Page 1 of 1

ጠ/ሚር አብይ - በህዝቡና ሙሰኞች ላይ ብቻ ማመካኘት ይቁም!

Posted: 23 Dec 2022, 13:26
by Selam/
ጠ/ሚር አብይ - ብዙ ክፍለ ሀገሮች አሁን ወደ ሰላምና መረጋጋት መንገድ እየተመለሱ ነው። አሁን የጎጠኝነት ሤራና የኢሰብአዊነት ማዕከል የሆኑት ኦሮሚያና አዲስ አበባ ናቸው። ችግሩን ማቆም ያልቻሉትን አቤቤንና ሽመልስን ነቅለው ይጣሉ አለበለዚያ በህዝቡና በሙሰኞች ላይ ብቻ ማመካኘት ከቀጠሉ ፣ “ከኑግ ጋር የተገኘህ ሰሊጥ አብረህ ተወቀጥ” እንደሚባለው፣ አብረው መነቀልዎ አይቀሬ ነው።


Re: ጠ/ሚር አብይ - በህዝቡና ሙሰኞች ላይ ብቻ ማመካኘት ይቁም!

Posted: 23 Dec 2022, 15:06
by Selam/
I heard him saying “የአማራ-ሸኔ” in the video.

Can someone explain to me what the fvck that means?

Re: ጠ/ሚር አብይ - በህዝቡና ሙሰኞች ላይ ብቻ ማመካኘት ይቁም!

Posted: 23 Dec 2022, 15:38
by Za-Ilmaknun
የጎሳ ፖለቲካ ይቁም የምትል ከሆነ፥ አዲስ አበባ የሁላችንም ነው የምትል ከሆነ፥ ወልቃይትና ራያ ላይ ግፍ ተሰርቶ ፥ አማራው ተፈናቀለ ተገደለ የምትል ከሆነ፥ ትህነግ አራት ኪሎ ገብቶ ዳግም ኢትዮጵያን፥ አይደረምስም ብለኽ፥ ከልጅህ ጋር ወጥተህ ተዋግተኽ የምትሞት ከሆነ፥ ወለጋ ላይ ፥ መተከል ላይ፥ ደራ ላይ፥ አርሲ ላይ፥ አማራው በብሄሩ ተመርጦ እየተፈጀ ነው የምትል ከሆነ፥ ጠቅላዩ፥ ኦነግን አደብ ያስይዙልን ፥የምትል ከሆነ፦- አንተ ፅንፈኛ አማራ ነኽ!!

Re: ጠ/ሚር አብይ - በህዝቡና ሙሰኞች ላይ ብቻ ማመካኘት ይቁም!

Posted: 23 Dec 2022, 16:18
by Selam/
እኔ የማንም ዜጋ መንገላታት፣ መታሰርና መገደል ይቁም፣ የበሰበሰው ዘረኝነትና የጎሳ ፖለቲካ ይቀየር ባይ ነኝ። ፅንፈኛ ምንድነኝ ማለት ነው?

Za-Ilmaknun wrote:
23 Dec 2022, 15:38
የጎሳ ፖለቲካ ይቁም የምትል ከሆነ፥ አዲስ አበባ የሁላችንም ነው የምትል ከሆነ፥ ወልቃይትና ራያ ላይ ግፍ ተሰርቶ ፥ አማራው ተፈናቀለ ተገደለ የምትል ከሆነ፥ ትህነግ አራት ኪሎ ገብቶ ዳግም ኢትዮጵያን፥ አይደረምስም ብለኽ፥ ከልጅህ ጋር ወጥተህ ተዋግተኽ የምትሞት ከሆነ፥ ወለጋ ላይ ፥ መተከል ላይ፥ ደራ ላይ፥ አርሲ ላይ፥ አማራው በብሄሩ ተመርጦ እየተፈጀ ነው የምትል ከሆነ፥ ጠቅላዩ፥ ኦነግን አደብ ያስይዙልን ፥የምትል ከሆነ፦- አንተ ፅንፈኛ አማራ ነኽ!!

Re: ጠ/ሚር አብይ - በህዝቡና ሙሰኞች ላይ ብቻ ማመካኘት ይቁም!

Posted: 23 Dec 2022, 16:58
by Za-Ilmaknun
Selam/ wrote:
23 Dec 2022, 16:18
እኔ የማንም ዜጋ መንገላታት፣ መታሰርና መገደል ይቁም፣ የበሰበሰው ዘረኝነትና የጎሳ ፖለቲካ ይቀየር ባይ ነኝ። ፅንፈኛ ምንድነኝ ማለት ነው?

Za-Ilmaknun wrote:
23 Dec 2022, 15:38
የጎሳ ፖለቲካ ይቁም የምትል ከሆነ፥ አዲስ አበባ የሁላችንም ነው የምትል ከሆነ፥ ወልቃይትና ራያ ላይ ግፍ ተሰርቶ ፥ አማራው ተፈናቀለ ተገደለ የምትል ከሆነ፥ ትህነግ አራት ኪሎ ገብቶ ዳግም ኢትዮጵያን፥ አይደረምስም ብለኽ፥ ከልጅህ ጋር ወጥተህ ተዋግተኽ የምትሞት ከሆነ፥ ወለጋ ላይ ፥ መተከል ላይ፥ ደራ ላይ፥ አርሲ ላይ፥ አማራው በብሄሩ ተመርጦ እየተፈጀ ነው የምትል ከሆነ፥ ጠቅላዩ፥ ኦነግን አደብ ያስይዙልን ፥የምትል ከሆነ፦- አንተ ፅንፈኛ አማራ ነኽ!!
አቶ ፀሃዩ (የአህያ ፎቶ የሚወደው) ወይም፥ አይተ ሃላፊው፥ እስካሁን ካልነገሩህ፥ በቅርቡ ጠብቀው፥ ከፅንፈኛ አማራ ወደ ፅንፈኛ ፋኖ ከፍ ያደርጉሃል፥)

ወዳጄ! መሃል፥ መንገድ፥ ኢትዮጵያዊነት፥ በዜግነት ላይ የተመሰረተ ፖለቲካን ማራመድ፥ ለሰው ልጅ እኩልነት መቆም፥ በዐማራነት ያስፈርጃል። ሳታውቀው ስም ወጥቶልሃል!!

Re: ጠ/ሚር አብይ - በህዝቡና ሙሰኞች ላይ ብቻ ማመካኘት ይቁም!

Posted: 23 Dec 2022, 17:58
by Selam/
ስም አውጭው ከብት ከሆነማ ምን ያስደንቃል። ትንሽ ሰው ትንሽ ነው፣ አንሶ ያሳንሳል።
Za-Ilmaknun wrote:
23 Dec 2022, 16:58
Selam/ wrote:
23 Dec 2022, 16:18
እኔ የማንም ዜጋ መንገላታት፣ መታሰርና መገደል ይቁም፣ የበሰበሰው ዘረኝነትና የጎሳ ፖለቲካ ይቀየር ባይ ነኝ። ፅንፈኛ ምንድነኝ ማለት ነው?

Za-Ilmaknun wrote:
23 Dec 2022, 15:38
የጎሳ ፖለቲካ ይቁም የምትል ከሆነ፥ አዲስ አበባ የሁላችንም ነው የምትል ከሆነ፥ ወልቃይትና ራያ ላይ ግፍ ተሰርቶ ፥ አማራው ተፈናቀለ ተገደለ የምትል ከሆነ፥ ትህነግ አራት ኪሎ ገብቶ ዳግም ኢትዮጵያን፥ አይደረምስም ብለኽ፥ ከልጅህ ጋር ወጥተህ ተዋግተኽ የምትሞት ከሆነ፥ ወለጋ ላይ ፥ መተከል ላይ፥ ደራ ላይ፥ አርሲ ላይ፥ አማራው በብሄሩ ተመርጦ እየተፈጀ ነው የምትል ከሆነ፥ ጠቅላዩ፥ ኦነግን አደብ ያስይዙልን ፥የምትል ከሆነ፦- አንተ ፅንፈኛ አማራ ነኽ!!
አቶ ፀሃዩ (የአህያ ፎቶ የሚወደው) ወይም፥ አይተ ሃላፊው፥ እስካሁን ካልነገሩህ፥ በቅርቡ ጠብቀው፥ ከፅንፈኛ አማራ ወደ ፅንፈኛ ፋኖ ከፍ ያደርጉሃል፥)

ወዳጄ! መሃል፥ መንገድ፥ ኢትዮጵያዊነት፥ በዜግነት ላይ የተመሰረተ ፖለቲካን ማራመድ፥ ለሰው ልጅ እኩልነት መቆም፥ በዐማራነት ያስፈርጃል። ሳታውቀው ስም ወጥቶልሃል!!

Re: ጠ/ሚር አብይ - በህዝቡና ሙሰኞች ላይ ብቻ ማመካኘት ይቁም!

Posted: 23 Dec 2022, 18:10
by TGAA
Za-Ilmaknun wrote:
23 Dec 2022, 15:38
የጎሳ ፖለቲካ ይቁም የምትል ከሆነ፥ አዲስ አበባ የሁላችንም ነው የምትል ከሆነ፥ ወልቃይትና ራያ ላይ ግፍ ተሰርቶ ፥ አማራው ተፈናቀለ ተገደለ የምትል ከሆነ፥ ትህነግ አራት ኪሎ ገብቶ ዳግም ኢትዮጵያን፥ አይደረምስም ብለኽ፥ ከልጅህ ጋር ወጥተህ ተዋግተኽ የምትሞት ከሆነ፥ ወለጋ ላይ ፥ መተከል ላይ፥ ደራ ላይ፥ አርሲ ላይ፥ አማራው በብሄሩ ተመርጦ እየተፈጀ ነው የምትል ከሆነ፥ ጠቅላዩ፥ ኦነግን አደብ ያስይዙልን ፥የምትል ከሆነ፦- አንተ ፅንፈኛ አማራ ነኽ!!
Well put.
If that is the case Amharasare within their rights to be an exstrimst. Extremism in defense of liberty is no vice. Moderation in pursuit of justice is no virtue.”