በውጭ ሀገር የሚኖሩ ተጋሩዎች የስራ መጀመር አድማ እንደሚመቱ አስጠነቀቁ፣ ምክንያት፣....
Posted: 04 Dec 2022, 13:54
በውጭ ሀገር የሚኖሩ ተጋሩዎች የስራ መጀመር አድማ እንደሚመቱ አስጠነቀቁ፣ ምክንያት፣
በሰላም ስምምነቱ ምክንያት ለሁለትና አራት አመታት ኑሮችንን የመሰረትንበት የመንደባለል ኢንዱስትሪ ተዘጋ! እናስ ? መንግስት ወደ ትግራይ ከሚልከው በጀት ቢያንስ 1/4 ኛውን ለኛም ያካፍለን ! ፣ካልሆነስ? የምዕራባዉያንን Highway ላይ ወጥተን መንደባለል በ72 ሰዐታት ወስጥ እንጀምራለን::
በሰላም ስምምነቱ ምክንያት ለሁለትና አራት አመታት ኑሮችንን የመሰረትንበት የመንደባለል ኢንዱስትሪ ተዘጋ! እናስ ? መንግስት ወደ ትግራይ ከሚልከው በጀት ቢያንስ 1/4 ኛውን ለኛም ያካፍለን ! ፣ካልሆነስ? የምዕራባዉያንን Highway ላይ ወጥተን መንደባለል በ72 ሰዐታት ወስጥ እንጀምራለን::