Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Misraq
Senior Member
Posts: 17860
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

1984 population concesus of Welkait

Post by Misraq » 15 Nov 2022, 19:13


Abere
Senior Member
Posts: 15453
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: 1984 population concesus of Welkait

Post by Abere » 16 Nov 2022, 12:29

ይህ ስታትስቲካዊ መረጃ ትክክል ነው። በደርግ ዘመን በኢትዮጵያ የመጀመሪያ ህዝብ እና ቤት ቆጠራ (ህቤቆ) ስታትስቲክስ መሰረት የአማራ ህዝብ ቁጥር በመቶኛ ሲሰላ የተጠቀሰውን አሀዝ ነበር። በተመሳሳይ የአላማጣ ከተማ ህዝብ ብዛትም በመቶኛ ሲሰላ 95% አማራ ነበር። ይህ የመጀመሪያው ታሪካዊ ህቤቆ መረጃ የቤተሰብ አባላት ለመረጃ ሰብሳቢዎች ያለምንም ተጽእኖ የእራሳቸውን ማንነት የገለጹበት ነበር።
Misraq wrote:
15 Nov 2022, 19:13

Post Reply