ኣዲስ ኣበቤዎች የኢትዮጵያ ገጠሬዎች ሰቀሉን ብለዉ ሰለማዊ ሰልፍ ወጡ።
Posted: 28 Oct 2022, 16:19
ይህ ትምህርትን በኢትዮጵያ ለማሳደግ ለሚደረግ ጥረት ከረዳ ነዉ። ኣዲስ ኣበቤዎችን ለማስከፋት ኣይዴለም። የበለጠ ለማነቃቃት ነዉ።
ኣዲስ ኣበቤዎች አራዳዎች ነን የሚሉ አበባዎች ናቸዉ። እኔ ፋራ ገጠሬ ነኝ። ለኣዲስ አበባ ብዙም እንግዳ ባልሆንም። ቤተመንግስቱ ሲሰራ ኣጠና ኣድርሰዋል የተባሉ የማዉቃቸዉ ኣሉ። ከወጣትነቴ ጀምሮ ተመላላሼ ኣይቼዋለሁ።
ከልተሳሳትኩ እዚህ ፎረም ላይ ከሚጽፉት ማን እንደሆነ የማዉቀዉ ኤልያስ ክፍሌ ብቻ ነዉ። በስሙ ስለሚጽፍ። ይህን የዉይይት መድረክ የከፈተልን ጋዜጠኛ ኣዲስ ኣባቤ ይመስለኛል። ለነጻ ዉይይት መድረክ ስለከፈተልን ላመሰግነዉ እንጂ ላስከፋዉ ኣልፈልግም።
ኣዲስ አበባን ሳላየዉ በፊት እንደ እኔ ኣይነት አመዳም ገጠሬ ሲደርስ ፎቆችን ኣፍጦ ስያያይ ወይ መኪና ይገጨዋል ወይ ፋራነቱ ይነበብበታል ሲባል ሰምቼ ነበር። ያ ማለት ኣዲስ ኣበቤዎች ፍቆችን ማየት የሰለቻቸዉ ኣራዳዎች ናቸዉ እንደማለት ሊሆን ይችላል።
ከሆነ ኣሁን ያለኝ ጥያቄ ፎቆችን ስያይ ያደገን ኣራዳ ኣዲስ ኣባቤ ፎቆችን ሳያይ ያደገ ፋራ ገጠሬ እንዴት ሆኖ ነዉ ስለፎቅ አሰራር ትምህርት የሚሰቅለዉ፣ ማለትም የተሻለ ዉጤት የምያመጣዉ? በጅምላ ሳይሆን በኣማካይ ማለቴ ነዉ።
ለዚህ ሰለማዊ ሰልፍ ወጥተዉ የፎቅ አሰራርን ትምህርት ቤት ሄዶ መስቀል ኣለባቸዉ። በቃ። ኣዲስ አበባ ዉስጥ የሚሰሩትን ዋና ዋና ፎቆችን ኣዲስ ኣበቤዎች ዲዛይን የማታደርጉት ከሆነ ፋራዎች እናንተ ናችሁ። በቃ። የኣዲስ አበባ እናቶችም ከገጠር የመጣ አመዳም ስለፎቅ አሰራር ከናንተ ኣራዳ ኣዲስ አበቤዎች እንዴት ይቀድማል ብላችሁ ሰላማዊ ሰልፍ ዉጡባቸዉ። በቃ።
ደግሞ ይህን የፋራ ቀልድ ዘለፋን ብላችሁ እንዳትቋጥሩብኝ።
ኣዲስ ኣበቤዎች አራዳዎች ነን የሚሉ አበባዎች ናቸዉ። እኔ ፋራ ገጠሬ ነኝ። ለኣዲስ አበባ ብዙም እንግዳ ባልሆንም። ቤተመንግስቱ ሲሰራ ኣጠና ኣድርሰዋል የተባሉ የማዉቃቸዉ ኣሉ። ከወጣትነቴ ጀምሮ ተመላላሼ ኣይቼዋለሁ።
ከልተሳሳትኩ እዚህ ፎረም ላይ ከሚጽፉት ማን እንደሆነ የማዉቀዉ ኤልያስ ክፍሌ ብቻ ነዉ። በስሙ ስለሚጽፍ። ይህን የዉይይት መድረክ የከፈተልን ጋዜጠኛ ኣዲስ ኣባቤ ይመስለኛል። ለነጻ ዉይይት መድረክ ስለከፈተልን ላመሰግነዉ እንጂ ላስከፋዉ ኣልፈልግም።
ኣዲስ አበባን ሳላየዉ በፊት እንደ እኔ ኣይነት አመዳም ገጠሬ ሲደርስ ፎቆችን ኣፍጦ ስያያይ ወይ መኪና ይገጨዋል ወይ ፋራነቱ ይነበብበታል ሲባል ሰምቼ ነበር። ያ ማለት ኣዲስ ኣበቤዎች ፍቆችን ማየት የሰለቻቸዉ ኣራዳዎች ናቸዉ እንደማለት ሊሆን ይችላል።
ከሆነ ኣሁን ያለኝ ጥያቄ ፎቆችን ስያይ ያደገን ኣራዳ ኣዲስ ኣባቤ ፎቆችን ሳያይ ያደገ ፋራ ገጠሬ እንዴት ሆኖ ነዉ ስለፎቅ አሰራር ትምህርት የሚሰቅለዉ፣ ማለትም የተሻለ ዉጤት የምያመጣዉ? በጅምላ ሳይሆን በኣማካይ ማለቴ ነዉ።
ለዚህ ሰለማዊ ሰልፍ ወጥተዉ የፎቅ አሰራርን ትምህርት ቤት ሄዶ መስቀል ኣለባቸዉ። በቃ። ኣዲስ አበባ ዉስጥ የሚሰሩትን ዋና ዋና ፎቆችን ኣዲስ ኣበቤዎች ዲዛይን የማታደርጉት ከሆነ ፋራዎች እናንተ ናችሁ። በቃ። የኣዲስ አበባ እናቶችም ከገጠር የመጣ አመዳም ስለፎቅ አሰራር ከናንተ ኣራዳ ኣዲስ አበቤዎች እንዴት ይቀድማል ብላችሁ ሰላማዊ ሰልፍ ዉጡባቸዉ። በቃ።
ደግሞ ይህን የፋራ ቀልድ ዘለፋን ብላችሁ እንዳትቋጥሩብኝ።