Breaking (Confusing)! Is this a split of TPLF official? Is TPLF central committee rejecting the South African agreement?
After hearing the Amharic version, I don't really think this is a rejection of the South African agreement. It is confusing statement from a confused clique.
Last edited by temari on 12 Nov 2022, 16:26, edited 3 times in total.
Re: Breaking! Split of TPLF is official. TPLF central committee rejects the South African agreement
Looks like this is legit news. thought fake news
Re: Breaking! Split of TPLF is official. TPLF central committee rejects the South African agreement
Temari,
Stupid cadre. It is not a split it is rather a deliberate tactic.
Just wait they will stick it to you.
This time Issias and the Amharas will not save you.
Savage.
Stupid cadre. It is not a split it is rather a deliberate tactic.
Just wait they will stick it to you.
This time Issias and the Amharas will not save you.
Savage.
Re: Breaking! Split of TPLF is official. TPLF central committee rejects the South African agreement
ተማሪ ተረጋጋ እንጂ! መቼ ነው ትግሬ በአንድ ድምጽ ለድርድር ቀርቦ አሁን ተከፋፈለ የምትለው? ጻድቃንና ጌታቸው ደቡብ አፍሪካ ሲሄዱ መቼት ትግሬ ተሰብስቦ በአንድ ድምጽ አው መደራደር እንፈልጋለን ብሎ እነዚያ ሰዎች የላከው? አንድ የድርድር ወኪል ሙሉ ስልጣን ካለው ፣የሚወክለው አገር ይህ ሰው የወሰነው ውሳኔ ያገሩ ውሳኔ ነው ሲል ነው ። ትግሬዎች አንድም ቀን ይህን አላዳረጉም ። ስለሆነም ባሻቸው ግዜ ተነስተው እሱ አይወክለንም ቢሉ ምን ማድረግ ትችላለን? ወይም እራሳቸው ባለ ሁለት ማንኪያ ዘዴ ፈጥረው አቢይን እየሸወዱ ላለመሆኑ ምን ፋክት አለህ? ስለዚህ ትግሬ ተከፋፈለ የትለውን አቁምና ምን እየሆነ እንደ ሆነ ተከታተል!
-
Abe Abraham
- Senior Member
- Posts: 14414
- Joined: 05 Jun 2013, 13:00
Re: Breaking! Split of TPLF is official. TPLF central committee rejects the South African agreement
Illegal entity ? That doesn't rhyme with what Hluf Alemeu was singing in his song " dHri mereSa Hadi'a ala ..." meaning : Tigrayans will go on the attack once they form their legitimate elected government.
Tigrayans or rather TPLF can not have it both ways.
-
Re: Breaking! Split of TPLF is official. TPLF central committee rejects the South African agreement
Horus wrote: ↑12 Nov 2022, 14:43ተማሪ ተረጋጋ እንጂ! መቼ ነው ትግሬ በአንድ ድምጽ ለድርድር ቀርቦ አሁን ተከፋፈለ የምትለው? ጻድቃንና ጌታቸው ደቡብ አፍሪካ ሲሄዱ መቼት ትግሬ ተሰብስቦ በአንድ ድምጽ አው መደራደር እንፈልጋለን ብሎ እነዚያ ሰዎች የላከው? አንድ የድርድር ወኪል ሙሉ ስልጣን ካለው ፣የሚወክለው አገር ይህ ሰው የወሰነው ውሳኔ ያገሩ ውሳኔ ነው ሲል ነው ። ትግሬዎች አንድም ቀን ይህን አላዳረጉም ። ስለሆነም ባሻቸው ግዜ ተነስተው እሱ አይወክለንም ቢሉ ምን ማድረግ ትችላለን? ወይም እራሳቸው ባለ ሁለት ማንኪያ ዘዴ ፈጥረው አቢይን እየሸወዱ ላለመሆኑ ምን ፋክት አለህ? ስለዚህ ትግሬ ተከፋፈለ የትለውን አቁምና ምን እየሆነ እንደ ሆነ ተከታተል!
Horus ትክክል ብለሃል!! የህወሃት መግለጫ በአማርኛ ይኸውልህ
Please wait, video is loading...
Re: Breaking! Split of TPLF is official. TPLF central committee rejects the South African agreement
It just is another confirmation that Woyane signed the agreement of surrender to get a temporary moment of fresh air to strength its power and again test its chances of coming to the corridor of power in Addis. Logic and sense don’t exist and never existed in this people.
That Mr. Abi choose to gamble with this people ignoring his past experience is what I find extremely strange.
Otherwise, all this is a replica of what they did in the past. Nothing is new. As long as this people are around, peace and tranquility will remain a distant hope for all of us.
That Mr. Abi choose to gamble with this people ignoring his past experience is what I find extremely strange.
Otherwise, all this is a replica of what they did in the past. Nothing is new. As long as this people are around, peace and tranquility will remain a distant hope for all of us.
Re: Breaking! Split of TPLF is official. TPLF central committee rejects the South African agreement
There it is! That is the Tigray kind thinking!Wedi wrote: ↑12 Nov 2022, 14:51Horus wrote: ↑12 Nov 2022, 14:43ተማሪ ተረጋጋ እንጂ! መቼ ነው ትግሬ በአንድ ድምጽ ለድርድር ቀርቦ አሁን ተከፋፈለ የምትለው? ጻድቃንና ጌታቸው ደቡብ አፍሪካ ሲሄዱ መቼት ትግሬ ተሰብስቦ በአንድ ድምጽ አው መደራደር እንፈልጋለን ብሎ እነዚያ ሰዎች የላከው? አንድ የድርድር ወኪል ሙሉ ስልጣን ካለው ፣የሚወክለው አገር ይህ ሰው የወሰነው ውሳኔ ያገሩ ውሳኔ ነው ሲል ነው ። ትግሬዎች አንድም ቀን ይህን አላዳረጉም ። ስለሆነም ባሻቸው ግዜ ተነስተው እሱ አይወክለንም ቢሉ ምን ማድረግ ትችላለን? ወይም እራሳቸው ባለ ሁለት ማንኪያ ዘዴ ፈጥረው አቢይን እየሸወዱ ላለመሆኑ ምን ፋክት አለህ? ስለዚህ ትግሬ ተከፋፈለ የትለውን አቁምና ምን እየሆነ እንደ ሆነ ተከታተል!![]()
Horus ትክክል ብለሃል!! የህወሃት መግለጫ በአማርኛ ይኸውልህ
Please wait, video is loading...
-
Abe Abraham
- Senior Member
- Posts: 14414
- Joined: 05 Jun 2013, 13:00
Re: Breaking! Split of TPLF is official. TPLF central committee rejects the South African agreement
1_ትግሮዎች ተቸግረው እንጂ ወደው ለሰላም ስላልቀረቡ በመሃከላቻው የኣስተሳሰብ ልዩነት ተፈጠረ ።Horus wrote: ↑12 Nov 2022, 14:43ተማሪ ተረጋጋ እንጂ! መቼ ነው ትግሬ በአንድ ድምጽ ለድርድር ቀርቦ አሁን ተከፋፈለ የምትለው? ጻድቃንና ጌታቸው ደቡብ አፍሪካ ሲሄዱ መቼት ትግሬ ተሰብስቦ በአንድ ድምጽ አው መደራደር እንፈልጋለን ብሎ እነዚያ ሰዎች የላከው? አንድ የድርድር ወኪል ሙሉ ስልጣን ካለው ፣የሚወክለው አገር ይህ ሰው የወሰነው ውሳኔ ያገሩ ውሳኔ ነው ሲል ነው ። ትግሬዎች አንድም ቀን ይህን አላዳረጉም ። ስለሆነም ባሻቸው ግዜ ተነስተው እሱ አይወክለንም ቢሉ ምን ማድረግ ትችላለን? ወይም እራሳቸው ባለ ሁለት ማንኪያ ዘዴ ፈጥረው አቢይን እየሸወዱ ላለመሆኑ ምን ፋክት አለህ? ስለዚህ ትግሬ ተከፋፈለ የትለውን አቁምና ምን እየሆነ እንደ ሆነ ተከታተል!
2_ሳይወዱ ወደ ሰላም ጠረጴዛ ሲያመሩ ኣረቦች እንደሚሉት '' ተውዚዕ ኣል-ኣድዋር " / የሮል ወይም የስራ ክፍፍል ኣድርገው በሁለት ገጾች ( ዶክተር ጂከልና ሚስተር ሃይድ ሆነው ) እንዲቀርቡ ተስማምተው ሊሆኑ ይችላሉ ።
- እኔ እንደማውቀው ግን ዋነኛው የትግሬዎች ችግር ኣእምሮኣዊ ነው ። በሌላ ኣነጋገር ይወክሉናል የሚልዋቸው ሰዎች ቢልኩም በፈለጉት ጊዜ ከሰነዶች የሌሉትን ነገሮች ለማውጣት ይችላሉ ። የቋንቋ ትርጉም ኣያውቁም ። ኣንድ ሰው ካንተ ጋር መቶ-በመቶ እስማማለሁ ብሎ ኣብዛኛቹ ነጥቦች ግን ቀይርልኝ ቢልህ ምን ትላለህ ?
ኣታላይ መሆንና እብድና ኣንድ ኣይደሉም ። ትግሬ እብድ ነው ።
-
Re: Breaking! Split of TPLF is official. TPLF central committee rejects the South African agreement
ስንጠብቀው የነበረው ብዙ ሳይቆ መሆኑ ነው፡፡ የዛሬው የህወሃት መግለጫ እንደ "ኦሮሞ ሸኔ" ሁሉ "የትግሬ ሸኔ" በይፋ መፈጠሩን ማረጋገጫ ነው!!Horus wrote: ↑12 Nov 2022, 15:16There it is! That is the Tigray kind thinking!Wedi wrote: ↑12 Nov 2022, 14:51Horus wrote: ↑12 Nov 2022, 14:43ተማሪ ተረጋጋ እንጂ! መቼ ነው ትግሬ በአንድ ድምጽ ለድርድር ቀርቦ አሁን ተከፋፈለ የምትለው? ጻድቃንና ጌታቸው ደቡብ አፍሪካ ሲሄዱ መቼት ትግሬ ተሰብስቦ በአንድ ድምጽ አው መደራደር እንፈልጋለን ብሎ እነዚያ ሰዎች የላከው? አንድ የድርድር ወኪል ሙሉ ስልጣን ካለው ፣የሚወክለው አገር ይህ ሰው የወሰነው ውሳኔ ያገሩ ውሳኔ ነው ሲል ነው ። ትግሬዎች አንድም ቀን ይህን አላዳረጉም ። ስለሆነም ባሻቸው ግዜ ተነስተው እሱ አይወክለንም ቢሉ ምን ማድረግ ትችላለን? ወይም እራሳቸው ባለ ሁለት ማንኪያ ዘዴ ፈጥረው አቢይን እየሸወዱ ላለመሆኑ ምን ፋክት አለህ? ስለዚህ ትግሬ ተከፋፈለ የትለውን አቁምና ምን እየሆነ እንደ ሆነ ተከታተል!![]()
Horus ትክክል ብለሃል!! የህወሃት መግለጫ በአማርኛ ይኸውልህ
Please wait, video is loading...
-
Weyane.is.dead
- Member+
- Posts: 6796
- Joined: 19 Oct 2017, 11:19
Re: Breaking! Split of TPLF is official. TPLF central committee rejects the South African agreement
At this point the federal government should notify the African union and continue destroying terrorist tplf since it has declared it has not signed the peace agreement. No agreement means tplf are still in a state of war. Suffocate tplf and hang them in public.
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 13253
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: Breaking! Split of TPLF is official. TPLF central committee rejects the South African agreement
If my Amharic is not betraying me here, the essence is not about rejecting the peace deal, it is accepting and possibly trying to amend the wordings of the contents of the deal.
There is no combatant that is under the control of the TPLF, which means the combatants are under the "Government of Tigray", which was created by TPLF after declaring it won a sham election.
The representatives in Pretoria didn't represent TPLF but the Government of Tigray", which is run by TPLF.
The peace deal refers to the party on the part of "Tigray Government" as TPLF and the representatives as its delegates, for the simple reason that the election was illegal.
In both ways it leads to one and the same entity on the ground.
There is no "Government of Tigray" without TPLF. End of the story!
The essence of the statement that is read out in the video clip may suggest some sort of a coup-deta within the entity itself. That is the problem of the entity first and foremost, without any implications for the peace deal, I think.
The top commander of the rebels (be that be TPLF or Governemnt of Tigray) has officially signed an agreement to lay down the arms of the forces under his command.
የደም ነጋዴዎች may wish to hear something different and attempt to thwart the peace effort. They will not succeed, the people are fed-up.
-
Weyane.is.dead
- Member+
- Posts: 6796
- Joined: 19 Oct 2017, 11:19
Re: Breaking! Split of TPLF is official. TPLF central committee rejects the South African agreement
Why are you trying to mince the words of terrorist tplf. They are telling you there was no one sent by tplf to sign the agreement and they will not disarm. Which part of their statement is not rejecting the peace deal here?
DefendTheTruth wrote: ↑12 Nov 2022, 16:02If my Amharic is not betraying me here, the essence is not about rejecting the peace deal, it is accepting and possibly trying to amend the wordings of the contents of the deal.
There is no combatant that is under the control of the TPLF, which means the combatants are under the "Government of Tigray", which was created by TPLF after declaring it won a sham election.
The representatives in Pretoria didn't represent TPLF but the Government of Tigray", which is run by TPLF.
The peace deal refers to the party on the part of "Tigray Government" as TPLF and the representatives as its delegates, for the simple reason that the election was illegal.
In both ways it leads to one and the same entity on the ground.
There is no "Government of Tigray" without TPLF. End of the story!
The essence of the statement that is read out in the video clip may suggest some sort of a coup-deta within the entity itself. That is the problem of the entity first and foremost, without any implications for the peace deal, I think.
The top commander of the rebels (be that be TPLF or Governemnt of Tigray) has officially signed an agreement to lay down the arms of the forces under his command.
የደም ነጋዴዎች may wish to hear something different and attempt to thwart the peace effort. They will not succeed, the people are fed-up.
Re: Breaking! Split of TPLF is official. TPLF central committee rejects the South African agreement
Abe - አረቦች " ተውዚዕ ኣል-ኣድዋር " የሚሉት ፈረንጆች playing "good cop bad cop" ይሉታል! በትክክል ትግሬዎች እያረጉ ያሉት እሱ ነው ። እኔ በሁለት ማንኪያ መብላት እለዋለሁ ። ትግሬ ጦርነት ለማቆም ደቡብ አፍሪካ አልወረደም። እርዳታ ለማስገባት ነው የተስማሙት ። ትጥቅ ማስፈታ የፒፒ ፓርቲ ምኞት ነው ። አሁን the good cop Tigreans sign agreement to access services; the bad cop Tigreans will continue to organize some kind of military resistance. በሁለት ማንኪያ መብላት ይሏል ያ ነው።Abe Abraham wrote: ↑12 Nov 2022, 15:261_ትግሮዎች ተቸግረው እንጂ ወደው ለሰላም ስላልቀረቡ በመሃከላቻው የኣስተሳሰብ ልዩነት ተፈጠረ ።Horus wrote: ↑12 Nov 2022, 14:43ተማሪ ተረጋጋ እንጂ! መቼ ነው ትግሬ በአንድ ድምጽ ለድርድር ቀርቦ አሁን ተከፋፈለ የምትለው? ጻድቃንና ጌታቸው ደቡብ አፍሪካ ሲሄዱ መቼት ትግሬ ተሰብስቦ በአንድ ድምጽ አው መደራደር እንፈልጋለን ብሎ እነዚያ ሰዎች የላከው? አንድ የድርድር ወኪል ሙሉ ስልጣን ካለው ፣የሚወክለው አገር ይህ ሰው የወሰነው ውሳኔ ያገሩ ውሳኔ ነው ሲል ነው ። ትግሬዎች አንድም ቀን ይህን አላዳረጉም ። ስለሆነም ባሻቸው ግዜ ተነስተው እሱ አይወክለንም ቢሉ ምን ማድረግ ትችላለን? ወይም እራሳቸው ባለ ሁለት ማንኪያ ዘዴ ፈጥረው አቢይን እየሸወዱ ላለመሆኑ ምን ፋክት አለህ? ስለዚህ ትግሬ ተከፋፈለ የትለውን አቁምና ምን እየሆነ እንደ ሆነ ተከታተል!
2_ሳይወዱ ወደ ሰላም ጠረጴዛ ሲያመሩ ኣረቦች እንደሚሉት '' ተውዚዕ ኣል-ኣድዋር " / የሮል ወይም የስራ ክፍፍል ኣድርገው በሁለት ገጾች ( ዶክተር ጂከልና ሚስተር ሃይድ ሆነው ) እንዲቀርቡ ተስማምተው ሊሆኑ ይችላሉ ።
- እኔ እንደማውቀው ግን ዋነኛው የትግሬዎች ችግር ኣእምሮኣዊ ነው ። በሌላ ኣነጋገር ይወክሉናል የሚልዋቸው ሰዎች ቢልኩም በፈለጉት ጊዜ ከሰነዶች የሌሉትን ነገሮች ለማውጣት ይችላሉ ። የቋንቋ ትርጉም ኣያውቁም ። ኣንድ ሰው ካንተ ጋር መቶ-በመቶ እስማማለሁ ብሎ ኣብዛኛቹ ነጥቦች ግን ቀይርልኝ ቢልህ ምን ትላለህ ?
ኣታላይ መሆንና እብድና ኣንድ ኣይደሉም ። ትግሬ እብድ ነው ።
-
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 13253
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: Breaking! Split of TPLF is official. TPLF central committee rejects the South African agreement
I could be mincing words, perhaps also due to my poor Amharic (hope yours is better), could you elaborate which peace they have accepted then, which the statement said clearly in the video, if there was no one that is sent by TPLF, which is defacto the "Government of Tigray"?Weyane.is.dead wrote: ↑12 Nov 2022, 16:08Why are you trying to mince the words of terrorist tplf. They are telling you there was no one sent by tplf to sign the agreement and they will not disarm. Which part of their statement is not rejecting the peace deal here?
-
Noble Amhara
- Senior Member
- Posts: 13728
- Joined: 02 Feb 2020, 13:00
- Location: Abysinnia
Re: Breaking! Split of TPLF is official. TPLF central committee rejects the South African agreement
Last edited by Noble Amhara on 12 Nov 2022, 16:30, edited 1 time in total.
Re: Breaking! Split of TPLF is official. TPLF central committee rejects the South African agreement
Ayee Agamee officials, burn in hell, you MF idiots. What were you doing all these days since Pretoria/Gelemene talk? Weren’t you dare to talk your feelings about the peace deal that is going on in the past 15-20 days? Hx repeats itself-prepare for Tembien Desert journey, baby!!!
-
Sam Ebalalehu
- Member
- Posts: 3639
- Joined: 23 Jun 2018, 21:29
Re: Breaking! Split of TPLF is official. TPLF central committee rejects the South African agreement
በድርድሩ መሰረት የኢትዮጵያ መንግሥት ትግራይን ሙሉ ለሙሉ ይዞ ጊዚያዊ የትግራይ አስተዳደር ይመሠርታል። ያ በሰላም ካልሆነ በ ጉልበት ይሆናል። ኢትዮጵያ የ ህወሐት hostage ሆና ዘላለም መኖር የለባትም።
በነገራችን ላይ መግለጫ ሲያወጡ ቅድሚያ የሚሰጡት ለእንግሊዝኛው ነበር። ምን ነካቸው ዛሪ ? ጌታቸው ረዳ ብቻ ነው እንግሊዘኛ መፃፍ የሚችለው ? አይመስለኝም።
በነገራችን ላይ መግለጫ ሲያወጡ ቅድሚያ የሚሰጡት ለእንግሊዝኛው ነበር። ምን ነካቸው ዛሪ ? ጌታቸው ረዳ ብቻ ነው እንግሊዘኛ መፃፍ የሚችለው ? አይመስለኝም።
Re: Breaking! Split of TPLF is official. TPLF central committee rejects the South African agreement
DTT,DefendTheTruth wrote: ↑12 Nov 2022, 16:18I could be mincing words, perhaps also due to my poor Amharic (hope yours is better), could you elaborate which peace they have accepted then, which the statement said clearlyDጥ in the video, if there was no one that is sent by TPLF, which is defacto the "Government of Tigray"?Weyane.is.dead wrote: ↑12 Nov 2022, 16:08Why are you trying to mince the words of terrorist tplf. They are telling you there was no one sent by tplf to sign the agreement and they will not disarm. Which part of their statement is not rejecting the peace deal here?
You asked "which the statement said clearly in the video, if there was no one that is sent by TPLF, which is defacto the "Government of Tigray"?" These are your questions and you ought to answer them. With whom did you negotiate?