- "ትግሬ ስለ የኤርትራ የመልኣከ-ሰላም ክንድ ሳያስብ የኢትዮጵያ ጦር 80% ትጥቅ ቀምቶ ወደ ኣዲስ ኣበባ ኣምርቶ የዶክተር ኣብይን መንግስት ባሜሪካ ታግዞ ከስልጣን ለመጣል ኣልሞ ነበር !!!"
-
Abe Abraham
- Senior Member
- Posts: 14414
- Joined: 05 Jun 2013, 13:00
"ትግሬ ስለ የኤርትራ የመልኣከ-ሰላም ክንድ ሳያስብ የኢትዮጵያ ጦር 80% ትጥቅ ቀምቶ ወደ ኣዲስ ኣበባ ኣምርቶ የዶክተር ኣብይን መንግስት ባሜሪካ ታግዞ ከስልጣን ለመጣል ኣልሞ ነበር !!!
-
Abe Abraham
- Senior Member
- Posts: 14414
- Joined: 05 Jun 2013, 13:00
-
Abe Abraham
- Senior Member
- Posts: 14414
- Joined: 05 Jun 2013, 13:00
Re: "ትግሬ ስለ የኤርትራ የመልኣከ-ሰላም ክንድ ሳያስብ የኢትዮጵያ ጦር 80% ትጥቅ ቀምቶ ወደ ኣዲስ ኣበባ ኣምርቶ የዶክተር ኣብይን መንግስት ባሜሪካ ታግዞ ከስልጣን ለመጣል ኣልሞ ነበር
የምታስታውሱ ከሆናችሁ ቲዲ ዛሬ ነገ ከራቀም ከነገ ወድያ ከጁቡቲ ወደ ኣዲስ የሚያገናኘውን መንገድ ቆርጦ ኣዲስ ኣበባ የኣዲስ ኣበባ መንግስትና ነዋሪዎችን ያንበረክካል ይባልበት በነበረበት ወቅት ጀፍሪ ፈልትማን እንደ ኣንድ ከኣፍቃሪቱ ተቋጥሮ በሃሳብ ተውጦ እንዲህ ብሎ የሚዘፍን ሰው ፥
እመጣለሁ ብለሽ
ለምን ዘገየሽ
ታመሽ ከሆንሽ
ኣምላክ ይማርሽ!!
ምንም ሳያፍር በግልጽ " እየገፉ ነበር ኣሁን ግን ምን እንደሆኑ ኣላውቅም ። " የሚመስሉ የተስፋ ሞቅረጥ ቃላቶች ይፋ ኣድርጎ ነበር ። ኣሜሪካኖች ባደረጉት ዝግጅትና በዛ ወቅት በሳተላይት የሰበሰብነው መረጃ ኣለን በሚል እብሪተኛ ግምገማ ሁሉ ነገር ባጭር ጊዜ ያከትማል የሚል እምነት ነበራቸው!!!!!
-