Meleket: Great Job!
Posted: 04 Nov 2022, 01:35
በER Forum ላይ ለአመታት የሚለጠፉት መጣጥፎችን አስተውሎ Citizen Meleket "የጥቅሶች መድብል" የሚባል ሃረግ ከከፈተ ሰንብቷል ። እኔ ደሞ የፎረሙ ታዳሚዎች ሃሳባቸው ነጥፎ ሃረጎቹ ሁሉ ሲሰለቹኝ ለመነቃቃት የምሄደው ወደዚያ "መድብለ ጥቅስ" ነው ። ዛሬ ያን አድርጌ ነበር ። እዚያ መድብል ውስጥ እኔ መች እንዳልኩት እንኳ የማላስታውሰው ነገር ጠቅሶኝ እኔንም ገረመኝ! ጥቅሱ የሚከተለው ነው።
መለከት እንደ ጠቀሰው፡
"Horus የወያኔ ካድሬዎችን ሲኮረኩም
Horus wrote: ↑
18 Jul 2022, 02:28
ደግመህ ስማው! ትህነግ የራሱ ጦር ይዞ ድርድር የሚባል አይኖርም! የትግሬ መከራም ባለበት ይቀጥላል ! ትግሬ 2 አማራጮች አሉት ፣ አንድ አርፎ አንድ የኢትዮጵያ ክልል ሆኖ በኢትዮጵያ መንግስት ስርና በኢትዮጵያ ይገዛል፣ (2) ወንድ ከሆነ ተገንትሎ አገር ሆኖ ከኢትዮጵያ ይለያል ። በቃ ! ሌላው የትግሬ መሃይሞች ድራማ ነው። ወይ ተገንጠል ወይ ጦር ምናም የምትለው ሆያሆዬ ረስተህ አርፈው ኑር ። ያሜሪካን ስንዴ ዌልፌር እየለመኑ አጉል ጉራ ሆያሆዬ የተበላ እቁብ ነው !!! ካካ ነው !!! "
በዚህ ጥቅስ ውስጥ በቁጥር አንድ የተባለውን ነገር ነው ትህነግ በደቡብ አፍሪካ ተስማምቶ የፈረመው! በረከትን እናመሰግናለን!
https://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=286495
መለከት እንደ ጠቀሰው፡
"Horus የወያኔ ካድሬዎችን ሲኮረኩም
Horus wrote: ↑
18 Jul 2022, 02:28
ደግመህ ስማው! ትህነግ የራሱ ጦር ይዞ ድርድር የሚባል አይኖርም! የትግሬ መከራም ባለበት ይቀጥላል ! ትግሬ 2 አማራጮች አሉት ፣ አንድ አርፎ አንድ የኢትዮጵያ ክልል ሆኖ በኢትዮጵያ መንግስት ስርና በኢትዮጵያ ይገዛል፣ (2) ወንድ ከሆነ ተገንትሎ አገር ሆኖ ከኢትዮጵያ ይለያል ። በቃ ! ሌላው የትግሬ መሃይሞች ድራማ ነው። ወይ ተገንጠል ወይ ጦር ምናም የምትለው ሆያሆዬ ረስተህ አርፈው ኑር ። ያሜሪካን ስንዴ ዌልፌር እየለመኑ አጉል ጉራ ሆያሆዬ የተበላ እቁብ ነው !!! ካካ ነው !!! "
በዚህ ጥቅስ ውስጥ በቁጥር አንድ የተባለውን ነገር ነው ትህነግ በደቡብ አፍሪካ ተስማምቶ የፈረመው! በረከትን እናመሰግናለን!
https://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=286495