^^^{{{JUST IN}}}^^^:Ethiopian Airforce Bombed Terrorist-Tplf In ደርቤ ከርቤ-ደንጎላት-አግበ!!! WEEY GUUD !!!
Posted: 07 Oct 2022, 10:49
Natnael Mekonnen
ጀግናው የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዛሬ ለውጥ አምጪ ርምጃ ወስዷል። በዚህ ርምጃ አሸባሪው ሕወሐት ታጣቂዎቹን ሲያሠለጥንባቸው በነበሩ የወታደራዊ ማዕከላት ላይ ኢላማውን የጠበቀ አኩሪ ርምጃ ወስዷል።
• ደርቤ ከርቤ (ዛና)
• ደንጎላት
• አግበ
የተባሉት የጁንታው የማሠልጠኛ ማዕከላት በአየር ኃይላችን ርምጃ ተወስዶባቸዋል።

ጀግናው የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዛሬ ለውጥ አምጪ ርምጃ ወስዷል። በዚህ ርምጃ አሸባሪው ሕወሐት ታጣቂዎቹን ሲያሠለጥንባቸው በነበሩ የወታደራዊ ማዕከላት ላይ ኢላማውን የጠበቀ አኩሪ ርምጃ ወስዷል።
• ደርቤ ከርቤ (ዛና)
• ደንጎላት
• አግበ
የተባሉት የጁንታው የማሠልጠኛ ማዕከላት በአየር ኃይላችን ርምጃ ተወስዶባቸዋል።
