ታሪክ የለሽ አሳፋሪ ጋሎሽ አዲስ አበባን ከሰለቀጡ በኋላ የአዲስ አበባን ሌላ ስም በመስረቅ ግማሽ አዲስ አበባን በመክፈልና "ሸገር" በማለት አዲስ ከተማ መሰረትን አሉ!!
Posted: 18 Nov 2022, 03:55
ታሪክ የለሽ አሳፋሪ ጋሎሽ አዲስ አበባን ከሰለቀጡ በኋላ የአዲስ አበባን ሌላ ስም በመስረቅ ግማሽ አዲስ አበባን በመክፈልና "ሸገር" በማለት አዲስ ከተማ መሰረትን አሉ!!
*******
Demere Hailu
·
አዲስ አበቤዎች ደህና እደሩ
ሸገር ከተማ ተመሰረተ…
የኦሮምያ ክልላዊ መንግስት በአዲስ አበባ ዙርያ የሚገኙ 5 (አምስት) የኦሮሚያ ክልል ከተሞችን በአንድ ከንቲባ እንዲተዳደሩ እና በአጠቃላይ ሸገር ከተማ አስተዳደር ተብለው እንዲጠሩ ወስኗል።
ሸገር ከተማ ተብለው እንዲጠሩ የተወሰኑት የአዲስ አበባ ዙርያ ከተሞች…
1 ፦ሰበታ
2 ፦ቡራዩ
3 ፦ ለገጣፎ ለገዳዲ
4 ፦ሱሉልታ
5 ፦የገላን ከተማ ሲሆኑ…
እነዚህ ከተሞችም በስራቸው የተለያየ ክፍለከተሞች ይኖራቸዋል።
፨በሰበታ ከተማ ስር ያሉ ክ/ከተሞች
፦ገላን ትልቁ
፦ሰበታ
፦ ፉሪ
፨ በቡራዩ ከተማ ስር ያሉ ክ/ከተሞች
፦ገፈርሳ ጉጄ
፦ቡራዩ
፦መልካ ናኖ
፨ሱሉልታ ከተማ ስር የሚጠቃለሉ ክ/ከተሞች
፦ሱሉልታ
፦መና አብቹ
፨ገላን ከተማ ስር የሚጠቃለሉ ክ/ከተሞች
፦ኮዬ ፈቼ
፦ገላን
፨ለገጣፎ ለገዳዲ ስር የሚጠቃለሉ
፦ኩራ ጅዳ
፦ ኤካ ጣፎ
እነዚህ አምስት ከተሞች እና በስራቸው ያሉ ክ/ከተሞች በሙሉ በአንድ ከንቲባ ስር የሚተዳደሩ ሲሆን ሁሉም ከተሞችም "ሸገር" ከተማ አስተዳደር ተብለውም የሚጠሩ ሲሆን የከንቲባ ቢሮ ዋና መቀመጫ እና የተለያዩ ትልልቅ ሴክተሮች ቢሮ አዲስ አበባ ከተማ ላይ ይሆናል ተብሏል።
ትርጉም @Hana R
*******
Demere Hailu
·
አዲስ አበቤዎች ደህና እደሩ
ሸገር ከተማ ተመሰረተ…
የኦሮምያ ክልላዊ መንግስት በአዲስ አበባ ዙርያ የሚገኙ 5 (አምስት) የኦሮሚያ ክልል ከተሞችን በአንድ ከንቲባ እንዲተዳደሩ እና በአጠቃላይ ሸገር ከተማ አስተዳደር ተብለው እንዲጠሩ ወስኗል።
ሸገር ከተማ ተብለው እንዲጠሩ የተወሰኑት የአዲስ አበባ ዙርያ ከተሞች…
1 ፦ሰበታ
2 ፦ቡራዩ
3 ፦ ለገጣፎ ለገዳዲ
4 ፦ሱሉልታ
5 ፦የገላን ከተማ ሲሆኑ…
እነዚህ ከተሞችም በስራቸው የተለያየ ክፍለከተሞች ይኖራቸዋል።
፨በሰበታ ከተማ ስር ያሉ ክ/ከተሞች
፦ገላን ትልቁ
፦ሰበታ
፦ ፉሪ
፨ በቡራዩ ከተማ ስር ያሉ ክ/ከተሞች
፦ገፈርሳ ጉጄ
፦ቡራዩ
፦መልካ ናኖ
፨ሱሉልታ ከተማ ስር የሚጠቃለሉ ክ/ከተሞች
፦ሱሉልታ
፦መና አብቹ
፨ገላን ከተማ ስር የሚጠቃለሉ ክ/ከተሞች
፦ኮዬ ፈቼ
፦ገላን
፨ለገጣፎ ለገዳዲ ስር የሚጠቃለሉ
፦ኩራ ጅዳ
፦ ኤካ ጣፎ
እነዚህ አምስት ከተሞች እና በስራቸው ያሉ ክ/ከተሞች በሙሉ በአንድ ከንቲባ ስር የሚተዳደሩ ሲሆን ሁሉም ከተሞችም "ሸገር" ከተማ አስተዳደር ተብለውም የሚጠሩ ሲሆን የከንቲባ ቢሮ ዋና መቀመጫ እና የተለያዩ ትልልቅ ሴክተሮች ቢሮ አዲስ አበባ ከተማ ላይ ይሆናል ተብሏል።
ትርጉም @Hana R
Please wait, video is loading...
