Page 1 of 1
Tplf army quietly withdrawing from Axum and Adwa
Posted: 18 Oct 2022, 18:19
by Tazabi-1
There is a strong indication that TPLF is not planning to wage any major resistance against the advancing coalition army!
The last resort for tplf is to make meqele as last ditch and negotiate for save heaven for its leaders!
Defending Adigrat, Axum and Adwa is not only impossible but also it will not contribute anything to tplf leaders survival..
Even Mike hammer is quietly telling them that Abey and Issaise are bent on finishing the whole thing this time around- US last offer is - US will give you a safe heaven and save meqele from being the last ditch of the the fighting....
THIS TIME IT iS REALLY REALLY OVER!!
Re: Tplf army quietly withdrawing from Axum and Adwa
Posted: 18 Oct 2022, 18:56
by Fed_Up
I think it is not a good war strategy to let them run to Agameee capital. ENDF must intercept them before they leave the towns.
Re: Tplf army quietly withdrawing from Axum and Adwa
Posted: 18 Oct 2022, 23:01
by Fiyameta
Re: Tplf army quietly withdrawing from Axum and Adwa
Posted: 19 Oct 2022, 03:00
by Meleket
ኣቶ Tazabi-1መቼም የማታውቀው ምሥጢር የለም። በል እስቲ ስለ 'ዲማርኬሽን' እና ስለ የኤርትራው ሕገመንግሥት ደግሞ ንገረን።
የ"ጁንታ" ጉዳይ ከተፈጠመ መቼም፡ የሃገረ ኤርትራን ልዑላዊነት በዲማርኬሽን መሬት ላይ ምልክት በማድረግ፡ ዓለምና ጠሃዪ የሞቀው ድምዳሜ ማድረግ መልካም ሳይሆን ኣይቀርም። ለዚህም ኢትዮጵያና ፒፒ በኤርትራ ይቀለብ የነበረው የትግራዩ ደምሒት ጭምር ትብብራቸው እንደማይለዬን ተስፋ እናደርጋለን።
ሲቀጥልም የኤርትራ ህዝብ መክሮና ዘክሮ ያረቀቀውንና የጻፈውን "ኤርትራዊ ሕገመንግሥት" ሳይውል ሳያድር መተግበር ነው እንጂ።
ምክንያቱም ከጌም ኦቨር ወደ "THIS TIME IT iS REALLY REALLY OVER!!" ከተባለ ዘንዳ፥ የናቴ ቀሚስ ኣደናቅፎኝ ነው ማለትና ሰንካላ ምክንያት መደርደር ኣያስፈልግም እንላለን እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር፡ ምክንያቱም የሰማእታት ኣደራ እሱ ስለሆነ፡ ኣይደለም እንዴ?
Tazabi-1 wrote: ↑18 Oct 2022, 18:19
.... THIS TIME IT iS REALLY REALLY OVER!!
Re: Tplf army quietly withdrawing from Axum and Adwa
Posted: 19 Oct 2022, 14:14
by kerenite
Meleket wrote: ↑19 Oct 2022, 03:00
ኣቶ Tazabi-1መቼም የማታውቀው ምሥጢር የለም። በል እስቲ ስለ 'ዲማርኬሽን' እና ስለ የኤርትራው ሕገመንግሥት ደግሞ ንገረን።
የ"ጁንታ" ጉዳይ ከተፈጠመ መቼም፡ የሃገረ ኤርትራን ልዑላዊነት በዲማርኬሽን መሬት ላይ ምልክት በማድረግ፡ ዓለምና ጠሃዪ የሞቀው ድምዳሜ ማድረግ መልካም ሳይሆን ኣይቀርም። ለዚህም ኢትዮጵያና ፒፒ በኤርትራ ይቀለብ የነበረው የትግራዩ ደምሒት ጭምር ትብብራቸው እንደማይለዬን ተስፋ እናደርጋለን።
ሲቀጥልም የኤርትራ ህዝብ መክሮና ዘክሮ ያረቀቀውንና የጻፈውን "ኤርትራዊ ሕገመንግሥት" ሳይውል ሳያድር መተግበር ነው እንጂ።
ምክንያቱም ከጌም ኦቨር ወደ "THIS TIME IT iS REALLY REALLY OVER!!" ከተባለ ዘንዳ፥ የናቴ ቀሚስ ኣደናቅፎኝ ነው ማለትና ሰንካላ ምክንያት መደርደር ኣያስፈልግም እንላለን እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር፡ ምክንያቱም የሰማእታት ኣደራ እሱ ስለሆነ፡ ኣይደለም እንዴ?
Tazabi-1 wrote: ↑18 Oct 2022, 18:19
.... THIS TIME IT iS REALLY REALLY OVER!!
Well said memhir meleket. Kudos and hats off to you.
Constitution? Where is our constitution? Where is our Parliament? We have none. Had we have a Parliament, we wouldn't have been involved in this ugly ethio civil war. All parliamentarians would have voted no to sending our youth.
Having said that....
Our youth are perishing in ethiopia's civil war which we eris have nothing to do with it. It is NOT our war. We are the aggressors here. We crossed the borders of tigray and invaded it.
Had it been defending Eritrea the people and the land, I would be the first to cheer, hail and encourage all eris to defend their beloved country. But it ain't the case here.
Sorry... Zereba abziHelka kbur Haw Meleket. Kab HirQan itelAle iyu.
Re: Tplf army quietly withdrawing from Axum and Adwa
Posted: 19 Oct 2022, 14:28
by Zreal
Meleket wrote: ↑19 Oct 2022, 03:00
ኣቶ Tazabi-1መቼም የማታውቀው ምሥጢር የለም። በል እስቲ ስለ 'ዲማርኬሽን' እና ስለ የኤርትራው ሕገመንግሥት ደግሞ ንገረን።
የ"ጁንታ" ጉዳይ ከተፈጠመ መቼም፡ የሃገረ ኤርትራን ልዑላዊነት በዲማርኬሽን መሬት ላይ ምልክት በማድረግ፡ ዓለምና ጠሃዪ የሞቀው ድምዳሜ ማድረግ መልካም ሳይሆን ኣይቀርም። ለዚህም ኢትዮጵያና ፒፒ በኤርትራ ይቀለብ የነበረው የትግራዩ ደምሒት ጭምር ትብብራቸው እንደማይለዬን ተስፋ እናደርጋለን።
ሲቀጥልም የኤርትራ ህዝብ መክሮና ዘክሮ ያረቀቀውንና የጻፈውን "ኤርትራዊ ሕገመንግሥት" ሳይውል ሳያድር መተግበር ነው እንጂ።
ምክንያቱም ከጌም ኦቨር ወደ "THIS TIME IT iS REALLY REALLY OVER!!" ከተባለ ዘንዳ፥ የናቴ ቀሚስ ኣደናቅፎኝ ነው ማለትና ሰንካላ ምክንያት መደርደር ኣያስፈልግም እንላለን እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር፡ ምክንያቱም የሰማእታት ኣደራ እሱ ስለሆነ፡ ኣይደለም እንዴ?
Tazabi-1 wrote: ↑18 Oct 2022, 18:19
.... THIS TIME IT iS REALLY REALLY OVER!!
This GAME is not REALLY OVER!!
Abiy Ahmad can not destroy TPLF unless he wants to kill all Tigrayans. Basically All Tigrayans are TPLF/or TPLF supporters!!
![Razz :P](./images/smilies/icon_razz.gif)
Re: Tplf army quietly withdrawing from Axum and Adwa
Posted: 19 Oct 2022, 14:43
by Sam Ebalalehu
TPLF ካልኖረ የ TPLF ደጋፊ ብሎ ነገር የለም። አክራሪ ደጋፊዎቹ ኑሮ ድሮ ቀረ በ ህወሓት ዘመን እያሉ በትዝታ መኖር ይችላሉ። ያ ግን ህወሓትን እንደገና ነፍስ እንዲያገኝ አያደርገውም።
Re: Tplf army quietly withdrawing from Axum and Adwa
Posted: 19 Oct 2022, 15:15
by DefendTheTruth
Zreal wrote: ↑19 Oct 2022, 14:28
This GAME is not REALLY OVER!!
Abiy Ahmad can not destroy TPLF unless he wants to kill all Tigrayans. Basically All Tigrayans are TPLF/or TPLF supporters!!
TPLF was the only choice so far, it didn't tolerate anybody else to compete against it. In that scenario many may think there is nothing they can have outside of their only choice.
Many children were born under TPLF and raised under the same, they may feel TPLF is the only choice under the sky.
And you are not embarrassed to proclaim "All Tigrayans are TPLF", perhaps for some reason.
We will going to see how the residents of Shire and other areas that came under the control of the central government would going testify your claim, don't forget to come back and remind me about your claim here in just few months.
Re: Tplf army quietly withdrawing from Axum and Adwa
Posted: 19 Oct 2022, 20:21
by Fed_Up
መሬት ጠብ የማይል መልእክት ^^^
Where is Kerenaite wanna be aka Shirtamm agameee when we need him most?
ቀሚሳሙን ያዬ?
Re: Tplf army quietly withdrawing from Axum and Adwa
Posted: 20 Oct 2022, 04:37
by Meleket
kerenite wrote: ↑19 Oct 2022, 14:14
Meleket wrote: ↑19 Oct 2022, 03:00
ኣቶ Tazabi-1መቼም የማታውቀው ምሥጢር የለም። በል እስቲ ስለ 'ዲማርኬሽን' እና ስለ የኤርትራው ሕገመንግሥት ደግሞ ንገረን።
የ"ጁንታ" ጉዳይ ከተፈጠመ መቼም፡ የሃገረ ኤርትራን ልዑላዊነት በዲማርኬሽን መሬት ላይ ምልክት በማድረግ፡ ዓለምና ጠሃዪ የሞቀው ድምዳሜ ማድረግ መልካም ሳይሆን ኣይቀርም። ለዚህም ኢትዮጵያና ፒፒ በኤርትራ ይቀለብ የነበረው የትግራዩ ደምሒት ጭምር ትብብራቸው እንደማይለዬን ተስፋ እናደርጋለን።
ሲቀጥልም የኤርትራ ህዝብ መክሮና ዘክሮ ያረቀቀውንና የጻፈውን "ኤርትራዊ ሕገመንግሥት" ሳይውል ሳያድር መተግበር ነው እንጂ።
ምክንያቱም ከጌም ኦቨር ወደ "THIS TIME IT iS REALLY REALLY OVER!!" ከተባለ ዘንዳ፥ የናቴ ቀሚስ ኣደናቅፎኝ ነው ማለትና ሰንካላ ምክንያት መደርደር ኣያስፈልግም እንላለን እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር፡ ምክንያቱም የሰማእታት ኣደራ እሱ ስለሆነ፡ ኣይደለም እንዴ?
Tazabi-1 wrote: ↑18 Oct 2022, 18:19
.... THIS TIME IT iS REALLY REALLY OVER!!
Well said memhir meleket. Kudos and hats off to you.
Constitution? Where is our constitution? Where is our Parliament? We have none. Had we have a Parliament, we wouldn't have been involved in this ugly ethio civil war. All parliamentarians would have voted no to sending our youth.
Having said that....
Our youth are perishing in ethiopia's civil war which we eris have nothing to do with it. It is NOT our war. We are the aggressors here. We crossed the borders of tigray and invaded it.
Had it been defending Eritrea the people and the land, I would be the first to cheer, hail and encourage all eris to defend their beloved country. But it ain't the case here.
Sorry... Zereba abziHelka kbur Haw Meleket. Kab HirQan itelAle iyu.
“ንወዲ ሰብ እንተሃብካዮ ናቱ ኣቦይ እዝጊ ከምኡ’ዩ ዚፈቱ” እንዲሉ፡
ኣቶ Tazabi-1 “ብዙ ምሥጢር እያወቀ” ይህን የመሰለው ጭዋ ጥያቄን ካልመለሰ፡ ሰውዬው ኣንድም ኣንድ ወደል ካድሬ ነው ኣሊያም “ልሂቅ ነኝ” ብሎ የሚያስብ ወደል የጦርነት ጥቅመኛ (ጦ.ጥ.) ማለትም “ሰብ ፍሉዪ ረብሓ” ነው ብለን ለመደምደም እንገደዳለን፡ እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
ክቡር kerenite ወዲ ከረን ጻዕዳ ስለማበረታታትህና ማብራርያህ ከልብ ኣመስግነናል። ሙሉ ሰላምና ጤናም ተመኝተንለሃል። ![Mr. Green :mrgreen:](./images/smilies/icon_mrgreen.gif)