- የምዕራብና፥ የደቡብ፥ ትግራይ፥ ጉዳይ፥ የፌደራል፥ መንግስት፥ ከትግራይ፥ መንግስት፥ ጋር፥ ከነበረው፥ አለመግባባትም፥ ሆነ፥ ጦርነት፥ ጋር፥ ግንኙነት፥ አልነበረውም። የአማራ፥ ተስፋፊ፥ ሃይሎች፥ ግን፥ አለመግባባቱና፥ ጦርነቱን፥ ጠልፈው፥ ተጠቅመውበታል፥ እየተጠቀሙበት፥ ነው። የኢትዮጵያ፥ መንግስትም፥ የአማራ፥ ሃይሎች፥ ከጎኑ፥ ለማሰለፍ፥ ውስጥ፥ ውስጡን፥ ተጠቅሞበታል።
- ለኢሳያስ፥ ኢትዮጵያ፥ ላይ፥ ችግር፤ ለመቆስቆስ፥ ትግራይ፥ ላይ፥ ጫና፥ ለማድረግ፥ ከጎንደሬዎች፥ ድጋፍ፥ለማግኘትና፥ ተዋጊ፥ ለመመልመል፥ ተጠቅሞበታል፥ ይጠቀምበታልም።
- ለህገ፥መንግስት፥ ጠል፥ ሃይሎችም፥ ዋና፥ የመቀስቀሻ፥ መሳርያ፥ ነው።
- በውሉ፥መሰረት፥ የትግራይ፥ ህጋዊ፥ ልእልና፥ የሚከበር፥ሲሆን፥ የትግራይ፥ መንግስት፥ ሁለቱንም፥ ቦታዎች፥ ተረክቦ፥ የተፊናቀሉ፥ዜጎችን፥ ወደ፥ ቦታቸው፥ መልሶ፥ ባለፉት፥ ሁለት፥ አመታት፥ የአማራ፥ ተስፋፊዎች፥ ያሰፈርዋቸውን፥ ህገ፥ወጥ፥ሰፋሪዎች፥ ወደ፥ አማራ፥ ክልል፥ይመልሳል።
- የምዕራብ፥ ትግራይ፥ በህገ፥መንግስቱ፥ መሰረት፥በትግርይ፥ ስር፥ሲሆን፥ ኢሳያስን፥ ከጎንደሬ፥ ሽፍቶች፥ የሚያገናኙው፥ እትብት፥ ስለሚቆረጥ፥ ኢትዮጵያን፥ ለማረጋጋት፥ ይጠቅማል።
Re: የምዕራብና፥ የደቡብ፥ ትግራይ፥ጉዳይና፥ ህገ፥መንግስቱ፤
መጀመሪያ ትግራይየሚባል ነገር ይኑር::ቀጥሎ አቅጣጭው ይመጣል:: ሳትኖር አንፃራዊ መነሻ ሳይኖርህ ምእራቡም ምስራቁም ሰሜኑም ደቡቡም የምዝገበቃላት ፍቺ ብቻ ይኖረዋል::
Re: የምዕራብና፥ የደቡብ፥ ትግራይ፥ጉዳይና፥ ህገ፥መንግስቱ፤
Axumezana wrote: ↑14 Nov 2022, 04:00- የምዕራብና፥ የደቡብ፥ ትግራይ፥ ጉዳይ፥ የፌደራል፥ መንግስት፥ ከትግራይ፥ መንግስት፥ ጋር፥ ከነበረው፥ አለመግባባትም፥ ሆነ፥ ጦርነት፥ ጋር፥ ግንኙነት፥ አልነበረውም። የአማራ፥ ተስፋፊ፥ ሃይሎች፥ ግን፥ አለመግባባቱና፥ ጦርነቱን፥ ጠልፈው፥ ተጠቅመውበታል፥ እየተጠቀሙበት፥ ነው። የኢትዮጵያ፥ መንግስትም፥ የአማራ፥ ሃይሎች፥ ከጎኑ፥ ለማሰለፍ፥ ውስጥ፥ ውስጡን፥ ተጠቅሞበታል።
- ለኢሳያስ፥ ኢትዮጵያ፥ ላይ፥ ችግር፤ ለመቆስቆስ፥ ትግራይ፥ ላይ፥ ጫና፥ ለማድረግ፥ ከጎንደሬዎች፥ ድጋፍ፥ለማግኘትና፥ ተዋጊ፥ ለመመልመል፥ ተጠቅሞበታል፥ ይጠቀምበታልም።
- ለህገ፥መንግስት፥ ጠል፥ ሃይሎችም፥ ዋና፥ የመቀስቀሻ፥ መሳርያ፥ ነው።
- በውሉ፥መሰረት፥ የትግራይ፥ ህጋዊ፥ ልእልና፥ የሚከበር፥ሲሆን፥ የትግራይ፥ መንግስት፥ ሁለቱንም፥ ቦታዎች፥ ተረክቦ፥ የተፊናቀሉ፥ዜጎችን፥ ወደ፥ ቦታቸው፥ መልሶ፥ ባለፉት፥ ሁለት፥ አመታት፥ የአማራ፥ ተስፋፊዎች፥ ያሰፈርዋቸውን፥ ህገ፥ወጥ፥ሰፋሪዎች፥ ወደ፥ አማራ፥ ክልል፥ይመልሳል።
- የምዕራብ፥ ትግራይ፥ በህገ፥መንግስቱ፥ መሰረት፥በትግርይ፥ ስር፥ሲሆን፥ ኢሳያስን፥ ከጎንደሬ፥ ሽፍቶች፥ የሚያገናኙው፥ እትብት፥ ስለሚቆረጥ፥ ኢትዮጵያን፥ ለማረጋጋት፥ ይጠቅማል።
ተቅማጣም አጋሜ ... in your dreams !!