እኔ ሆረስ ምን አልኩ? ትህነግ የጻፈውን ሕገ መንግስት ሳይቀድ አቢይ ትህነግን ሊነካ አይችልም! የትግሬን ምርጫም ሊሰርዝ አይችልም!!
አቢይ አህመድ ሲያሻው ይህን የጎሳ ህገ መንግስት ያስከበራል! ሲያሻው እንዳሽው ይሸረዋል! ዛሬ ትግሬዎች እቅጩን ነገሩት! ያደረጉት ምርጫ ማንም አይሽረውም ። በኢትዮጵያ ህገ መንግስት መሰረት የትግሬ መንግስት ህጋዊ ነው በቃ! ለዚህ ነው ሺ ግዜ በትግሬ ህገመንግስት ላይ ተንሰራፍቶ ትህነግን ማጥፋት ህልም ነው ስል የኖርኩት!! በአንድ ቃል ትግሬ የደቡብ ክልል አይደለም
ጉራጌ እንዳለው ወይ ሕጉን አክር! ወይም ሕጉን ቀይር