ሰበር መረጃ: ጦራቸውን የበተኑ ከ10 በላይ የሚሆኑ የህወሓት የጦር መሪዎች ወርቃምባ ከተባለ ቦታ ተደምስሰዋል!
Posted: 29 Oct 2022, 13:24
የኢትዮጵያን ጦር ጥቃት መቋቋም አቅቷቸው ጦራቸውን በትነው በመነኮሳት ልብስ ራሳቸውን ደብቀው በሽሽት ላይ የነበሩ ከ10 በላይ የሚሆኑ የህወሓት የጦር መሪዎች ወርቃምባ ከተባለ ቦታ ጥቂት ርቀት ላይ መከላከያ በወሰደባቸው እርምጃ ተደምስሰዋል።
