Page 1 of 1

ኣዲስ ኣበቤዎች የኢትዮጵያ ገጠሬዎች ሰቀሉን ብለዉ ሰለማዊ ሰልፍ ወጡ።

Posted: 28 Oct 2022, 16:19
by Naga Tuma
ይህ ትምህርትን በኢትዮጵያ ለማሳደግ ለሚደረግ ጥረት ከረዳ ነዉ። ኣዲስ ኣበቤዎችን ለማስከፋት ኣይዴለም። የበለጠ ለማነቃቃት ነዉ።

ኣዲስ ኣበቤዎች አራዳዎች ነን የሚሉ አበባዎች ናቸዉ። እኔ ፋራ ገጠሬ ነኝ። ለኣዲስ አበባ ብዙም እንግዳ ባልሆንም። ቤተመንግስቱ ሲሰራ ኣጠና ኣድርሰዋል የተባሉ የማዉቃቸዉ ኣሉ። ከወጣትነቴ ጀምሮ ተመላላሼ ኣይቼዋለሁ።

ከልተሳሳትኩ እዚህ ፎረም ላይ ከሚጽፉት ማን እንደሆነ የማዉቀዉ ኤልያስ ክፍሌ ብቻ ነዉ። በስሙ ስለሚጽፍ። ይህን የዉይይት መድረክ የከፈተልን ጋዜጠኛ ኣዲስ ኣባቤ ይመስለኛል። ለነጻ ዉይይት መድረክ ስለከፈተልን ላመሰግነዉ እንጂ ላስከፋዉ ኣልፈልግም።

ኣዲስ አበባን ሳላየዉ በፊት እንደ እኔ ኣይነት አመዳም ገጠሬ ሲደርስ ፎቆችን ኣፍጦ ስያያይ ወይ መኪና ይገጨዋል ወይ ፋራነቱ ይነበብበታል ሲባል ሰምቼ ነበር። ያ ማለት ኣዲስ ኣበቤዎች ፍቆችን ማየት የሰለቻቸዉ ኣራዳዎች ናቸዉ እንደማለት ሊሆን ይችላል።

ከሆነ ኣሁን ያለኝ ጥያቄ ፎቆችን ስያይ ያደገን ኣራዳ ኣዲስ ኣባቤ ፎቆችን ሳያይ ያደገ ፋራ ገጠሬ እንዴት ሆኖ ነዉ ስለፎቅ አሰራር ትምህርት የሚሰቅለዉ፣ ማለትም የተሻለ ዉጤት የምያመጣዉ? በጅምላ ሳይሆን በኣማካይ ማለቴ ነዉ።

ለዚህ ሰለማዊ ሰልፍ ወጥተዉ የፎቅ አሰራርን ትምህርት ቤት ሄዶ መስቀል ኣለባቸዉ። በቃ። ኣዲስ አበባ ዉስጥ የሚሰሩትን ዋና ዋና ፎቆችን ኣዲስ ኣበቤዎች ዲዛይን የማታደርጉት ከሆነ ፋራዎች እናንተ ናችሁ። በቃ። የኣዲስ አበባ እናቶችም ከገጠር የመጣ አመዳም ስለፎቅ አሰራር ከናንተ ኣራዳ ኣዲስ አበቤዎች እንዴት ይቀድማል ብላችሁ ሰላማዊ ሰልፍ ዉጡባቸዉ። በቃ።

ደግሞ ይህን የፋራ ቀልድ ዘለፋን ብላችሁ እንዳትቋጥሩብኝ።

Re: ኣዲስ ኣበቤዎች የኢትዮጵያ ገጠሬዎች ሰቀሉን ብለዉ ሰለማዊ ሰልፍ ወጡ።

Posted: 28 Oct 2022, 16:42
by eden
Naga

I don’t remember you posting any negative post so I was kind of surprised

I must say, Addis produces the best in every field so I don’t know where you getting your stats

And how do you even compare 5% against the rest

And aradas don’t look down on faras, they just can’t resist having fun picking on them

Re: ኣዲስ ኣበቤዎች የኢትዮጵያ ገጠሬዎች ሰቀሉን ብለዉ ሰለማዊ ሰልፍ ወጡ።

Posted: 28 Oct 2022, 16:57
by Naga Tuma
eden,

Don't take it seriously. I hope other readers also wouldn't take it seriously. I thought it would be a bit of humor that is meant to encourage, not discourage, learning. I admit that I have no stats. Thank you for your comments.

Re: ኣዲስ ኣበቤዎች የኢትዮጵያ ገጠሬዎች ሰቀሉን ብለዉ ሰለማዊ ሰልፍ ወጡ።

Posted: 03 Nov 2022, 13:29
by Naga Tuma
Just got back to this thread, eden.

I remember you writing the following:

Self hate my friend, self hate. It's the assimilation that is incomplete causing folks to hate their own.

They will hate their own till the end. Colonialism (or assimilation) does that and it's unfortunate.


Which one is more negative even when you assume that my comment above is negative?