Page 1 of 1

ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋና የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች ራስ ገዝነት አብዮት!! ኤቦ ዬቦ!!!

Posted: 20 Dec 2022, 15:07
by Horus
በቃ ጨዋታ ማለት ይህ ነው! አንድ የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት በአለም አቀፍ ደረጃ ተወዳድሮ አበሻ ሆነ አልሆነ በችሎታው ከየትም አገርና ዜጋ ይሾማል !! አንድ የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ ከማንኛውም ካድሬ ድንቁርና ነጻ ሆኖ ከመንግስት ነጻ ሆኖ እራሱን ያስተዳድራል ። ምሁራዊ ነጻነት፣ ኢንተለክቿል ፍሪደም፣ የሃሳብ ነጻነት ማለት ያ ነው ።
ይህ አንድ እራሱን የቻለ አብዮት ነው!


Re: ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋና የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች ራስ ገዝነት አብዮት!! ኤቦ ዬቦ!!!

Posted: 29 Mar 2023, 16:19
by eden
ብርሃኑን በጣም አርቀህ ወደላይ ሰቅለህ፣ ለማውረድ እንዳይቸግር

ስትክብ በልክ ቢሆን?

Re: ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋና የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች ራስ ገዝነት አብዮት!! ኤቦ ዬቦ!!!

Posted: 29 Mar 2023, 16:28
by Misraq

Eden Lowlanderu ግን ሲበዛ ክፉ ነህ፥፥ እየተከታተልክ ሆሩስን ማዋረድ መቼ ነው የምታቆመው 8) 8) :: Brother horus, we were advising you about birr-amtu negga but you supported him not in principle but just because he is guragge. I hope you learn from your mistakes