Page 1 of 1

"አሁን የሚያስፈልገው ሃቁን ተቀብሎ መዋጥ ነው። አክብረን ተከባብረን እናውራ ከሚለው ፈቃድኝነቱ ይጀምራል።" ስዩም ተሾመ

Posted: 29 Nov 2022, 21:19
by sarcasm

sarcasm wrote:
07 Nov 2022, 16:57
ወያኔ የምንቃወም ሰዎች ከራሳችን ጋር reconcile ማድረግ ያለብን፤ ወያኔ ትግራይ ውስጥ ቦታ አለው፤ ወደፊትም ቦታ ይኖረዋል። ወደድንም ጠላንም ከዚህ reality ጋር መኖር አለብን። ዶ/ር ፍጹም አቻምየለህ