በሽሬ፥ አላማጣ፤ ኮረም እና ቆቦ መንግስት ትምህርት ቤቶች ተከፍተው ተማሪ እንድ ቀበሉ የማድረግ ዕቅድ ቢኖረው መልካም ነው።
Posted: 20 Oct 2022, 15:17
በሽሬ፥ አላማጣ፤ ኮረም እና ቆቦ መንግስት ትምህርት ቤቶች ተከፍተው ተማሪ እንድ ቀበሉ የማድረግ ዕቅድ ቢኖረው መልካም ነው።
የአማራ ክልል ከወያኔ ነጻ በወጡ አላማጣ እና ኮረም የክልሉ ትምህርት ቢሮ መምህራን እና የትምህርት መሳርያዎች በመመደብ ለረዥን ጊዜ በወያኔ የድንቁርና ቀንበር ስር የወደቁትን ወደ ትምህርት ገበታቸው ሊያመጣ ይገባዋል። እንድሁም አሁን ነጻ የወጣው የሽሬ ከተማ እና አካባቢው ታዳጊዎች ትምህርት መጀመር አለባቸው ።
የአማራ ክልል ከወያኔ ነጻ በወጡ አላማጣ እና ኮረም የክልሉ ትምህርት ቢሮ መምህራን እና የትምህርት መሳርያዎች በመመደብ ለረዥን ጊዜ በወያኔ የድንቁርና ቀንበር ስር የወደቁትን ወደ ትምህርት ገበታቸው ሊያመጣ ይገባዋል። እንድሁም አሁን ነጻ የወጣው የሽሬ ከተማ እና አካባቢው ታዳጊዎች ትምህርት መጀመር አለባቸው ።