Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42888
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ጉራጌ ክልል መሆን የፈለገው ለፌዴራል ባጀት ድጎማ አይደለም! የክልል ባጀት ክርክር ብልጽግና ውስጥ! ሺመልስ የከተሞች ዌልፌር ተቃወመ!!

Post by Horus » 28 Sep 2022, 23:05

እዚህ ስብሰባ ውስጥ በጣም ጥሩ ጥሩ ጥያቄዎች ተነስተዋል ።
(1) አንድ ክልል እራሱን ችሎ እራሱን ማልማት አለበት? አው! ጉራጌ ክልል ከሆነ ጉራጌ እራሱን ይገዛል፣ የራሱን ክልል የማልማት ሃላፊነት አለበት!
(2) ከገጠር ገብሬ የተሰበሰ ግብር ከተማ መገምቢያ መሆን የለበትም ። ከተማ ራሱን መቻል አለበት ከተባለ ደሞ እንደ ክልል ራሱን መግዛት አለልበት ። አዲስ አበባ ከኦሮሚያ ነጻ መሆን አለበት ።
(3) በስፋት በንግድና ኢንዱስትሪ የተሰማሩት የጉራጌ ብሄር አባላት ከፍተኛ ግብር ከፋዮች ሆነው እነሱ ግ ን የፖለቲካ ህልውናም፣ ራስገዝነትም ተነፍገው የሌሎችን ክልልና ከተማ አልሚዎች ናቸው። ይህ ኢፍትሃዊ ስር ዓት መለወጥ አለበት።
(4) የመሬት ግብር መሬት የግል ሳይሆን ፍትሃዊ ሲስተም አይደለም


Last edited by Horus on 28 Sep 2022, 23:41, edited 2 times in total.

Horus
Senior Member+
Posts: 42888
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ጉራጌ ክልል መሆን የፈለገው ለፌዴራል ባጀት ድጎማ አይደለም

Post by Horus » 28 Sep 2022, 23:38

ብዛሬይቱ ኢትዮጵያ ያሉት ሁለት የዴቨሎፕመንት ጂኦግራፊዎች ክልልና ከተማ ናቸው ። ክልል እንዴት እራሱን ፋይናንስ አድርጎ ይበልጽግ እና አንድ ከተማ በማን ፋይናንስ እራሱን ያሳድግ የሚሉት ጥያቄዎች እጅግ ቁልፍ ናቸው ። ፌዴራል ሲስተም ማለት ይህ ነው ። ከተማ ራስ ገዝ ነው። ክልል ራስ ገዝ ነው። እስቴት ራስ ገዝ ነው ። ስለዚህ መጀምሪያ እያንዳንዱ ከተማ ራሱን የሚገዛ ኤንቲቲ መሆን አለበት ። ክልልም እንዲሁ ። ጉራጌ የራሴንክ ክልል አሳድጋለሁ ብሏል። ስለዚህ መጀምሪያ ያንን መብት ማክበር አለበጥ ከዚያ በኋል ነው አንድ ክልል ምን አይነት ፌዴራል ባጀት ማግኘት ወይም አለማኘት ድርድር የሚደረገው ። ገና ለገና አንድ አዲስ ክልል ባጀት ይጠይቃል በሚል ፍርሃት የህዝቦችን የፖለቲካ መብት መግፈፍ ክልክል ነው ።

Post Reply