Page 1 of 1

Mekele in sight

Posted: 21 Oct 2022, 11:48
by DefendTheTruth
With this speed I can ask what is it with the 24th of October? Just a symbolic deadline?

ENDF nearing itself to Mekele. Civilians have been warned to distance themselves from any potential military targets, a very important message.


Re: Mekele in sight

Posted: 21 Oct 2022, 12:08
by Abere
:lol: :lol:

___ The Fraud School of Qoreta is now closed. Halfi and Thomas, please watch this news. Mekele is welcoming soon Fano-ENDF/ASF.

___ I heard next Monday meeting in South Africa. Yet the official media is announced Mekele is the destination which is really very close from Mehoni. I can tell from the landscape it is well inside Tigray. የባርያ ወዳጅ አብጅቸ- ላየው ብሂድ ታስሮ። ላስፈታው ሲሄድ ተሽጦ። ይባላል። ታዳያ ፈረንጆቹ ማንን ሊያስታርቁ ነው። መቀሌ ከተገባ ወያኔ የለም። የፎርፌ ስብሰባ ነው እንደ? እስኪ መላ ምቱ! :mrgreen:

Re: Mekele in sight

Posted: 21 Oct 2022, 12:21
by temari
DefendTheTruth wrote:
21 Oct 2022, 11:48
With this speed I can ask what is it with the 24th of October? Just a symbolic deadline?

ENDF nearing itself to Mekele. Civilians have been warned to distance themselves from any potential military targets, a very important message.

Old video from 2020

Re: Mekele in sight

Posted: 21 Oct 2022, 12:42
by DefendTheTruth
temari wrote:
21 Oct 2022, 12:21

Old video from 2020
Indeed I oversaw that, it is not my stil to mislead anybody.

Still the report is not far from the current situation on the ground, the allied forces are near the place in reference in the video.

Mekele is, this way or the other way, indeed in sight.


Re: Mekele in sight

Posted: 21 Oct 2022, 14:48
by DefendTheTruth
And it seems that Ethiopia is going to the talk scene with much of a foretaste from back home, the talks will start in the nation's capital already on the 22nd and continues on the 23rd, where each and every citizen of the nation may have a chance to express his/her views on the forthcoming talks on the 24th in a foreign country.

Those participating on the talks are notified beforehand what their obligations are after reaching on the talk scene. The people are the ultimate owners of the issue at hand, after all.

Ethiopians mean a serious business, when it comes to the affairs of their nation.


Re: Mekele in sight

Posted: 21 Oct 2022, 15:06
by Abere
የ No More ሰዎች የለበሱትን ሰንደቅ አላማ እና ኢትዮጵያ ካርታ የተጀቦነችበትን ባለግብዳ አንባሻ ወያኔዊ ባንዳ ባንድራ አይቸ በሳቅ ፍንክት አልኩኝ። ውጭ አገር ኢትዮጵያዊ አገር ቤት ደግሞ ወያኔዊ የሆነች አገር እና ህዝብ። No More ህገ-ወጥ ባንዳ ባንዳራውንም ይጨምራል - ጩኸቱ ከልብ ከሆነ።

Re: Mekele in sight

Posted: 21 Oct 2022, 15:27
by DefendTheTruth
Abere wrote:
21 Oct 2022, 15:06
የ No More ሰዎች የለበሱትን ሰንደቅ አላማ እና ኢትዮጵያ ካርታ የተጀቦነችበትን ባለግብዳ አንባሻ ወያኔዊ ባንዳ ባንድራ አይቸ በሳቅ ፍንክት አልኩኝ። ውጭ አገር ኢትዮጵያዊ አገር ቤት ደግሞ ወያኔዊ የሆነች አገር እና ህዝብ። No More ህገ-ወጥ ባንዳ ባንዳራውንም ይጨምራል - ጩኸቱ ከልብ ከሆነ።
You tried to drive the country into a lawless and chaotic entity, where anybody can get up and stir whatever he/she may feel good for him/her.

That has now been foiled successfully, if you are in doubt please consult the guy in the name of Zemene Kassai.Ethiopia is a lawful country!

Should I send you his address, in case you may not have it?

Re: Mekele in sight

Posted: 21 Oct 2022, 15:32
by Maxi
DefendTheTruth wrote:
21 Oct 2022, 11:48
With this speed I can ask what is it with the 24th of October? Just a symbolic deadline?

ENDF nearing itself to Mekele. Civilians have been warned to distance themselves from any potential military targets, a very important message.

FAKE News.

You are posting video from Nov 22, 2020 :lol: :lol: :lol:

Re: Mekele in sight

Posted: 21 Oct 2022, 15:44
by Abere
እውነቱ ሲነገርህ ከአሳከከህ በመጨረሻ በደንብ ይቆጠቁጥሃል። ስለ ዘመነ ካሴ ብዙ ትቀባጥራለህ - ቅዠት ሆናባችሁ። ዘመነ ካሴ ላይ የቀረበ የወንጀል ክስ ብልጽግናን መሳቂያ መሳለቂያ አደረገው እንጅ ሌላ ያተረፈው የለም። ህገ-ወጥ ወያኔዊ ባንዳ ባንድራ ስላለመሆኑ ምን ማረጋገጫ አለህ? እኔ አይደለሁም አድርባይ አሜሪካ ዲያስፓራ ለማታለል ቀይ፥ቢጫ፤አረንጓደ ሰንደቅ አላማ እስከ እግር ጣታቸው ተሸፍነው ኖ! ሞር! :lol: እያሉ ጉሮሯቸ እስኪ ነቃ ይጮሃሉ ኢትዮጵያ ሲሄዱ ጉሮሯቸውን እያረጠቡ ግብዳ አንባሻ የባንዳ ባንዳራ (ኢሉምናቲ) ይከናነባሉ። ይህ ነው ችግሩ። ወይ ከዚህ ጀምረው ወያኔ መሆነ አለባቸው አለበለዚያ ኢትዮጵያዊ ሁነው እኛ የማንደፈር የምኒልክ የዐድዋው ጀግና የነጻነት አርበኞች ልጆች ነን እያሉ ምኒልክ እና አርበኞቹ የማያውቁትን መጣፊያ ባንዳ ባንድራ መልበስ የለባቸውም። አንተ ከፈለግህ ባለ ቅዘንማውን እና ጎመኔ ባለ ወርካ ጨርቅ መልበስ ትችላለህ። እኔ አሜሪካ ሲኖሩ አርበኛ ኢትዮጵያ ሲሄዱ ባንዳ ስለሚሆኑ ነው እንጅ ስለ ጠፉት የኦነግ እና ወያኔ በጎች እያወራሁ አይደለም።
DefendTheTruth wrote:
21 Oct 2022, 15:27
Abere wrote:
21 Oct 2022, 15:06
የ No More ሰዎች የለበሱትን ሰንደቅ አላማ እና ኢትዮጵያ ካርታ የተጀቦነችበትን ባለግብዳ አንባሻ ወያኔዊ ባንዳ ባንድራ አይቸ በሳቅ ፍንክት አልኩኝ። ውጭ አገር ኢትዮጵያዊ አገር ቤት ደግሞ ወያኔዊ የሆነች አገር እና ህዝብ። No More ህገ-ወጥ ባንዳ ባንዳራውንም ይጨምራል - ጩኸቱ ከልብ ከሆነ።
You tried to drive the country into a lawless and chaotic entity, where anybody can get up and stir whatever he/she may feel good for him/her.

That has now been foiled successfully, if you are in doubt please consult the guy in the name of Zemene Kassai.Ethiopia is a lawful country!

Should I send you his address, in case you may not have it?

Re: Mekele in sight

Posted: 21 Oct 2022, 19:18
by Educator
Loves it:
"አሜሪካ ሲኖሩ አርበኛ ኢትዮጵያ ሲሄዱ ባንዳ"
Abere wrote:
21 Oct 2022, 15:44
እውነቱ ሲነገርህ ከአሳከከህ በመጨረሻ በደንብ ይቆጠቁጥሃል። ስለ ዘመነ ካሴ ብዙ ትቀባጥራለህ - ቅዠት ሆናባችሁ። ዘመነ ካሴ ላይ የቀረበ የወንጀል ክስ ብልጽግናን መሳቂያ መሳለቂያ አደረገው እንጅ ሌላ ያተረፈው የለም። ህገ-ወጥ ወያኔዊ ባንዳ ባንድራ ስላለመሆኑ ምን ማረጋገጫ አለህ? እኔ አይደለሁም አድርባይ አሜሪካ ዲያስፓራ ለማታለል ቀይ፥ቢጫ፤አረንጓደ ሰንደቅ አላማ እስከ እግር ጣታቸው ተሸፍነው ኖ! ሞር! :lol: እያሉ ጉሮሯቸ እስኪ ነቃ ይጮሃሉ ኢትዮጵያ ሲሄዱ ጉሮሯቸውን እያረጠቡ ግብዳ አንባሻ የባንዳ ባንዳራ (ኢሉምናቲ) ይከናነባሉ። ይህ ነው ችግሩ። ወይ ከዚህ ጀምረው ወያኔ መሆነ አለባቸው አለበለዚያ ኢትዮጵያዊ ሁነው እኛ የማንደፈር የምኒልክ የዐድዋው ጀግና የነጻነት አርበኞች ልጆች ነን እያሉ ምኒልክ እና አርበኞቹ የማያውቁትን መጣፊያ ባንዳ ባንድራ መልበስ የለባቸውም። አንተ ከፈለግህ ባለ ቅዘንማውን እና ጎመኔ ባለ ወርካ ጨርቅ መልበስ ትችላለህ። እኔ አሜሪካ ሲኖሩ አርበኛ ኢትዮጵያ ሲሄዱ ባንዳ ስለሚሆኑ ነው እንጅ ስለ ጠፉት የኦነግ እና ወያኔ በጎች እያወራሁ አይደለም።
DefendTheTruth wrote:
21 Oct 2022, 15:27
Abere wrote:
21 Oct 2022, 15:06
የ No More ሰዎች የለበሱትን ሰንደቅ አላማ እና ኢትዮጵያ ካርታ የተጀቦነችበትን ባለግብዳ አንባሻ ወያኔዊ ባንዳ ባንድራ አይቸ በሳቅ ፍንክት አልኩኝ። ውጭ አገር ኢትዮጵያዊ አገር ቤት ደግሞ ወያኔዊ የሆነች አገር እና ህዝብ። No More ህገ-ወጥ ባንዳ ባንዳራውንም ይጨምራል - ጩኸቱ ከልብ ከሆነ።
You tried to drive the country into a lawless and chaotic entity, where anybody can get up and stir whatever he/she may feel good for him/her.

That has now been foiled successfully, if you are in doubt please consult the guy in the name of Zemene Kassai.Ethiopia is a lawful country!

Should I send you his address, in case you may not have it?