Page 1 of 1

"ትግሬ ስለ የኤርትራ የመልኣከ-ሰላም ክንድ ሳያስብ የኢትዮጵያ ጦር 80% ትጥቅ ቀምቶ ወደ ኣዲስ ኣበባ ኣምርቶ የዶክተር ኣብይን መንግስት ባሜሪካ ታግዞ ከስልጣን ለመጣል ኣልሞ ነበር !!!

Posted: 10 Nov 2022, 12:03
by Abe Abraham
  • "ትግሬ ስለ የኤርትራ የመልኣከ-ሰላም ክንድ ሳያስብ የኢትዮጵያ ጦር 80% ትጥቅ ቀምቶ ወደ ኣዲስ ኣበባ ኣምርቶ የዶክተር ኣብይን መንግስት ባሜሪካ ታግዞ ከስልጣን ለመጣል ኣልሞ ነበር !!!"

Re: "ትግሬ ስለ የኤርትራ የመልኣከ-ሰላም ክንድ ሳያስብ የኢትዮጵያ ጦር 80% ትጥቅ ቀምቶ ወደ ኣዲስ ኣበባ ኣምርቶ የዶክተር ኣብይን መንግስት ባሜሪካ ታግዞ ከስልጣን ለመጣል ኣልሞ ነበር

Posted: 10 Nov 2022, 12:10
by Abe Abraham

Re: "ትግሬ ስለ የኤርትራ የመልኣከ-ሰላም ክንድ ሳያስብ የኢትዮጵያ ጦር 80% ትጥቅ ቀምቶ ወደ ኣዲስ ኣበባ ኣምርቶ የዶክተር ኣብይን መንግስት ባሜሪካ ታግዞ ከስልጣን ለመጣል ኣልሞ ነበር

Posted: 10 Nov 2022, 13:44
by Abe Abraham
የምታስታውሱ ከሆናችሁ ቲዲ ዛሬ ነገ ከራቀም ከነገ ወድያ ከጁቡቲ ወደ ኣዲስ የሚያገናኘውን መንገድ ቆርጦ ኣዲስ ኣበባ የኣዲስ ኣበባ መንግስትና ነዋሪዎችን ያንበረክካል ይባልበት በነበረበት ወቅት ጀፍሪ ፈልትማን እንደ ኣንድ ከኣፍቃሪቱ ተቋጥሮ በሃሳብ ተውጦ እንዲህ ብሎ የሚዘፍን ሰው ፥

እመጣለሁ ብለሽ
ለምን ዘገየሽ
ታመሽ ከሆንሽ
ኣምላክ ይማርሽ!!


ምንም ሳያፍር በግልጽ " እየገፉ ነበር ኣሁን ግን ምን እንደሆኑ ኣላውቅም ። " የሚመስሉ የተስፋ ሞቅረጥ ቃላቶች ይፋ ኣድርጎ ነበር ። ኣሜሪካኖች ባደረጉት ዝግጅትና በዛ ወቅት በሳተላይት የሰበሰብነው መረጃ ኣለን በሚል እብሪተኛ ግምገማ ሁሉ ነገር ባጭር ጊዜ ያከትማል የሚል እምነት ነበራቸው!!!!!



-