Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Abere
Senior Member
Posts: 15468
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ድሮስ ጦር ከፈታው ወሬ የፈታው ይባል የለ?!!!

Post by Abere » 15 Oct 2022, 16:17

አውቆ የተደበቀ ቢጠሩት አይሰማም - የትግራይ ህዝብ እኮ ያውቃል ግን ወይኗል። ወረቀት እና ነዳጅ መጨረስ ነው። በሚጥሚጣ አይን አይኑን እያለ ወታደሩ አባረረብኝ ብሎ እኮ ነው መንግስት ወጣሁ ያለው።
Horus wrote:
15 Oct 2022, 15:57
:lol: :lol: :lol: :lol: :lol: :lol:

Horus
Senior Member+
Posts: 42875
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ድሮስ ጦር ከፈታው ወሬ የፈታው ይባል የለ?!!!

Post by Horus » 15 Oct 2022, 20:25

አበረ
ሌላ ቦታ ያልከውን አትርሳ ። አሁን ጦርነቱ አማራ አገር ውስጥ ሳሆን ትግሬ ጠ/ግዛት ውስጥ ነው ። ያ የጦርነት ቲያትር መቀያየር ትልቅ የሳይኮሎጂ ለውጥ በህዝብ ውስጥ ይፈጥራል ። ችግሩ የኢትዮጵያ ሰራዊት ከደጀኑ በራቀ ቁጥር የማጥቃትና መከላከል ሚዛኖች ይለዋወጣሉ ። ወረቀት ብተናው ሁለት መልክት አለው፤ አንድም ሕዝቡን ማስፈራሪያ ነው ለትህነግ አጋር መሆን ያስከፍላቹሃል ለማለት ነው። ሌላው ከተቻለ የትግሬ ሕዝብ ድጋፍ ለማግኘት ጦርነት የሰለቻቸውን ማለቴ ነው ።

Post Reply