መላው ለሶስት ጊዜ ህልቂትና ደም ማፋሰስ ያከተለውን የህወሃት መሪነት በሂወት ትቶ 800,000 ታጣቂ ትግሬዎችን ለሰላም ተብሎ በዋልቃይትና ሌሎች ያማራ ግዛቶች ማስፈር እጅግ ኣደገኛ ነው።
Posted: 07 Nov 2022, 11:09
መላው ለሶስት ጊዜ ህልቂትና ደም ማፋሰስ ያከተለውን የህወሃት መሪነት በሂወት ትቶ ከ 800,000 በላይ የሆኑ ታጣቂ ትግሬዎችን ለሰላም ተብሎ በዋልቃይትና ሌሎች ያማራ ግዛቶች ማስፈር እጅግ ኣደገኛ ነው። ( ሁሉ የ ቲዲኤፍ ኣባል ሆኖ ያማራና የኣፋር ግዛት ወሮ ግፍ የፈጸመ ታጣቂ ነው የሚባለው። ሌላ መግለጫ የለውም።)
በትግሬዎች ኣስተሳሰብ 800,000 ለዋልቃይት ብቻ የሚመለከት ነው!!!!
በትግሬዎች ኣስተሳሰብ 800,000 ለዋልቃይት ብቻ የሚመለከት ነው!!!!