ጁንታው ዎንድሜ eden ለድርድር ያቀረባቸው ቅድመ ሁኔታዎች
Posted: 29 Oct 2022, 15:14
ጁንታው ዎንድሜ eden ለድርድር ያቀረባቸው ቅድመ ሁኔታዎች
- 1. ባለፉት ሃያ ሰባት አመታት በአዲስ አበባ ለፍተን የሰራናቸው ትላልቅ ህንፃዎች እና ሞኖሪያ ቤቶችን ባስቾኳይ ኡንዲመለሱልን።
2. የኢትዮጵያ ሰራዊት ከወልቃይት እና ከሁመራ ባስቾኳይ ኡንዲወጣ
3. የኤርትራ ሰራዊት ከባድሜ ፡ ከአሰብ እና ከሙፁዋ ባስቾኳይ ኡንዲወጣ
4. ኤርትራን ከትግራይ ጋር በመዋሀድ በሕወሓት የምትመራ ዓባይ ትግራይ ሪፐብሊክን ሞሞስረት
5. ዓባይ ትግራይ ሪፐብሊክ የአሜሪካ ሃምሳ አንደኛዋ ክፍለ ግዛት መሆንዋን በአዋጅ ማፅደቅ
6. የዓባይ ትግራይ ባንዲራ በተባበሩት መንግሥታት ግቢ ውስጥ ከፍ ከፍ ብላ ኡንድትውለበለብ
7. የነጮች የበላይነት እና የጡቁሮች የበታችነት ሥርዓት የሰፈነባት አፍሪካን ሞገንባት
8. በዓድዋ የሚገኘው የአቡነ አረጋዊ ቤተ ክርስትያን በአቡነ ጆ ባይደን ስም ኡንዲተካ
9. አይተ ቴድሮስ አድሃኖም የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ ሆነው ኡንዲሾሙ