Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42875
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

የስንዴ ጂኦፖለቲካ

Post by Horus » 09 Oct 2022, 15:44

ኢትዮጵያ ወያኔ በጠፈጠፈው ቆሻሻ የጎሳ ስርዓት ተጠፍንጋ በጦርነትና ቀውስ ውስጥ ተቀርቅራ አለች እንጂ አገራችን መላ አፍሪካን መመገብ የምትችል አገር ነች እንባል ነበር ።
ለምሳሌ
Released January 31, 2022, by the National Agricultural Statistics Service (NASS), Agricultural Statistics Board, United States Department of Agriculture (USDA). All cattle and calves in the United States as of January 1, 2022 totaled 91.9 million head, 2 percent below the 93.8 million head on January 1, 2021

በ2020 የኢትዮጵያ ከብት ብዛት ከ75 ሚሊዮን በላይ ነበር ። ዛሬ ላይ ከ80 ሚሊዮን ያልፋል ። አሜሪካ 330 ሚሊዮን ሕዝብ ያላት አገር ነች ።

አገሪቱ ራሷን በዛፍ ማልበሷ ሌላው ግዙፍ ግዙፍ እድገት ነው ።

ዛሬ ላይ በዚህ አመት 100 ሚሊዮን ኩንታል ስንዴ ማምረትና በመጪው የበጋ እርሻ 50 ሚሊዮን ኩንታል ስንዴ ማምረት ማለት ትልቅ እድገት ነው።

አሜሪካና አውሮፓች ኢትዮጵያ እራሷን መመገብ የምትችል አገር እንድትሆን አይፈልጉም ። የነሱ ገበያ ስለሆንን ። ኢትዮጵያ ከገዢነት ወደ ሻጭነት እንድታድግ አይፈልጉም ።

የአባይ ግድብ ለኢትዮጵያ ያለው ግዙፍ ትርጉም የማያውቅ የለም ።

ለዚህ እነዚህ እድገቶች እውን እንዲሆኑና እንዲዘልቁ ባስቸኳይ ይህን የጎሳ ስርዓት ተብዬ ቅራቅምቦ ወዲያ ማስወገድ ነው

አቢይ አህመድ 2ቱ ትላልቅ ችግሮች ያላቸው ሌብነትና የህዝቡ የስራ ታታሪነት ስነምግባር አለመኖር ነው ። አው ግን የሌብነትና የስንፍና መሰረቱ የጎሳ ስርዓትና ባልሰሩት መሬት ላይ ኪራይ ሰብሳቢና ጉቦ ሰብሳቢ መሆን እንደ ሆነ መናገር ግን አይፈልግም !! የጎሳ ባለቤትነት ሳይጠፋ በችሎታና ጥረት የሚነዳ እድገት ሊኖር አይችልም !!


Abdisa
Member+
Posts: 6271
Joined: 25 Apr 2010, 19:14

Re: የስንዴ ጂኦፖለቲካ

Post by Abdisa » 09 Oct 2022, 15:57

This American farmer in Idaho growing wheat for food-aid would be forced to work at Wal-mart if there's no man-made famine in Ethiopia, or other parts of Africa. His job security is far more important than the aid-dependency his crops are causing in the developing world. You force him to work at Wal-Mart and you get sanctioned!
"We need food aid to get rid of our excess commodities," explained Jim Evans from his cab atop a wheat combine near the Idaho-Washington border. During the wheat harvest in America's fertile Pacific Northwest, Evans spent day and night piloting his John Deere combine, a twelve-ton behemoth that inhaled 1,000 bushels an hour, or about twenty-seven tons, over his 1,000 acre farm. He figured that about one-third of the roughly $200,000 he generated annually from wheat, lentils, and peas came from doing business with food-aid programs. "Food aid has huge impact on farms here,: Evans said. "Without the business, I might have to get a job at Wal-Mart."
https://mereja.com/forum/viewtopic.php? ... 7&start=20

Educator
Member
Posts: 2370
Joined: 03 Jun 2021, 00:14

Re: የስንዴ ጂኦፖለቲካ

Post by Educator » 09 Oct 2022, 19:47

Horus must have seen this:
Please wait, video is loading...
Horus wrote:
09 Oct 2022, 15:44
ኢትዮጵያ ወያኔ በጠፈጠፈው ቆሻሻ የጎሳ ስርዓት ተጠፍንጋ በጦርነትና ቀውስ ውስጥ ተቀርቅራ አለች እንጂ አገራችን መላ አፍሪካን መመገብ የምትችል አገር ነች እንባል ነበር ።
ለምሳሌ
Released January 31, 2022, by the National Agricultural Statistics Service (NASS), Agricultural Statistics Board, United States Department of Agriculture (USDA). All cattle and calves in the United States as of January 1, 2022 totaled 91.9 million head, 2 percent below the 93.8 million head on January 1, 2021

በ2020 የኢትዮጵያ ከብት ብዛት ከ75 ሚሊዮን በላይ ነበር ። ዛሬ ላይ ከ80 ሚሊዮን ያልፋል ። አሜሪካ 330 ሚሊዮን ሕዝብ ያላት አገር ነች ።

አገሪቱ ራሷን በዛፍ ማልበሷ ሌላው ግዙፍ ግዙፍ እድገት ነው ።

ዛሬ ላይ በዚህ አመት 100 ሚሊዮን ኩንታል ስንዴ ማምረትና በመጪው የበጋ እርሻ 50 ሚሊዮን ኩንታል ስንዴ ማምረት ማለት ትልቅ እድገት ነው።

አሜሪካና አውሮፓች ኢትዮጵያ እራሷን መመገብ የምትችል አገር እንድትሆን አይፈልጉም ። የነሱ ገበያ ስለሆንን ። ኢትዮጵያ ከገዢነት ወደ ሻጭነት እንድታድግ አይፈልጉም ።

የአባይ ግድብ ለኢትዮጵያ ያለው ግዙፍ ትርጉም የማያውቅ የለም ።

ለዚህ እነዚህ እድገቶች እውን እንዲሆኑና እንዲዘልቁ ባስቸኳይ ይህን የጎሳ ስርዓት ተብዬ ቅራቅምቦ ወዲያ ማስወገድ ነው

አቢይ አህመድ 2ቱ ትላልቅ ችግሮች ያላቸው ሌብነትና የህዝቡ የስራ ታታሪነት ስነምግባር አለመኖር ነው ። አው ግን የሌብነትና የስንፍና መሰረቱ የጎሳ ስርዓትና ባልሰሩት መሬት ላይ ኪራይ ሰብሳቢና ጉቦ ሰብሳቢ መሆን እንደ ሆነ መናገር ግን አይፈልግም !! የጎሳ ባለቤትነት ሳይጠፋ በችሎታና ጥረት የሚነዳ እድገት ሊኖር አይችልም !!

Selam/
Senior Member
Posts: 17918
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የስንዴ ጂኦፖለቲካ

Post by Selam/ » 09 Oct 2022, 20:23

That’s really hilarious! Who the fvck is this retarded dude on national television?
Educator wrote:
09 Oct 2022, 19:47
Horus must have seen this:
Please wait, video is loading...
Horus wrote:
09 Oct 2022, 15:44
ኢትዮጵያ ወያኔ በጠፈጠፈው ቆሻሻ የጎሳ ስርዓት ተጠፍንጋ በጦርነትና ቀውስ ውስጥ ተቀርቅራ አለች እንጂ አገራችን መላ አፍሪካን መመገብ የምትችል አገር ነች እንባል ነበር ።
ለምሳሌ
Released January 31, 2022, by the National Agricultural Statistics Service (NASS), Agricultural Statistics Board, United States Department of Agriculture (USDA). All cattle and calves in the United States as of January 1, 2022 totaled 91.9 million head, 2 percent below the 93.8 million head on January 1, 2021

በ2020 የኢትዮጵያ ከብት ብዛት ከ75 ሚሊዮን በላይ ነበር ። ዛሬ ላይ ከ80 ሚሊዮን ያልፋል ። አሜሪካ 330 ሚሊዮን ሕዝብ ያላት አገር ነች ።

አገሪቱ ራሷን በዛፍ ማልበሷ ሌላው ግዙፍ ግዙፍ እድገት ነው ።

ዛሬ ላይ በዚህ አመት 100 ሚሊዮን ኩንታል ስንዴ ማምረትና በመጪው የበጋ እርሻ 50 ሚሊዮን ኩንታል ስንዴ ማምረት ማለት ትልቅ እድገት ነው።

አሜሪካና አውሮፓች ኢትዮጵያ እራሷን መመገብ የምትችል አገር እንድትሆን አይፈልጉም ። የነሱ ገበያ ስለሆንን ። ኢትዮጵያ ከገዢነት ወደ ሻጭነት እንድታድግ አይፈልጉም ።

የአባይ ግድብ ለኢትዮጵያ ያለው ግዙፍ ትርጉም የማያውቅ የለም ።

ለዚህ እነዚህ እድገቶች እውን እንዲሆኑና እንዲዘልቁ ባስቸኳይ ይህን የጎሳ ስርዓት ተብዬ ቅራቅምቦ ወዲያ ማስወገድ ነው

አቢይ አህመድ 2ቱ ትላልቅ ችግሮች ያላቸው ሌብነትና የህዝቡ የስራ ታታሪነት ስነምግባር አለመኖር ነው ። አው ግን የሌብነትና የስንፍና መሰረቱ የጎሳ ስርዓትና ባልሰሩት መሬት ላይ ኪራይ ሰብሳቢና ጉቦ ሰብሳቢ መሆን እንደ ሆነ መናገር ግን አይፈልግም !! የጎሳ ባለቤትነት ሳይጠፋ በችሎታና ጥረት የሚነዳ እድገት ሊኖር አይችልም !!

Selam/
Senior Member
Posts: 17918
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የስንዴ ጂኦፖለቲካ

Post by Selam/ » 09 Oct 2022, 20:43

Horus - You got this one right.

If Abiy doesn’t deal with the constitutional confusion of the tribal system before the next election, his electrification, reforestation, transportation, wheat germination, urbanization, modernization, etc efforts will be compromised.

When you make a statement that makes sense, I endorse you. When you write tribal nonsense, be it due to hallucinations or some kind of medication, I will call you out.



Horus wrote:
09 Oct 2022, 15:44
ኢትዮጵያ ወያኔ በጠፈጠፈው ቆሻሻ የጎሳ ስርዓት ተጠፍንጋ በጦርነትና ቀውስ ውስጥ ተቀርቅራ አለች እንጂ አገራችን መላ አፍሪካን መመገብ የምትችል አገር ነች እንባል ነበር ።
ለምሳሌ
Released January 31, 2022, by the National Agricultural Statistics Service (NASS), Agricultural Statistics Board, United States Department of Agriculture (USDA). All cattle and calves in the United States as of January 1, 2022 totaled 91.9 million head, 2 percent below the 93.8 million head on January 1, 2021

በ2020 የኢትዮጵያ ከብት ብዛት ከ75 ሚሊዮን በላይ ነበር ። ዛሬ ላይ ከ80 ሚሊዮን ያልፋል ። አሜሪካ 330 ሚሊዮን ሕዝብ ያላት አገር ነች ።

አገሪቱ ራሷን በዛፍ ማልበሷ ሌላው ግዙፍ ግዙፍ እድገት ነው ።

ዛሬ ላይ በዚህ አመት 100 ሚሊዮን ኩንታል ስንዴ ማምረትና በመጪው የበጋ እርሻ 50 ሚሊዮን ኩንታል ስንዴ ማምረት ማለት ትልቅ እድገት ነው።

አሜሪካና አውሮፓች ኢትዮጵያ እራሷን መመገብ የምትችል አገር እንድትሆን አይፈልጉም ። የነሱ ገበያ ስለሆንን ። ኢትዮጵያ ከገዢነት ወደ ሻጭነት እንድታድግ አይፈልጉም ።

የአባይ ግድብ ለኢትዮጵያ ያለው ግዙፍ ትርጉም የማያውቅ የለም ።

ለዚህ እነዚህ እድገቶች እውን እንዲሆኑና እንዲዘልቁ ባስቸኳይ ይህን የጎሳ ስርዓት ተብዬ ቅራቅምቦ ወዲያ ማስወገድ ነው

አቢይ አህመድ 2ቱ ትላልቅ ችግሮች ያላቸው ሌብነትና የህዝቡ የስራ ታታሪነት ስነምግባር አለመኖር ነው ። አው ግን የሌብነትና የስንፍና መሰረቱ የጎሳ ስርዓትና ባልሰሩት መሬት ላይ ኪራይ ሰብሳቢና ጉቦ ሰብሳቢ መሆን እንደ ሆነ መናገር ግን አይፈልግም !! የጎሳ ባለቤትነት ሳይጠፋ በችሎታና ጥረት የሚነዳ እድገት ሊኖር አይችልም !!


Horus
Senior Member+
Posts: 42875
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የስንዴ ጂኦፖለቲካ

Post by Horus » 09 Oct 2022, 21:13

ሰላም፣
አለም አንተ የምትወደውን ነገር ለመናገር አይደለም የተፈጠረው ። አንድ ሰው አንድ አመለካከት ሲያቀርብ አንተ የማትወደው ከሆነ አልወደውም ትላለህ እንጂ ስህተት ነው ማለት የለብህም ። ስህተት ነው ካልክ ለምን የሚለውን በፋክት ካላሳየህ ዉሸታም ትሆናለህ ። ደሞም አንድ ነገር ስትቃወም ሞቲቭህ ምን እንደ ሆነ ካላወቅህ ንቃተ ህሊና የሌለህ ሰው ነህ ማለት ነው ። ጉራጌ አይሰርቅም ያልኩትን በምን ሞቲቭ ነው የተቃወምከኝ? የፋክት ስህተት ክሆነ አምስተኛ ግዜ ልጠይቅህ መቼ ነው ከጉራጌ ጋር የኖርከው የት ቦታ፣ መቼና የት ምን ሲሰርቁ አየህ ፋክት ፋክት ፋክት ... ይህም መመለስ ስላልቻልክ ነው ኢሹ አለህ ያልኩት!!! ሳይኮሎጂ ትንሽ የምታውቅ ከሆነ!

ከዚያ በተረፈ አቢይ ስለ ትጋት፣ የስራ ባህል፣ ታታሪነት፣ ቶቶቴነት፣ ትጉህነት፣ ሰርቶ መብላት፣ ራስን መቻል፣ ስርቆትን መጸየፍ መሰል ድንቅ የስልጡን ሕዝቦች ባህሪ ሲሰብክ እንደ አንድ ጉራጌ ነው የማየው!!!! የሕዝቤን ስነምግባር ነው ለመላ ኢትዮጵያ እያስተማረ ያለው !!! ለዚህም ነው እኔ አቢይ በትክክል ትክክለ ነው ብዬ የማምንበት ነገር ሲሰራ በጭፍን ጥላቻ የማልጠላው !!!

አንተ ግን እራክን የምታውቅ ዋይዝ ሰው መሆን ከፈለክ አንድን ነገር ስትወድና ስትጠላ፣ ስትደፍና ስትቃወም የሞቲቮችህ ነጂ ምክንይቶችህ ከምን እንደ መነጩ ማየት ካልቻልክ ከነቁት ፍጡራን ጋር መሰለፍ አትችልም !!! Wisdom, maturity means knowing the sources of your motivations and honestly noticing why you do what you do! Kair!

Y3n3g3s3w
Member
Posts: 531
Joined: 22 Dec 2017, 00:56

Re: የስንዴ ጂኦፖለቲካ

Post by Y3n3g3s3w » 09 Oct 2022, 22:13

Desalegn from Dessie to DC ... Holly moses.this must be a sabotage on Ethiopia .
:lol:
He must be the Tigray media house guy-Stallin g/slasie’s brother , so that people think(have a perception)that Ethiopians are as dumb as he is :lol: :oops:
Educator wrote:
09 Oct 2022, 19:47
Horus must have seen this:
Please wait, video is loading...
Horus wrote:
09 Oct 2022, 15:44
ኢትዮጵያ ወያኔ በጠፈጠፈው ቆሻሻ የጎሳ ስርዓት ተጠፍንጋ በጦርነትና ቀውስ ውስጥ ተቀርቅራ አለች እንጂ አገራችን መላ አፍሪካን መመገብ የምትችል አገር ነች እንባል ነበር ።
ለምሳሌ
Released January 31, 2022, by the National Agricultural Statistics Service (NASS), Agricultural Statistics Board, United States Department of Agriculture (USDA). All cattle and calves in the United States as of January 1, 2022 totaled 91.9 million head, 2 percent below the 93.8 million head on January 1, 2021

በ2020 የኢትዮጵያ ከብት ብዛት ከ75 ሚሊዮን በላይ ነበር ። ዛሬ ላይ ከ80 ሚሊዮን ያልፋል ። አሜሪካ 330 ሚሊዮን ሕዝብ ያላት አገር ነች ።

አገሪቱ ራሷን በዛፍ ማልበሷ ሌላው ግዙፍ ግዙፍ እድገት ነው ።

ዛሬ ላይ በዚህ አመት 100 ሚሊዮን ኩንታል ስንዴ ማምረትና በመጪው የበጋ እርሻ 50 ሚሊዮን ኩንታል ስንዴ ማምረት ማለት ትልቅ እድገት ነው።

አሜሪካና አውሮፓች ኢትዮጵያ እራሷን መመገብ የምትችል አገር እንድትሆን አይፈልጉም ። የነሱ ገበያ ስለሆንን ። ኢትዮጵያ ከገዢነት ወደ ሻጭነት እንድታድግ አይፈልጉም ።

የአባይ ግድብ ለኢትዮጵያ ያለው ግዙፍ ትርጉም የማያውቅ የለም ።

ለዚህ እነዚህ እድገቶች እውን እንዲሆኑና እንዲዘልቁ ባስቸኳይ ይህን የጎሳ ስርዓት ተብዬ ቅራቅምቦ ወዲያ ማስወገድ ነው

አቢይ አህመድ 2ቱ ትላልቅ ችግሮች ያላቸው ሌብነትና የህዝቡ የስራ ታታሪነት ስነምግባር አለመኖር ነው ። አው ግን የሌብነትና የስንፍና መሰረቱ የጎሳ ስርዓትና ባልሰሩት መሬት ላይ ኪራይ ሰብሳቢና ጉቦ ሰብሳቢ መሆን እንደ ሆነ መናገር ግን አይፈልግም !! የጎሳ ባለቤትነት ሳይጠፋ በችሎታና ጥረት የሚነዳ እድገት ሊኖር አይችልም !!

Selam/
Senior Member
Posts: 17918
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የስንዴ ጂኦፖለቲካ

Post by Selam/ » 09 Oct 2022, 23:18

You are the one who said “ጉራጌ አይሰርቅም” , which implies that only other tribes steal. Provide the proof that’s the case, including about the Gurage guy that swapped my shirt years ago.

ምን አባክ አገባህ የትና መቼ ከጉራጌ ጋር እንደኖርኩ? እንዳንተ የዘር ግንድ ስቆጥርና ስመዘግብ የምገኝ ቆሻሻ አይደለሁም። ከጉራጌ ብቻ አይደለም፣ ከኦሮሞ፣ ትግሬና ከንባታ ህዝቦች ጋር በስጋና ደም የተሳሰርኩኝ ምርጥ ኢትዮዽያዊ ነኝ። እንዳንተ ያለ ጎጠኛ ፈልገህ አጥንት ቁጠር። የኔ የዘር ግንድ ለችርቻሮ አይቀርብም። ዘሬ “ኢትዮዽያዊ” ብቻ ነው።

አብይ አንዴ ዕብድ ነው፣ አላዋቂ ነው፣ ሌላ ጊዜ የኦሮሞ አቀንቃኝ ነውና ስልጣኑን ካልለቀቀ ብለህ፣ ከወያኔ አውደልዳዮች ጋር ስንትንጨረጨር ነበር። ጉራጌ ካልተከለለ በስተቀር፣ ሌላው ነገር አፈር ድሜ ይብላ ስትል የነበርከው ሰውዬ፣ ዛሬ እንዴት የዛፍ ተከላው ትዝ አለህ? የዛሬው መልመልመጥህ መንስኤው ምንድነው?
Horus wrote:
09 Oct 2022, 21:13
ሰላም፣
አለም አንተ የምትወደውን ነገር ለመናገር አይደለም የተፈጠረው ። አንድ ሰው አንድ አመለካከት ሲያቀርብ አንተ የማትወደው ከሆነ አልወደውም ትላለህ እንጂ ስህተት ነው ማለት የለብህም ። ስህተት ነው ካልክ ለምን የሚለውን በፋክት ካላሳየህ ዉሸታም ትሆናለህ ። ደሞም አንድ ነገር ስትቃወም ሞቲቭህ ምን እንደ ሆነ ካላወቅህ ንቃተ ህሊና የሌለህ ሰው ነህ ማለት ነው ። ጉራጌ አይሰርቅም ያልኩትን በምን ሞቲቭ ነው የተቃወምከኝ? የፋክት ስህተት ክሆነ አምስተኛ ግዜ ልጠይቅህ መቼ ነው ከጉራጌ ጋር የኖርከው የት ቦታ፣ መቼና የት ምን ሲሰርቁ አየህ ፋክት ፋክት ፋክት ... ይህም መመለስ ስላልቻልክ ነው ኢሹ አለህ ያልኩት!!! ሳይኮሎጂ ትንሽ የምታውቅ ከሆነ!

ከዚያ በተረፈ አቢይ ስለ ትጋት፣ የስራ ባህል፣ ታታሪነት፣ ቶቶቴነት፣ ትጉህነት፣ ሰርቶ መብላት፣ ራስን መቻል፣ ስርቆትን መጸየፍ መሰል ድንቅ የስልጡን ሕዝቦች ባህሪ ሲሰብክ እንደ አንድ ጉራጌ ነው የማየው!!!! የሕዝቤን ስነምግባር ነው ለመላ ኢትዮጵያ እያስተማረ ያለው !!! ለዚህም ነው እኔ አቢይ በትክክል ትክክለ ነው ብዬ የማምንበት ነገር ሲሰራ በጭፍን ጥላቻ የማልጠላው !!!

አንተ ግን እራክን የምታውቅ ዋይዝ ሰው መሆን ከፈለክ አንድን ነገር ስትወድና ስትጠላ፣ ስትደፍና ስትቃወም የሞቲቮችህ ነጂ ምክንይቶችህ ከምን እንደ መነጩ ማየት ካልቻልክ ከነቁት ፍጡራን ጋር መሰለፍ አትችልም !!! Wisdom, maturity means knowing the sources of your motivations and honestly noticing why you do what you do! Kair!

Horus
Senior Member+
Posts: 42875
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የስንዴ ጂኦፖለቲካ

Post by Horus » 09 Oct 2022, 23:27

Selam/ wrote:
09 Oct 2022, 23:18
You are the one who said “ጉራጌ አይሰርቅም” , which implies that only other tribes steal. Provide the proof that’s the case, including about the Gurage guy that swapped my shirt years ago.

ምን አባክ አገባህ የትና መቼ ከጉራጌ ጋር እንደኖርኩ? እንዳንተ የዘር ግንድ ስቆጥርና ስመዘግብ የምገኝ ቆሻሻ አይደለሁም። ከጉራጌ ብቻ አይደለም፣ ከኦሮሞ፣ ትግሬና ከንባታ ህዝቦች ጋር በስጋና ደም የተሳሰርኩኝ ምርጥ ኢትዮዽያዊ ነኝ። እንዳንተ ያለ ጎጠኛ ፈልገህ አጥንት ቁጠር። የኔ የዘር ግንድ ለችርቻሮ አይቀርብም። ዘሬ “ኢትዮዽያዊ” ብቻ ነው።

አብይ አንዴ ዕብድ ነው፣ አላዋቂ ነው፣ ሌላ ጊዜ የኦሮሞ አቀንቃኝ ነውና ስልጣኑን ካልለቀቀ ብለህ፣ ከወያኔ አውደልዳዮች ጋር ስንትንጨረጨር ነበር። ጉራጌ ካልተከለለ በስተቀር፣ ሌላው ነገር አፈር ድሜ ይብላ ስትል የነበርከው ሰውዬ፣ ዛሬ እንዴት የዛፍ ተከላው ትዝ አለህ? የዛሬው መልመልመጥህ መንስኤው ምንድነው?
Horus wrote:
09 Oct 2022, 21:13
ሰላም፣
አለም አንተ የምትወደውን ነገር ለመናገር አይደለም የተፈጠረው ። አንድ ሰው አንድ አመለካከት ሲያቀርብ አንተ የማትወደው ከሆነ አልወደውም ትላለህ እንጂ ስህተት ነው ማለት የለብህም ። ስህተት ነው ካልክ ለምን የሚለውን በፋክት ካላሳየህ ዉሸታም ትሆናለህ ። ደሞም አንድ ነገር ስትቃወም ሞቲቭህ ምን እንደ ሆነ ካላወቅህ ንቃተ ህሊና የሌለህ ሰው ነህ ማለት ነው ። ጉራጌ አይሰርቅም ያልኩትን በምን ሞቲቭ ነው የተቃወምከኝ? የፋክት ስህተት ክሆነ አምስተኛ ግዜ ልጠይቅህ መቼ ነው ከጉራጌ ጋር የኖርከው የት ቦታ፣ መቼና የት ምን ሲሰርቁ አየህ ፋክት ፋክት ፋክት ... ይህም መመለስ ስላልቻልክ ነው ኢሹ አለህ ያልኩት!!! ሳይኮሎጂ ትንሽ የምታውቅ ከሆነ!

ከዚያ በተረፈ አቢይ ስለ ትጋት፣ የስራ ባህል፣ ታታሪነት፣ ቶቶቴነት፣ ትጉህነት፣ ሰርቶ መብላት፣ ራስን መቻል፣ ስርቆትን መጸየፍ መሰል ድንቅ የስልጡን ሕዝቦች ባህሪ ሲሰብክ እንደ አንድ ጉራጌ ነው የማየው!!!! የሕዝቤን ስነምግባር ነው ለመላ ኢትዮጵያ እያስተማረ ያለው !!! ለዚህም ነው እኔ አቢይ በትክክል ትክክለ ነው ብዬ የማምንበት ነገር ሲሰራ በጭፍን ጥላቻ የማልጠላው !!!

አንተ ግን እራክን የምታውቅ ዋይዝ ሰው መሆን ከፈለክ አንድን ነገር ስትወድና ስትጠላ፣ ስትደፍና ስትቃወም የሞቲቮችህ ነጂ ምክንይቶችህ ከምን እንደ መነጩ ማየት ካልቻልክ ከነቁት ፍጡራን ጋር መሰለፍ አትችልም !!! Wisdom, maturity means knowing the sources of your motivations and honestly noticing why you do what you do! Kair!
አሁን ያች የወጠርችህ ፈስ ጡጥ ስላልካት ጨርሻለሁ!

Selam/
Senior Member
Posts: 17918
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የስንዴ ጂኦፖለቲካ

Post by Selam/ » 10 Oct 2022, 00:24

ቀሽም! መለኪያህ ቀላል ፣ አንተ ቀላል። ሲያለሳልሱ ነው ዘረኛነት ጥንብ ነች ያሉት እንጂ፣ ጥንቡስ ዘረኛው እራሱ ነው።

Horus wrote:
09 Oct 2022, 23:27
Selam/ wrote:
09 Oct 2022, 23:18
You are the one who said “ጉራጌ አይሰርቅም” , which implies that only other tribes steal. Provide the proof that’s the case, including about the Gurage guy that swapped my shirt years ago.

ምን አባክ አገባህ የትና መቼ ከጉራጌ ጋር እንደኖርኩ? እንዳንተ የዘር ግንድ ስቆጥርና ስመዘግብ የምገኝ ቆሻሻ አይደለሁም። ከጉራጌ ብቻ አይደለም፣ ከኦሮሞ፣ ትግሬና ከንባታ ህዝቦች ጋር በስጋና ደም የተሳሰርኩኝ ምርጥ ኢትዮዽያዊ ነኝ። እንዳንተ ያለ ጎጠኛ ፈልገህ አጥንት ቁጠር። የኔ የዘር ግንድ ለችርቻሮ አይቀርብም። ዘሬ “ኢትዮዽያዊ” ብቻ ነው።

አብይ አንዴ ዕብድ ነው፣ አላዋቂ ነው፣ ሌላ ጊዜ የኦሮሞ አቀንቃኝ ነውና ስልጣኑን ካልለቀቀ ብለህ፣ ከወያኔ አውደልዳዮች ጋር ስንትንጨረጨር ነበር። ጉራጌ ካልተከለለ በስተቀር፣ ሌላው ነገር አፈር ድሜ ይብላ ስትል የነበርከው ሰውዬ፣ ዛሬ እንዴት የዛፍ ተከላው ትዝ አለህ? የዛሬው መልመልመጥህ መንስኤው ምንድነው?
Horus wrote:
09 Oct 2022, 21:13
ሰላም፣
አለም አንተ የምትወደውን ነገር ለመናገር አይደለም የተፈጠረው ። አንድ ሰው አንድ አመለካከት ሲያቀርብ አንተ የማትወደው ከሆነ አልወደውም ትላለህ እንጂ ስህተት ነው ማለት የለብህም ። ስህተት ነው ካልክ ለምን የሚለውን በፋክት ካላሳየህ ዉሸታም ትሆናለህ ። ደሞም አንድ ነገር ስትቃወም ሞቲቭህ ምን እንደ ሆነ ካላወቅህ ንቃተ ህሊና የሌለህ ሰው ነህ ማለት ነው ። ጉራጌ አይሰርቅም ያልኩትን በምን ሞቲቭ ነው የተቃወምከኝ? የፋክት ስህተት ክሆነ አምስተኛ ግዜ ልጠይቅህ መቼ ነው ከጉራጌ ጋር የኖርከው የት ቦታ፣ መቼና የት ምን ሲሰርቁ አየህ ፋክት ፋክት ፋክት ... ይህም መመለስ ስላልቻልክ ነው ኢሹ አለህ ያልኩት!!! ሳይኮሎጂ ትንሽ የምታውቅ ከሆነ!

ከዚያ በተረፈ አቢይ ስለ ትጋት፣ የስራ ባህል፣ ታታሪነት፣ ቶቶቴነት፣ ትጉህነት፣ ሰርቶ መብላት፣ ራስን መቻል፣ ስርቆትን መጸየፍ መሰል ድንቅ የስልጡን ሕዝቦች ባህሪ ሲሰብክ እንደ አንድ ጉራጌ ነው የማየው!!!! የሕዝቤን ስነምግባር ነው ለመላ ኢትዮጵያ እያስተማረ ያለው !!! ለዚህም ነው እኔ አቢይ በትክክል ትክክለ ነው ብዬ የማምንበት ነገር ሲሰራ በጭፍን ጥላቻ የማልጠላው !!!

አንተ ግን እራክን የምታውቅ ዋይዝ ሰው መሆን ከፈለክ አንድን ነገር ስትወድና ስትጠላ፣ ስትደፍና ስትቃወም የሞቲቮችህ ነጂ ምክንይቶችህ ከምን እንደ መነጩ ማየት ካልቻልክ ከነቁት ፍጡራን ጋር መሰለፍ አትችልም !!! Wisdom, maturity means knowing the sources of your motivations and honestly noticing why you do what you do! Kair!
አሁን ያች የወጠርችህ ፈስ ጡጥ ስላልካት ጨርሻለሁ!

Tiago
Member
Posts: 3349
Joined: 30 Jul 2018, 02:09

Re: የስንዴ ጂኦፖለቲካ

Post by Tiago » 10 Oct 2022, 04:06

This American farmer in Idaho growing wheat for food-aid would be forced to work at Wal-mart if there's no man-made famine in Ethiopia, or other parts of Africa. His job security is far more important than the aid-dependency his crops are causing in the developing world. You force him to work at Wal-Mart and you get sanctioned!
:lol: :lol:

Amerikkka and all other western kkkapitalists know their international trade system would collapse if other countries are allowed to ditch it.
that is why they are actively involved in destabilizing countries that refuse the west's economic advice and aid.
in our case,TPLF is the house nnigger doing the dirty work for USA.

Selam/
Senior Member
Posts: 17918
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የስንዴ ጂኦፖለቲካ

Post by Selam/ » 10 Oct 2022, 08:14

To my surprise, Redwan Hussein spoke extensively about the aid scam last year & I applauded his courage because it was unusual for a government official to speak frankly against international aid. Sadly, that video has been deleted from YouTube. But it gave me a glimpse into Abiy’s vision & what he is up to: removing the yolk of aid & dependency once and for all.


Tiago wrote:
10 Oct 2022, 04:06
This American farmer in Idaho growing wheat for food-aid would be forced to work at Wal-mart if there's no man-made famine in Ethiopia, or other parts of Africa. His job security is far more important than the aid-dependency his crops are causing in the developing world. You force him to work at Wal-Mart and you get sanctioned!
:lol: :lol:

Amerikkka and all other western kkkapitalists know their international trade system would collapse if other countries are allowed to ditch it.
that is why they are actively involved in destabilizing countries that refuse the west's economic advice and aid.
in our case,TPLF is the house nnigger doing the dirty work for USA.

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 13257
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: የስንዴ ጂኦፖለቲካ

Post by DefendTheTruth » 10 Oct 2022, 10:56

Selam/ wrote:
09 Oct 2022, 20:43
Horus - You got this one right.

If Abiy doesn’t deal with the constitutional confusion of the tribal system before the next election, his electrification, reforestation, transportation, wheat germination, urbanization, modernization, etc efforts will be compromised.
May I ask you about how the development efforts of anybody in the country, be that the PM or anybody else, could be compromised, if you could explain?

Who is going to prefer underdevelopment to a development with a rational state of mind and why, not only in Ethiopia but anywhere else in this world?

The video Horus shared indicates that the country is overcoming the decades old dependency on foreign aid and now poised to export the surplus to the outside world itself, which is said was unseen for at least the last 50 years or so?

If no rational mind will ever be choosing a dependency on others over self-sufficiency, which rational mind do you have to suggest that Ethiopians will going to compromise their own self-sufficiency?

Wheather "constitutional confusion" is real or just your perception I am not convinced that Abiy Ahmed is in a position to change it, he has no power for that, what so ever.

He is there to serve the constitution (accountable to it), not the constitution is acceptable to the PM.

Constitution can be changed by a democratic means in a democratic society, but there is no means designed for a PM of a parliamentary democracy to change the constitution. You can correct me, if you know one.

Horus is never tired to confuse his gullible readers by suggesting the PM should change the constitution, probably to try to compensate for the failure on the democratic arena of his camp.

He claims tirelessly that he is a student of social science and with that also of political science, but if I ask him a simple question how is the PM supposed to change the constitution, then he simply mutes.

In my view in fact it is not even the PM that is directly accountable to the constitution rather it is the party which he represents that is directly accountable to the constitution and the PM himself is in turn accountable to the party he represents in the government.

The party can dismiss the PM from power any time it deemed necessary to do so.

Further the call for constitutional change is not much different in substance from the never ending call for a transitional government in the country, which would have automatically suspended the constitution, if it were to succeed.

In that sense your uncalled for and unfounded call for "compromise" is the same old and tired call for TG in Ethiopia, a step backward and the majority has said to that, thanks but no thanks.

Selam/
Senior Member
Posts: 17918
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የስንዴ ጂኦፖለቲካ

Post by Selam/ » 10 Oct 2022, 11:32

Abiy doesn’t need to change the constitution but he should initiate a political discussion on so-called ethnic federalism, which is hampering cross boundary socio-economic & cultural interaction & resulting in conflicts & scores of deaths of innocent human beings. If he doesn’t address that issue, all his other efforts will be overshadowed & his re-election chance could be compromised provided a bold alternative politician challenges him.

DefendTheTruth wrote:
10 Oct 2022, 10:56
Selam/ wrote:
09 Oct 2022, 20:43
Horus - You got this one right.

If Abiy doesn’t deal with the constitutional confusion of the tribal system before the next election, his electrification, reforestation, transportation, wheat germination, urbanization, modernization, etc efforts will be compromised.
May I ask you about how the development efforts of anybody in the country, be that the PM or anybody else, could be compromised, if you could explain?

Who is going to prefer underdevelopment to a development with a rational state of mind and why, not only in Ethiopia but anywhere else in this world?

The video Horus shared indicates that the country is overcoming the decades old dependency on foreign aid and now poised to export the surplus to the outside world itself, which is said was unseen for at least the last 50 years or so?

If no rational mind will ever be choosing a dependency on others over self-sufficiency, which rational mind do you have to suggest that Ethiopians will going to compromise their own self-sufficiency?

Wheather "constitutional confusion" is real or just your perception I am not convinced that Abiy Ahmed is in a position to change it, he has no power for that, what so ever.

He is there to serve the constitution (accountable to it), not the constitution is acceptable to the PM.

Constitution can be changed by a democratic means in a democratic society, but there is no means designed for a PM of a parliamentary democracy to change the constitution. You can correct me, if you know one.

Horus is never tired to confuse his gullible readers by suggesting the PM should change the constitution, probably to try to compensate for the failure on the democratic arena of his camp.

He claims tirelessly that he is a student of social science and with that also of political science, but if I ask him a simple question how is the PM supposed to change the constitution, then he simply mutes.

In my view in fact it is not even the PM that is directly accountable to the constitution rather it is the party which he represents that is directly accountable to the constitution and the PM himself is in turn accountable to the party he represents in the government.

The party can dismiss the PM from power any time it deemed necessary to do so.

Further the call for constitutional change is not much different in substance from the never ending call for a transitional government in the country, which would have automatically suspended the constitution, if it were to succeed.

In that sense your uncalled for and unfounded call for "compromise" is the same old and tired call for TG in Ethiopia, a step backward and the majority has said to that, thanks but no thanks.

Horus
Senior Member+
Posts: 42875
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የስንዴ ጂኦፖለቲካ

Post by Horus » 10 Oct 2022, 11:48

DTT
እኔ ሆረስ ቃላት በመፍለጥና ባዶ ቴክኒካል ክርክር ስጭር ግዜ አላባክንም ።

አቢይ እስካሁን ድረስ እንደ አንድ ኩባኒያ ስራ አስኪያጅ እንጂ እንደ አንድ የግዙፍ አገር ፖለቲካ መሪ አይደለም የያዘው ባህሪ ። ፖለቲካል ሊደርሺፕ ምን ማለት እንደሆነ ማስተማሪያ ይህ ቦታው አይደለ ።

አቢይ ከከተማ ከንቲባነት (ማኔጀርነት ከፍ ብሎ) የፖለቲካ መሪ ቢሆንማ ህገመንግታዊ ሪፎርም፣ ፓርላሜታሪ ሪፎርም፣ የመንግስት ና አገር ግምባታና አወቃቀር ሪፎርም ሃሳብ ረቂቅ ላገር አቀፍ ውይይት አቅርቦ ህዝቡን ከጎኑ አሳምኖ እንደ ከማል አታቱርክ እንደ እምዬ ምኒልክ የፖለቲካ መሪ ይሆን ነበር!!!

እሱ ለዚህ ብቁ ያልሆነው የፖለቲካ ቪዥንና የህሳቤ ርቀት ከጎሳና ኦሮሞ ግንዱ ማለፍ ስላልቻለ ህንጻዎችና ፓርኮች ይሰራል እንጂ ኢትዮጵያ በፖለቲካል ዴቮሎፕመንት፣ በፖለቲካ ስርአታዊ እድገት የቀጨጨች የሰፈር ቅራኔ እንኳን መፍታት የማትችል አሳዛኝ፣ ግዙፍ አሳዛኝ አገር ናት ።

ከላይ የተነገረህ ሃቅ ያ ነው ። ላይ ላዩን በብድርና በቶሎቶሎ ፊዚካል እድግቶች ላይ ብትለፋት የፖለቲካ ሰርዓት የሌለው አገር ባሸዋ ላይ የተሰራ የባቢሎን ግምብ ነው ።

አንተ ኦሮሞ ስለሆንክ ይህ ስይንስ አይገባህም፣ ሊገባህ ስለማትፈርልግ ። በተቃራኒ ያ ቆሻሻ የዎያኔ ሕገመንግስት ውስጥ ተሸፋፍነህ የፖለቲካ ሪያሊቲን ተደብቀህ ትሮራለህ! የትግሬ ችግርም ያ ነበር ።

ሌላ አንደ ነገር ልጨምርልህ ። እኔ ኢትዮጵያ እራሷን ለመቻል የምታደርገው ትግልና ታላቅ አገር ለመሆን ያላት ምኞት አቢይ ከመምጠቱ አመታት ቀድሜ የታገልኩለት አላማ ነው ። ዛሬ ምርት አድጓል እየተባለ እናቶች ሽንክርትና ጎመን መግዛት ያልቻሉት ለምንድን ነው ። 20 ሚሊዮን ህዝብ ተርቦ እንዴት ነው ሰርፕለስ ኤክስፖርት ይደረጋል የምትለው ?

እየሆነ ያለው ያገሩን ህዝብ መመገብ ሳይሆን የውጭ ምንዛሪ ማምጫ ድራማ ነው ። ለዚህ ነው አቢይ የሳይንስስ ሙዚየምና እርሻ በማሳየት ሌት ተቀን የሚለፋው ፣ የህዝብ መሰረታዊ ችርግ ሳይፈታ የዝና ሰለበርቲ ድራማ ላይ ስለ ተጠመደ!!!! ያ ነው ከላይ ባሸዋ ላይ የተገነባ ዘመናዊ እርሻ የተባልከው ። ሕዝብ ወዲህ መንግስት ወዲያ! ፍየል ወዲህ ቅምዝምዝ ወዲያ ነው የጎሳ ፖለቲከኞች ተረኛ ድራማ!!!

Selam/
Senior Member
Posts: 17918
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የስንዴ ጂኦፖለቲካ

Post by Selam/ » 10 Oct 2022, 12:09

“እኔ ኢትዮጵያ እራሷን ለመቻል የምታደርገው ትግልና ታላቅ አገር ለመሆን ያላት ምኞት አቢይ ከመምጠቱ አመታት ቀድሜ የታገልኩለት አላማ ነው።”


ሽሜው - ምነው ታዲያ ዛሬ ሌባና ሹካና ማንካ ቆጠራ ገባህ?


Horus wrote:
10 Oct 2022, 11:48
DTT
እኔ ሆረስ ቃላት በመፍለጥና ባዶ ቴክኒካል ክርክር ስጭር ግዜ አላባክንም ።

አቢይ እስካሁን ድረስ እንደ አንድ ኩባኒያ ስራ አስኪያጅ እንጂ እንደ አንድ የግዙፍ አገር ፖለቲካ መሪ አይደለም የያዘው ባህሪ ። ፖለቲካል ሊደርሺፕ ምን ማለት እንደሆነ ማስተማሪያ ይህ ቦታው አይደለ ።

አቢይ ከከተማ ከንቲባነት (ማኔጀርነት ከፍ ብሎ) የፖለቲካ መሪ ቢሆንማ ህገመንግታዊ ሪፎርም፣ ፓርላሜታሪ ሪፎርም፣ የመንግስት ና አገር ግምባታና አወቃቀር ሪፎርም ሃሳብ ረቂቅ ላገር አቀፍ ውይይት አቅርቦ ህዝቡን ከጎኑ አሳምኖ እንደ ከማል አታቱርክ እንደ እምዬ ምኒልክ የፖለቲካ መሪ ይሆን ነበር!!!

እሱ ለዚህ ብቁ ያልሆነው የፖለቲካ ቪዥንና የህሳቤ ርቀት ከጎሳና ኦሮሞ ግንዱ ማለፍ ስላልቻለ ህንጻዎችና ፓርኮች ይሰራል እንጂ ኢትዮጵያ በፖለቲካል ዴቮሎፕመንት፣ በፖለቲካ ስርአታዊ እድገት የቀጨጨች የሰፈር ቅራኔ እንኳን መፍታት የማትችል አሳዛኝ፣ ግዙፍ አሳዛኝ አገር ናት ።

ከላይ የተነገረህ ሃቅ ያ ነው ። ላይ ላዩን በብድርና በቶሎቶሎ ፊዚካል እድግቶች ላይ ብትለፋት የፖለቲካ ሰርዓት የሌለው አገር ባሸዋ ላይ የተሰራ የባቢሎን ግምብ ነው ።

አንተ ኦሮሞ ስለሆንክ ይህ ስይንስ አይገባህም፣ ሊገባህ ስለማትፈርልግ ። በተቃራኒ ያ ቆሻሻ የዎያኔ ሕገመንግስት ውስጥ ተሸፋፍነህ የፖለቲካ ሪያሊቲን ተደብቀህ ትሮራለህ! የትግሬ ችግርም ያ ነበር ።

ሌላ አንደ ነገር ልጨምርልህ ። እኔ ኢትዮጵያ እራሷን ለመቻል የምታደርገው ትግልና ታላቅ አገር ለመሆን ያላት ምኞት አቢይ ከመምጠቱ አመታት ቀድሜ የታገልኩለት አላማ ነው ። ዛሬ ምርት አድጓል እየተባለ እናቶች ሽንክርትና ጎመን መግዛት ያልቻሉት ለምንድን ነው ። 20 ሚሊዮን ህዝብ ተርቦ እንዴት ነው ሰርፕለስ ኤክስፖርት ይደረጋል የምትለው ?

እየሆነ ያለው ያገሩን ህዝብ መመገብ ሳይሆን የውጭ ምንዛሪ ማምጫ ድራማ ነው ። ለዚህ ነው አቢይ የሳይንስስ ሙዚየምና እርሻ በማሳየት ሌት ተቀን የሚለፋው ፣ የህዝብ መሰረታዊ ችርግ ሳይፈታ የዝና ሰለበርቲ ድራማ ላይ ስለ ተጠመደ!!!! ያ ነው ከላይ ባሸዋ ላይ የተገነባ ዘመናዊ እርሻ የተባልከው ። ሕዝብ ወዲህ መንግስት ወዲያ! ፍየል ወዲህ ቅምዝምዝ ወዲያ ነው የጎሳ ፖለቲከኞች ተረኛ ድራማ!!!

Horus
Senior Member+
Posts: 42875
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የስንዴ ጂኦፖለቲካ

Post by Horus » 10 Oct 2022, 12:16

Selam/ wrote:
10 Oct 2022, 12:09
“እኔ ኢትዮጵያ እራሷን ለመቻል የምታደርገው ትግልና ታላቅ አገር ለመሆን ያላት ምኞት አቢይ ከመምጠቱ አመታት ቀድሜ የታገልኩለት አላማ ነው።”


ሽሜው - ምነው ታዲያ ዛሬ ሌባና ሹካና ማንካ ቆጠራ ገባህ?


Horus wrote:
10 Oct 2022, 11:48
DTT
እኔ ሆረስ ቃላት በመፍለጥና ባዶ ቴክኒካል ክርክር ስጭር ግዜ አላባክንም ።

አቢይ እስካሁን ድረስ እንደ አንድ ኩባኒያ ስራ አስኪያጅ እንጂ እንደ አንድ የግዙፍ አገር ፖለቲካ መሪ አይደለም የያዘው ባህሪ ። ፖለቲካል ሊደርሺፕ ምን ማለት እንደሆነ ማስተማሪያ ይህ ቦታው አይደለ ።

አቢይ ከከተማ ከንቲባነት (ማኔጀርነት ከፍ ብሎ) የፖለቲካ መሪ ቢሆንማ ህገመንግታዊ ሪፎርም፣ ፓርላሜታሪ ሪፎርም፣ የመንግስት ና አገር ግምባታና አወቃቀር ሪፎርም ሃሳብ ረቂቅ ላገር አቀፍ ውይይት አቅርቦ ህዝቡን ከጎኑ አሳምኖ እንደ ከማል አታቱርክ እንደ እምዬ ምኒልክ የፖለቲካ መሪ ይሆን ነበር!!!

እሱ ለዚህ ብቁ ያልሆነው የፖለቲካ ቪዥንና የህሳቤ ርቀት ከጎሳና ኦሮሞ ግንዱ ማለፍ ስላልቻለ ህንጻዎችና ፓርኮች ይሰራል እንጂ ኢትዮጵያ በፖለቲካል ዴቮሎፕመንት፣ በፖለቲካ ስርአታዊ እድገት የቀጨጨች የሰፈር ቅራኔ እንኳን መፍታት የማትችል አሳዛኝ፣ ግዙፍ አሳዛኝ አገር ናት ።

ከላይ የተነገረህ ሃቅ ያ ነው ። ላይ ላዩን በብድርና በቶሎቶሎ ፊዚካል እድግቶች ላይ ብትለፋት የፖለቲካ ሰርዓት የሌለው አገር ባሸዋ ላይ የተሰራ የባቢሎን ግምብ ነው ።

አንተ ኦሮሞ ስለሆንክ ይህ ስይንስ አይገባህም፣ ሊገባህ ስለማትፈርልግ ። በተቃራኒ ያ ቆሻሻ የዎያኔ ሕገመንግስት ውስጥ ተሸፋፍነህ የፖለቲካ ሪያሊቲን ተደብቀህ ትሮራለህ! የትግሬ ችግርም ያ ነበር ።

ሌላ አንደ ነገር ልጨምርልህ ። እኔ ኢትዮጵያ እራሷን ለመቻል የምታደርገው ትግልና ታላቅ አገር ለመሆን ያላት ምኞት አቢይ ከመምጠቱ አመታት ቀድሜ የታገልኩለት አላማ ነው ። ዛሬ ምርት አድጓል እየተባለ እናቶች ሽንክርትና ጎመን መግዛት ያልቻሉት ለምንድን ነው ። 20 ሚሊዮን ህዝብ ተርቦ እንዴት ነው ሰርፕለስ ኤክስፖርት ይደረጋል የምትለው ?

እየሆነ ያለው ያገሩን ህዝብ መመገብ ሳይሆን የውጭ ምንዛሪ ማምጫ ድራማ ነው ። ለዚህ ነው አቢይ የሳይንስስ ሙዚየምና እርሻ በማሳየት ሌት ተቀን የሚለፋው ፣ የህዝብ መሰረታዊ ችርግ ሳይፈታ የዝና ሰለበርቲ ድራማ ላይ ስለ ተጠመደ!!!! ያ ነው ከላይ ባሸዋ ላይ የተገነባ ዘመናዊ እርሻ የተባልከው ። ሕዝብ ወዲህ መንግስት ወዲያ! ፍየል ወዲህ ቅምዝምዝ ወዲያ ነው የጎሳ ፖለቲከኞች ተረኛ ድራማ!!!
አንተ ቀፎ ሂድና የስልጣኔ ምልክቶች ምን እንደሆኑ አጥና ብይህ ነበርኮ ! ሹካና ማንኪያ መስራት ነው ኮስልጣኔ ማለት??? መልስህን አልጠብቅም ! ወዲያ ወግድ!

Selam/
Senior Member
Posts: 17918
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የስንዴ ጂኦፖለቲካ

Post by Selam/ » 10 Oct 2022, 12:25

ሽሜው - መለኪያህ ሁሉ ቀላልና ገዳዳ።

በእጁ የሚበላ ህዝብ ኋላ ቀር፣ በሹካ የሚበላው ጉራጌ የስልጣኔ ቁንጮ ብሎ ያስተማረህ የትኛው ጎዶሎ ፈረንጅ ነው? በእጣታቸው እየበሉ ለብዙ ሺህ ዘመናት ያቆይዋትን ምድር፣ እየጋጠ የሚያጠፋው እኮ በሹካ የሚበላው የአንተ የሰውነት መለኪያ ፈረንጅ ነው። ደንቆሮ!
Horus wrote:
10 Oct 2022, 12:16
Selam/ wrote:
10 Oct 2022, 12:09
“እኔ ኢትዮጵያ እራሷን ለመቻል የምታደርገው ትግልና ታላቅ አገር ለመሆን ያላት ምኞት አቢይ ከመምጠቱ አመታት ቀድሜ የታገልኩለት አላማ ነው።”


ሽሜው - ምነው ታዲያ ዛሬ ሌባና ሹካና ማንካ ቆጠራ ገባህ?


Horus wrote:
10 Oct 2022, 11:48
DTT
እኔ ሆረስ ቃላት በመፍለጥና ባዶ ቴክኒካል ክርክር ስጭር ግዜ አላባክንም ።

አቢይ እስካሁን ድረስ እንደ አንድ ኩባኒያ ስራ አስኪያጅ እንጂ እንደ አንድ የግዙፍ አገር ፖለቲካ መሪ አይደለም የያዘው ባህሪ ። ፖለቲካል ሊደርሺፕ ምን ማለት እንደሆነ ማስተማሪያ ይህ ቦታው አይደለ ።

አቢይ ከከተማ ከንቲባነት (ማኔጀርነት ከፍ ብሎ) የፖለቲካ መሪ ቢሆንማ ህገመንግታዊ ሪፎርም፣ ፓርላሜታሪ ሪፎርም፣ የመንግስት ና አገር ግምባታና አወቃቀር ሪፎርም ሃሳብ ረቂቅ ላገር አቀፍ ውይይት አቅርቦ ህዝቡን ከጎኑ አሳምኖ እንደ ከማል አታቱርክ እንደ እምዬ ምኒልክ የፖለቲካ መሪ ይሆን ነበር!!!

እሱ ለዚህ ብቁ ያልሆነው የፖለቲካ ቪዥንና የህሳቤ ርቀት ከጎሳና ኦሮሞ ግንዱ ማለፍ ስላልቻለ ህንጻዎችና ፓርኮች ይሰራል እንጂ ኢትዮጵያ በፖለቲካል ዴቮሎፕመንት፣ በፖለቲካ ስርአታዊ እድገት የቀጨጨች የሰፈር ቅራኔ እንኳን መፍታት የማትችል አሳዛኝ፣ ግዙፍ አሳዛኝ አገር ናት ።

ከላይ የተነገረህ ሃቅ ያ ነው ። ላይ ላዩን በብድርና በቶሎቶሎ ፊዚካል እድግቶች ላይ ብትለፋት የፖለቲካ ሰርዓት የሌለው አገር ባሸዋ ላይ የተሰራ የባቢሎን ግምብ ነው ።

አንተ ኦሮሞ ስለሆንክ ይህ ስይንስ አይገባህም፣ ሊገባህ ስለማትፈርልግ ። በተቃራኒ ያ ቆሻሻ የዎያኔ ሕገመንግስት ውስጥ ተሸፋፍነህ የፖለቲካ ሪያሊቲን ተደብቀህ ትሮራለህ! የትግሬ ችግርም ያ ነበር ።

ሌላ አንደ ነገር ልጨምርልህ ። እኔ ኢትዮጵያ እራሷን ለመቻል የምታደርገው ትግልና ታላቅ አገር ለመሆን ያላት ምኞት አቢይ ከመምጠቱ አመታት ቀድሜ የታገልኩለት አላማ ነው ። ዛሬ ምርት አድጓል እየተባለ እናቶች ሽንክርትና ጎመን መግዛት ያልቻሉት ለምንድን ነው ። 20 ሚሊዮን ህዝብ ተርቦ እንዴት ነው ሰርፕለስ ኤክስፖርት ይደረጋል የምትለው ?

እየሆነ ያለው ያገሩን ህዝብ መመገብ ሳይሆን የውጭ ምንዛሪ ማምጫ ድራማ ነው ። ለዚህ ነው አቢይ የሳይንስስ ሙዚየምና እርሻ በማሳየት ሌት ተቀን የሚለፋው ፣ የህዝብ መሰረታዊ ችርግ ሳይፈታ የዝና ሰለበርቲ ድራማ ላይ ስለ ተጠመደ!!!! ያ ነው ከላይ ባሸዋ ላይ የተገነባ ዘመናዊ እርሻ የተባልከው ። ሕዝብ ወዲህ መንግስት ወዲያ! ፍየል ወዲህ ቅምዝምዝ ወዲያ ነው የጎሳ ፖለቲከኞች ተረኛ ድራማ!!!
አንተ ቀፎ ሂድና የስልጣኔ ምልክቶች ምን እንደሆኑ አጥና ብይህ ነበርኮ ! ሹካና ማንኪያ መስራት ነው ኮስልጣኔ ማለት??? መልስህን አልጠብቅም ! ወዲያ ወግድ!

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 13257
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: የስንዴ ጂኦፖለቲካ

Post by DefendTheTruth » 10 Oct 2022, 16:45

Horus wrote:
10 Oct 2022, 11:48
DTT
እኔ ሆረስ ቃላት በመፍለጥና ባዶ ቴክኒካል ክርክር ስጭር ግዜ አላባክንም ።

አቢይ እስካሁን ድረስ እንደ አንድ ኩባኒያ ስራ አስኪያጅ እንጂ እንደ አንድ የግዙፍ አገር ፖለቲካ መሪ አይደለም የያዘው ባህሪ ። ፖለቲካል ሊደርሺፕ ምን ማለት እንደሆነ ማስተማሪያ ይህ ቦታው አይደለ ።

አቢይ ከከተማ ከንቲባነት (ማኔጀርነት ከፍ ብሎ) የፖለቲካ መሪ ቢሆንማ ህገመንግታዊ ሪፎርም፣ ፓርላሜታሪ ሪፎርም፣ የመንግስት ና አገር ግምባታና አወቃቀር ሪፎርም ሃሳብ ረቂቅ ላገር አቀፍ ውይይት አቅርቦ ህዝቡን ከጎኑ አሳምኖ እንደ ከማል አታቱርክ እንደ እምዬ ምኒልክ የፖለቲካ መሪ ይሆን ነበር!!!

እሱ ለዚህ ብቁ ያልሆነው የፖለቲካ ቪዥንና የህሳቤ ርቀት ከጎሳና ኦሮሞ ግንዱ ማለፍ ስላልቻለ ህንጻዎችና ፓርኮች ይሰራል እንጂ ኢትዮጵያ በፖለቲካል ዴቮሎፕመንት፣ በፖለቲካ ስርአታዊ እድገት የቀጨጨች የሰፈር ቅራኔ እንኳን መፍታት የማትችል አሳዛኝ፣ ግዙፍ አሳዛኝ አገር ናት ።

ከላይ የተነገረህ ሃቅ ያ ነው ። ላይ ላዩን በብድርና በቶሎቶሎ ፊዚካል እድግቶች ላይ ብትለፋት የፖለቲካ ሰርዓት የሌለው አገር ባሸዋ ላይ የተሰራ የባቢሎን ግምብ ነው ።

አንተ ኦሮሞ ስለሆንክ ይህ ስይንስ አይገባህም፣ ሊገባህ ስለማትፈርልግ ። በተቃራኒ ያ ቆሻሻ የዎያኔ ሕገመንግስት ውስጥ ተሸፋፍነህ የፖለቲካ ሪያሊቲን ተደብቀህ ትሮራለህ! የትግሬ ችግርም ያ ነበር ።

ሌላ አንደ ነገር ልጨምርልህ ። እኔ ኢትዮጵያ እራሷን ለመቻል የምታደርገው ትግልና ታላቅ አገር ለመሆን ያላት ምኞት አቢይ ከመምጠቱ አመታት ቀድሜ የታገልኩለት አላማ ነው ። ዛሬ ምርት አድጓል እየተባለ እናቶች ሽንክርትና ጎመን መግዛት ያልቻሉት ለምንድን ነው ። 20 ሚሊዮን ህዝብ ተርቦ እንዴት ነው ሰርፕለስ ኤክስፖርት ይደረጋል የምትለው ?

እየሆነ ያለው ያገሩን ህዝብ መመገብ ሳይሆን የውጭ ምንዛሪ ማምጫ ድራማ ነው ። ለዚህ ነው አቢይ የሳይንስስ ሙዚየምና እርሻ በማሳየት ሌት ተቀን የሚለፋው ፣ የህዝብ መሰረታዊ ችርግ ሳይፈታ የዝና ሰለበርቲ ድራማ ላይ ስለ ተጠመደ!!!! ያ ነው ከላይ ባሸዋ ላይ የተገነባ ዘመናዊ እርሻ የተባልከው ። ሕዝብ ወዲህ መንግስት ወዲያ! ፍየል ወዲህ ቅምዝምዝ ወዲያ ነው የጎሳ ፖለቲከኞች ተረኛ ድራማ!!!
እኔ ኦሮሞ ስለሆንኩ ሳይንስ አይገባኝም ግን አንድ ጊዜ የሰማሁ መሰለኝ፣ አሜርካ ዉስጥ የምራቡ ሰዎች እንዳሉ።
አዉሮፓም ዉስጥ እንደዚያዉ፣ ሁለቱም ወደ ሌሎች አገሮች እርዳታ ይልካሉ ስባል እንሰማለን፣ ምን አዉቄ?

Horus
Senior Member+
Posts: 42875
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የስንዴ ጂኦፖለቲካ

Post by Horus » 10 Oct 2022, 22:23

DefendTheTruth wrote:
10 Oct 2022, 16:45
Horus wrote:
10 Oct 2022, 11:48
DTT
እኔ ሆረስ ቃላት በመፍለጥና ባዶ ቴክኒካል ክርክር ስጭር ግዜ አላባክንም ።

አቢይ እስካሁን ድረስ እንደ አንድ ኩባኒያ ስራ አስኪያጅ እንጂ እንደ አንድ የግዙፍ አገር ፖለቲካ መሪ አይደለም የያዘው ባህሪ ። ፖለቲካል ሊደርሺፕ ምን ማለት እንደሆነ ማስተማሪያ ይህ ቦታው አይደለ ።

አቢይ ከከተማ ከንቲባነት (ማኔጀርነት ከፍ ብሎ) የፖለቲካ መሪ ቢሆንማ ህገመንግታዊ ሪፎርም፣ ፓርላሜታሪ ሪፎርም፣ የመንግስት ና አገር ግምባታና አወቃቀር ሪፎርም ሃሳብ ረቂቅ ላገር አቀፍ ውይይት አቅርቦ ህዝቡን ከጎኑ አሳምኖ እንደ ከማል አታቱርክ እንደ እምዬ ምኒልክ የፖለቲካ መሪ ይሆን ነበር!!!

እሱ ለዚህ ብቁ ያልሆነው የፖለቲካ ቪዥንና የህሳቤ ርቀት ከጎሳና ኦሮሞ ግንዱ ማለፍ ስላልቻለ ህንጻዎችና ፓርኮች ይሰራል እንጂ ኢትዮጵያ በፖለቲካል ዴቮሎፕመንት፣ በፖለቲካ ስርአታዊ እድገት የቀጨጨች የሰፈር ቅራኔ እንኳን መፍታት የማትችል አሳዛኝ፣ ግዙፍ አሳዛኝ አገር ናት ።

ከላይ የተነገረህ ሃቅ ያ ነው ። ላይ ላዩን በብድርና በቶሎቶሎ ፊዚካል እድግቶች ላይ ብትለፋት የፖለቲካ ሰርዓት የሌለው አገር ባሸዋ ላይ የተሰራ የባቢሎን ግምብ ነው ።

አንተ ኦሮሞ ስለሆንክ ይህ ስይንስ አይገባህም፣ ሊገባህ ስለማትፈርልግ ። በተቃራኒ ያ ቆሻሻ የዎያኔ ሕገመንግስት ውስጥ ተሸፋፍነህ የፖለቲካ ሪያሊቲን ተደብቀህ ትሮራለህ! የትግሬ ችግርም ያ ነበር ።

ሌላ አንደ ነገር ልጨምርልህ ። እኔ ኢትዮጵያ እራሷን ለመቻል የምታደርገው ትግልና ታላቅ አገር ለመሆን ያላት ምኞት አቢይ ከመምጠቱ አመታት ቀድሜ የታገልኩለት አላማ ነው ። ዛሬ ምርት አድጓል እየተባለ እናቶች ሽንክርትና ጎመን መግዛት ያልቻሉት ለምንድን ነው ። 20 ሚሊዮን ህዝብ ተርቦ እንዴት ነው ሰርፕለስ ኤክስፖርት ይደረጋል የምትለው ?

እየሆነ ያለው ያገሩን ህዝብ መመገብ ሳይሆን የውጭ ምንዛሪ ማምጫ ድራማ ነው ። ለዚህ ነው አቢይ የሳይንስስ ሙዚየምና እርሻ በማሳየት ሌት ተቀን የሚለፋው ፣ የህዝብ መሰረታዊ ችርግ ሳይፈታ የዝና ሰለበርቲ ድራማ ላይ ስለ ተጠመደ!!!! ያ ነው ከላይ ባሸዋ ላይ የተገነባ ዘመናዊ እርሻ የተባልከው ። ሕዝብ ወዲህ መንግስት ወዲያ! ፍየል ወዲህ ቅምዝምዝ ወዲያ ነው የጎሳ ፖለቲከኞች ተረኛ ድራማ!!!
እኔ ኦሮሞ ስለሆንኩ ሳይንስ አይገባኝም ግን አንድ ጊዜ የሰማሁ መሰለኝ፣ አሜርካ ዉስጥ የምራቡ ሰዎች እንዳሉ።
አዉሮፓም ዉስጥ እንደዚያዉ፣ ሁለቱም ወደ ሌሎች አገሮች እርዳታ ይልካሉ ስባል እንሰማለን፣ ምን አዉቄ?
DTT
እኔ ለጠየኩት ሎጂካል ጥያቄ አንተው ራስህ ስለ ዩክሬን ስንዴ ምስጢር አምጥተህ መልሰሃዋል ። አሜሪካ ውስጥ በሚሊዮን የሚቆጠር ቤት አልባ አለ፣ የሚራብ ሰው ይለም። አሜሪካ ተራበ የሚባለው ተመጣጣኝ ኒውትሪሽን የማያገኝ ድሃ ነው። በኢትዮጵያ ሰው በርሃብ እየሞተ ነው ። ስላንድ ነገር ሙሉ እውቀት ከሌለህ የሚሻለው ዝምታ ነው ።

Post Reply