Page 1 of 1

የኦሮሙማ አዲስ አበባ አጀንዳ አማርኛን ብቻ ሳይሆን አማርንም ማጥፋት ነው

Posted: 07 Dec 2022, 14:07
by wazzupdog
ኦህዴድ ሸኔ አዲስ አበባ ላይ ማድረግ የሚፈልገው አማርኛን ብቻ ሳይሆን አማርንም ማጥፋት ነው:: አማርን ካጠፋ ሌላው ቀላል ነው ብሎ ያምናል:: መጀመሪያ ቋንቋውን ቀጥሎ እሱን ከአዲስ አበባ ለማስወገድ እቅድ አውጥቶ እየተንቀሳቀሰበት ነው:: አማር ብቻ ሳይሆን ሌላውም ማህበረስብ ከአማራው ጎን ሆኖ ኢትዮጵያዊነትን ለማዳን አዲስ አበባን ማዳን ወሳኝ መሆኑን ተገንዝቦ መረባረብ አለበት (before it is too late)

Re: የኦሮሙማ አዲስ አበባ አጀንዳ አማርኛን ብቻ ሳይሆን አማርንም ማጥፋት ነው

Posted: 07 Dec 2022, 14:23
by wazzupdog
ባለፈው ምርጫ አዲስ አበቤ በጮሌዎቹ በእነብርአምጡ ነጋ ተታሎ ድምጹ እንዲከፋፈለ ተድረገ :: የሚቀጥለው ምርጫ እስኪደርስ ድረስ አዲስ አበቤ የኦሮሙማን አፍራሽ አጀንዳ በመቃወምና በማኮላሸት ማስተጓጎል ከዛም ምርጫው ሲመጣ ብልግናን ከአዲስ አበባ ምክርቤት ጠራርጎ ማባርረ ይጠበቅበታል::

Re: የኦሮሙማ አዲስ አበባ አጀንዳ አማርኛን ብቻ ሳይሆን አማርንም ማጥፋት ነው

Posted: 07 Dec 2022, 14:38
by wazzupdog
ድር ቢያብር አንኳንስ ኦሮሙማን አንበሳንም ያስር

Re: የኦሮሙማ አዲስ አበባ አጀንዳ አማርኛን ብቻ ሳይሆን አማርንም ማጥፋት ነው

Posted: 07 Dec 2022, 15:13
by wazzupdog