Page 1 of 1
ማእከላዊ ኢትዮጵያ የሚል የክልል አደረጃጀት በጉራጌ ሕዝብ ዘንድ ተቀባይነት የለውም
Posted: 11 Dec 2022, 00:03
by Horus
የመላ ጉራጌ ጽኑ ፍላጎት፣ አቋምና ታሪካው ድምጽ ጉራጌ ክልል ነው
Re: ማእከላዊ ኢትዮጵያ የሚል የክልል አደረጃጀት በጉራጌ ሕዝብ ዘንድ ተቀባይነት የለውም
Posted: 11 Dec 2022, 00:21
by Horus
ብርቱካን ሚደቅሳ በውን ነጻ ከሆነችና እና እሷም በብጽግና አምባ ገነኖች ካልተጠለፈች ይህ አለ ምንም የሕዝብ ሬፈረንደም በጉልበት፣ በሃይል እና በኮማንድ ፖስት አፈና ሊታወጅ አንድ ሃሙስ የቀረው ሕገ ወጥ ክልል ትብዬ መሃል ኢትዮጵያ ክልል ፌክ መሆኑን ሕገ ወጥና እራሱ መንግስት ተብዬው የቆመበትን መሰረት የሚንድ መሆኑን ለኢትዮጵያ መንገር አለባት ። አይ ጉራጌ ጦር የለውም፣ ልዩ ሃይል የለውምና ምንም የሚያመጣው ነገር የለም ብሎ አቢይ የሚሄድበት እጅግ አደገኛ ፋውል መርገጥ እንዲ በቀላሉ የምንፋታው ነገር እንዳልሆነ ሁሉም ይወቅ ! ጉራጌን ጠላት ለማድረግ የሚደረገው ጠብ ያለሽ በዳቦ ኋላ መዘዝ አለው ። ጉራጌ ሲተርት "ነገር የባለቤቱ ነው" ይላል!
Re: ማእከላዊ ኢትዮጵያ የሚል የክልል አደረጃጀት በጉራጌ ሕዝብ ዘንድ ተቀባይነት የለውም
Posted: 11 Dec 2022, 00:40
by Horus
ጉራጌ የኢትዮጵያ ከተሞችን እያለማ እራሱ ግ ን እንደዚህ ነው የሚኖረው! ያሳፍራል !!
Re: ማእከላዊ ኢትዮጵያ የሚል የክልል አደረጃጀት በጉራጌ ሕዝብ ዘንድ ተቀባይነት የለውም
Posted: 23 Jul 2024, 14:47
by AbyssiniaLady
Very funny title, The HIV/AIDS infested low IQ Gurage listros are hopeless and helpless landless ethnic minority who cannot stand on their own feet.
Re: ማእከላዊ ኢትዮጵያ የሚል የክልል አደረጃጀት በጉራጌ ሕዝብ ዘንድ ተቀባይነት የለውም
Posted: 23 Jul 2024, 15:12
by Dama
AbyssiniaLady wrote: ↑23 Jul 2024, 14:47
Very funny title, The HIV/AIDS infested low IQ Gurage listros are hopeless and helpless landless ethnic minority who cannot stand on their own feet.
You behave like a jilted gf. Horus is so cruel?