Page 1 of 1

^^^{{{JUST IN}}}^^^:Ethiopian Airforce Bombed Terrorist-Tplf In ደርቤ ከርቤ-ደንጎላት-አግበ!!! WEEY GUUD !!!

Posted: 07 Oct 2022, 10:49
by tarik
Natnael Mekonnen

ጀግናው የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዛሬ ለውጥ አምጪ ርምጃ ወስዷል። በዚህ ርምጃ አሸባሪው ሕወሐት ታጣቂዎቹን ሲያሠለጥንባቸው በነበሩ የወታደራዊ ማዕከላት ላይ ኢላማውን የጠበቀ አኩሪ ርምጃ ወስዷል።
• ደርቤ ከርቤ (ዛና)
• ደንጎላት
• አግበ
የተባሉት የጁንታው የማሠልጠኛ ማዕከላት በአየር ኃይላችን ርምጃ ተወስዶባቸዋል።