Protest continues in Addis Ababa schools after the mayor ordered schools to raise Oromia's regional flag & sing the regional anthem.
-
Digital Weyane
- Senior Member
- Posts: 10187
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Re: BREAKING: Protest continues in Addis Ababa schools after the mayor ordered schools to raise Oromia regional flag & s
የኢትዮጵያ ህዝብ እምቢ በፈረንጆች አልገዛም ብሎ ተላላኪው ባንዳ ወያኔን ከሥልጣን ገርስሶ ነፃነቱን ካወጀ በኋላ ፈረንጆቹ ኢትዮጵያን ለማፈራረስና ህዝቡን ለማተራመስ ሌት ተቀን ከውስጥም ከውጭም ያልሸረቡት ሴራ የለም።
Re: BREAKING: Protest continues in Addis Ababa schools after the mayor ordered schools to raise Oromia regional flag & s
ይሄ ምዕራባዊያን ያመጡት ችግር ኣይደለም:: ይሄ ከንቲባዋ በራስዋ ያመጣችው መዘዝ ነው:: የአዲስ አበባ ምክር ቤት ያልተሳተፈበት የፌድራል ትምህርት ምኒስቴር እውቅና ያልሰጠው ህጋዊነት የሌለው በግሏ ያስተላፈችው ትዕዛዝ ነው:: ፍጹም ከችግራይ ጦርነታ ጋር የማይገናኝ ጅራፍ እራሱ ገርፎ እራሱ ይጮሃለ ነገር ነው