ኤፍሬም ማዴቦ እዚህ ደግሞ የኦሮምያ ባንዴራ 'ቡቱቱ' ብሎ ሰድቦ የኦሮምያ መንግስት ደግሞ እንደ ግራዚያኒ እየመሰለ ነው
የኢትዮጵያን Flag አውርዶ የራሱን ቡቱቱ ሲሰቅል ግራዚያኒን የቀጡ ጀግኖች የልጅ ለጆች ባሉበት Cityውስጥ ተመሳሳይ ይቅርታ የማያሰጥ አገራዊ ወንጀል መፈፀም እንደ ግራዚያኒ ያስቀጣል ዛሬም በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሞገስ አስገዶምና አብርሃም ደቦጮች አሉኮ
ኤፍሬም ማዴቦ
የአዲስ አበባ ሕዝብ እንደ የጦስ ዶሮ
