Page 1 of 1

ዶክተር ፍጹም ኣለሙ(የህግ ምሁር)፥ መንግስት ህገ-መንግስቱን(የወያኔ) ኣስከብራለሁ ብሎ (ቲዲኤፍን ይዞ) ባማራ ህዝብ ሊዘምትና ደም ማፋሰስ ሊያስከትል ይችላል።

Posted: 07 Nov 2022, 17:34
by Abe Abraham
  • ዶክተር ፍጹም ኣለሙ(የህግ ምሁር)፥ መንግስት ህገ-መንግስቱን(የወያኔ) ኣስከብራለሁ ብሎ ( በየብሊንከን የሰላም ስምምነቱ መሰረት ቲዲኤፍን ብውስጡ ኣስገብቶ) ባማራ ህዝብ ሊዘምትና ደም ማፋሰስ ሊያስከትል ይችላል።