Page 1 of 1

The Oromo Ethnocratic Menace & The Singular Necessity For a Democratic Order

Posted: 15 Dec 2022, 02:02
by Horus
የኦሮሞ ተረኞች የአዲስ አበቤን ጥያቄ ጸረ ሰላም የሚል ታፔላ ለጥፈውበት ከተማውን በፖሊስ እስቴት ኮማንድ ፖስት ሊገዙ ተዘጋጅተዋል ። ስለሆነም ኢትዮጵያዊ ነኝ የምትል ሁሉ ይህን እያቆጠቆጠ ያለ ያፓርታይድ የጎሳ ፋሺዝም አይደለም አዲሳባን ኢትዮጵያን ከማፍረሱ በፊት ከንቅልፍህ ነቅተህ ባለህበት መደራጃው ሰዓት አሁን ነው ።

የተጀመረው የተማሪዎች ንቅናቄ ድርጅታዊ ቅርጽ ማስያዝና የሚናበብ ቀጣይ ንቅናቄ እንዲሆን መጣር የግድ ነው ። መንግስት መውደቅ ሲጀምር ስራው ብዙ ፖሊስ ማሰለፍና ሕዝብ መደብደብ ነው! ያ ደሞ የትግሉ ቤንዚን ነው ! ለዚህ ኢትዮጵያ ብዙ ታሪክ አላት !!

የሚታሰሩት መሪዎች የዚያኑ ለት በሌሎች መሪዎች የመተካት ጽናትና ፕላን አስፈላጊ ነው ።

ዘረኛና አሸባሪ ሕገ ወጥ የኦሮሞ ጎሳ መንግስት ኢትዮጵያ ወደ አገር አቀፍ እርስ በርስ ጦርነትና ጄኖሳይ እያወረዳት ያለ የእብሪትና ወጠጤዎች ቡድን ባስቸኳይ መመከትና መገታት አለበት !

እያንዣበበ ያለው አገር አቀፍ እልቂት ቀኑ ሳይደርስ !!




Re: The Oromo Ethnocratic Menace & The Singular Necessity For a Democratic Order

Posted: 15 Dec 2022, 02:37
by Horus

Re: The Oromo Ethnocratic Menace & The Singular Necessity For a Democratic Order

Posted: 15 Dec 2022, 02:44
by Horus
አቢይ አህመድ ማለት ብልጽግና ብልጽግና ነው! ብልጽግና ማለት አቢይ ነው! ያንድ ጎሳ አሻንጉሊት !!!


Re: The Oromo Ethnocratic Menace & The Singular Necessity For a Democratic Order

Posted: 15 Dec 2022, 02:51
by Horus
አዲስ አበቤ ትግሉን ከተማሪዎች መረከብ አለበት !!! 57 ተቃዋሚ ፓርቲዎች አሉ ይባላል ! ዛሬ ላይ ማንን በሶ እየጨበጡ ነው !


Re: The Oromo Ethnocratic Menace & The Singular Necessity For a Democratic Order

Posted: 15 Dec 2022, 11:54
by Za-Ilmaknun
This man confesses that there is nothing one can do to save Orommuma from the demise it is working so hard to bring up on itself. The "wutaf neQela" has its limits too.. :lol: