1ኛ የሻዕብያን ጦር ሰው ሳይሰማ ሳያይ አንዳስገባው ጠራርጎ ማስወጣት
2ኛ የኤርትራ ሰላዮች የተሰገሰጉባት የኣዲስ አበባ ከተማና መከላከያን በቅፅበት ማፅዳት
3ኛ የእርዳታ ግብዓቶች በሁሉም አቅጣጫ ለትግራይ ሕዝብ ነገ ሳይባል እንዲዳረስ
4ኛ መሰረታዊ የሕዝብ አገልግሎቶችን በሙሉ ስራ ማስጀመር
5ኛ ትጥቅ ማስፈታት በብሄራዊ ደረጃ የግድ፣
ህወኃት፣ ፋኖ፣ ኦሮሞ ሁሉም ይሄ ምድረ ኩሊ የታጠቀ ኃይል ትጥቁን አንድ ላይ ማስፈታት።
6ኛ የትግራይ ሕዝብ ምክርቤቱን ባፈቀዳቸው ግለሰቦች እንዲሞላ ማመቻቸት
7ኛ በህወኃት፣ በብልፅግና፣ እንዲሁም የወለጋ አማፂ ቡድን መሃል የሶስትዮሽ ድርድርና healing process መጀመር
8ኛ መከላከያን በአዲስ ማዋቀርና ማጠናከር፣ የአማራ፣ ኦሮሞና ትግሬ ብቻ መፈንጫ መከላከያ ሳይሆን
በብዙሃኑ የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦች ዶሚኔት የሆነ ጠንካር ተቋም መገንባት
9ኛ ከዚያ ወንበዴዎችን ገርፎ በማባረር አሰብና የአፋር ህዝብን ከእናት ምድሩ መቀላቀል