ጉራጌ ክልል መሆን የፈለገው ለፌዴራል ባጀት ድጎማ አይደለም! የክልል ባጀት ክርክር ብልጽግና ውስጥ! ሺመልስ የከተሞች ዌልፌር ተቃወመ!!
Posted: 28 Sep 2022, 23:05
እዚህ ስብሰባ ውስጥ በጣም ጥሩ ጥሩ ጥያቄዎች ተነስተዋል ።
(1) አንድ ክልል እራሱን ችሎ እራሱን ማልማት አለበት? አው! ጉራጌ ክልል ከሆነ ጉራጌ እራሱን ይገዛል፣ የራሱን ክልል የማልማት ሃላፊነት አለበት!
(2) ከገጠር ገብሬ የተሰበሰ ግብር ከተማ መገምቢያ መሆን የለበትም ። ከተማ ራሱን መቻል አለበት ከተባለ ደሞ እንደ ክልል ራሱን መግዛት አለልበት ። አዲስ አበባ ከኦሮሚያ ነጻ መሆን አለበት ።
(3) በስፋት በንግድና ኢንዱስትሪ የተሰማሩት የጉራጌ ብሄር አባላት ከፍተኛ ግብር ከፋዮች ሆነው እነሱ ግ ን የፖለቲካ ህልውናም፣ ራስገዝነትም ተነፍገው የሌሎችን ክልልና ከተማ አልሚዎች ናቸው። ይህ ኢፍትሃዊ ስር ዓት መለወጥ አለበት።
(4) የመሬት ግብር መሬት የግል ሳይሆን ፍትሃዊ ሲስተም አይደለም
(1) አንድ ክልል እራሱን ችሎ እራሱን ማልማት አለበት? አው! ጉራጌ ክልል ከሆነ ጉራጌ እራሱን ይገዛል፣ የራሱን ክልል የማልማት ሃላፊነት አለበት!
(2) ከገጠር ገብሬ የተሰበሰ ግብር ከተማ መገምቢያ መሆን የለበትም ። ከተማ ራሱን መቻል አለበት ከተባለ ደሞ እንደ ክልል ራሱን መግዛት አለልበት ። አዲስ አበባ ከኦሮሚያ ነጻ መሆን አለበት ።
(3) በስፋት በንግድና ኢንዱስትሪ የተሰማሩት የጉራጌ ብሄር አባላት ከፍተኛ ግብር ከፋዮች ሆነው እነሱ ግ ን የፖለቲካ ህልውናም፣ ራስገዝነትም ተነፍገው የሌሎችን ክልልና ከተማ አልሚዎች ናቸው። ይህ ኢፍትሃዊ ስር ዓት መለወጥ አለበት።
(4) የመሬት ግብር መሬት የግል ሳይሆን ፍትሃዊ ሲስተም አይደለም