በዚህ እንቁጣጣሽ የጉራጌን ሕዝብ ደስታ የነጠቁን የጉራጌ ጠላቶች ጥቁር ውሻ ወልደው የተረገሙ ይሁኑ! 2015 የጉራጌ ሕዝብ ነጻነት ዘመን ይሁን!!!
የፍስሃና ብልቃት አክራሚ (አዲስ አመት) እና መስቀል ለሁላችን ይሁን !!! ዘመኑ የፍትህ ዘመን ይሁንልን!!
Re: በዚህ እንቁጣጣሽ የጉራጌን ሕዝብ ደስታ የነጠቁን የጉራጌ ጠላቶች ጥቁር ውሻ ወልደው የተረገሙ ይሁኑ! 2015 የጉራጌ ሕዝብ ነጻነት ዘመን ይሁን!!!
ድል ለጉራጌ ህዝብ እንመኛለን።
የተረገሙ ናቸው ብልፅግና የሚባሉ የሰው ሴጣኖች
የተረገሙ ናቸው ብልፅግና የሚባሉ የሰው ሴጣኖች
Re: በዚህ እንቁጣጣሽ የጉራጌን ሕዝብ ደስታ የነጠቁን የጉራጌ ጠላቶች ጥቁር ውሻ ወልደው የተረገሙ ይሁኑ! 2015 የጉራጌ ሕዝብ ነጻነት ዘመን ይሁን!!!
አቤት ስንት ልክስክስና አሽቃባጭ የተሰገሰገበት ፎረም ነው ER። በሃሳብ ከተቃወምከው፣ አንተን ብቻ ሳይሆን፣ ሙሉ ዘርህን ሙልጭ አድርጎ ይሰድባል ያንቋሽሻል። ወደ እርሱ ሃሳብ ተቆልምመህ ከገባህ፣ አንተ ወርቅ ነህ ዘርህ ወርቅ ነው።
ሹጣም Union ጉራጌን በምድር ላይ ያለ ስድብ ሲሰድብ፣ እኔንም ሆረስ ነህ ብሎ ሲወርድብኝ ከርሞ፣ አሁን የሆረስ ተሞዳሟጅና የጉራጌ ዋና ጠበቃ ሆኗል። ለዚህ ነው 95% እዚህ ER ላይ የሚሞጫጭር ሰው ጤነኛ አይደለም እርኩስ ነው የምለው። አብዛኛው የሀገሬ ህዝብ የዋህና አስተዋይ ሲሆን፣ የዚህ የመረጃ ጦማሪዎች ያለጥርጥር ክፉና ጠጣር ናቸው።
በማልስማማበት ሀሳብ ከሆረስ ጋ እከራከራለሁ እንጂ፣ ጉራጌን አልሰድብም። እንዲያውም ሁሉንም ኦሮሞዎችን፣ ትግሬዎችንና አማሮችን በአንድ ቅርጫት ሲያስቀምጥ ሞግቼዋለሁ፣ ወደፊትም እሞግተዋለሁ። በአመት በዓል እርግማን ባይገባም፣ ጥቁሯ ውሻ የምትገባው ህዝብን በጥቅሉ ለሚጠላና ለሚሳደብ ነው።
ሹጣም Union ጉራጌን በምድር ላይ ያለ ስድብ ሲሰድብ፣ እኔንም ሆረስ ነህ ብሎ ሲወርድብኝ ከርሞ፣ አሁን የሆረስ ተሞዳሟጅና የጉራጌ ዋና ጠበቃ ሆኗል። ለዚህ ነው 95% እዚህ ER ላይ የሚሞጫጭር ሰው ጤነኛ አይደለም እርኩስ ነው የምለው። አብዛኛው የሀገሬ ህዝብ የዋህና አስተዋይ ሲሆን፣ የዚህ የመረጃ ጦማሪዎች ያለጥርጥር ክፉና ጠጣር ናቸው።
በማልስማማበት ሀሳብ ከሆረስ ጋ እከራከራለሁ እንጂ፣ ጉራጌን አልሰድብም። እንዲያውም ሁሉንም ኦሮሞዎችን፣ ትግሬዎችንና አማሮችን በአንድ ቅርጫት ሲያስቀምጥ ሞግቼዋለሁ፣ ወደፊትም እሞግተዋለሁ። በአመት በዓል እርግማን ባይገባም፣ ጥቁሯ ውሻ የምትገባው ህዝብን በጥቅሉ ለሚጠላና ለሚሳደብ ነው።
Re: በዚህ እንቁጣጣሽ የጉራጌን ሕዝብ ደስታ የነጠቁን የጉራጌ ጠላቶች ጥቁር ውሻ ወልደው የተረገሙ ይሁኑ! 2015 የጉራጌ ሕዝብ ነጻነት ዘመን ይሁን!!!
selam,
union & right በኔ ሆረስ ላይ ያለ የሌለ ስድብ (ዉታፍ ነቃይን ጨምሮ) ሲያወርዱብኝ የነበረው አቢይን ትደግፋለህ እያሉ ነበር። እኔ ማንም መሪም ሆነ ፓርቲ ያለ ምክንኛት ጠላትም ወዳጅም አድርጌ አላውቅም ። በኢትዮጵያ የጎሳ ፖለቲከኞችና ፖለቲካ መሃይሞች ዘንድ አማራ ነፍጠኛ ይሉታል ። ጉራጌን ግልገል ነፍጠኛ ይሉታል ። አንድም አሁን በጉራጌ ላይ ጥርስ ተነክሶ መብቱ የሜፈፈው በዚያ የቆሻሻ ጎሰኞች አይዲዮሎጂ ነው። ጉራጌ ግን ከዚህ የድኩማን ተረኞች ጥላቻ ተነስቶ ምንንም ዘላለማዊ ወዳጅ ፣ ዘላለማዊ ጠላት አያደርግም ። ባህላችን አይደለም ።
ጠላትን እነዋጋለን፣ ወዳጅ ጋር ናብራለን! ይህ ነው የፖለቲካ ዴፊኒሽን!
የፍትህና ነጻነት አመት ለጉራጌ! ሰላም ለኢትዮጵያ !!!
union & right በኔ ሆረስ ላይ ያለ የሌለ ስድብ (ዉታፍ ነቃይን ጨምሮ) ሲያወርዱብኝ የነበረው አቢይን ትደግፋለህ እያሉ ነበር። እኔ ማንም መሪም ሆነ ፓርቲ ያለ ምክንኛት ጠላትም ወዳጅም አድርጌ አላውቅም ። በኢትዮጵያ የጎሳ ፖለቲከኞችና ፖለቲካ መሃይሞች ዘንድ አማራ ነፍጠኛ ይሉታል ። ጉራጌን ግልገል ነፍጠኛ ይሉታል ። አንድም አሁን በጉራጌ ላይ ጥርስ ተነክሶ መብቱ የሜፈፈው በዚያ የቆሻሻ ጎሰኞች አይዲዮሎጂ ነው። ጉራጌ ግን ከዚህ የድኩማን ተረኞች ጥላቻ ተነስቶ ምንንም ዘላለማዊ ወዳጅ ፣ ዘላለማዊ ጠላት አያደርግም ። ባህላችን አይደለም ።
ጠላትን እነዋጋለን፣ ወዳጅ ጋር ናብራለን! ይህ ነው የፖለቲካ ዴፊኒሽን!
የፍትህና ነጻነት አመት ለጉራጌ! ሰላም ለኢትዮጵያ !!!
Re: በዚህ እንቁጣጣሽ የጉራጌን ሕዝብ ደስታ የነጠቁን የጉራጌ ጠላቶች ጥቁር ውሻ ወልደው የተረገሙ ይሁኑ! 2015 የጉራጌ ሕዝብ ነጻነት ዘመን ይሁን!!!
አይ ሆረስ - የግል ስድብንማ አንተው ትብሳለህ፣ እኔም ተጨማልቄበታለሁ። But that is not what I was talking about. I don’t give a damn about political ideology. Anyone who insults a country or a tribe collectively will never be my ally.
Horus wrote: ↑11 Sep 2022, 02:39selam,
union & right በኔ ሆረስ ላይ ያለ የሌለ ስድብ (ዉታፍ ነቃይን ጨምሮ) ሲያወርዱብኝ የነበረው አቢይን ትደግፋለህ እያሉ ነበር። እኔ ማንም መሪም ሆነ ፓርቲ ያለ ምክንኛት ጠላትም ወዳጅም አድርጌ አላውቅም ። በኢትዮጵያ የጎሳ ፖለቲከኞችና ፖለቲካ መሃይሞች ዘንድ አማራ ነፍጠኛ ይሉታል ። ጉራጌን ግልገል ነፍጠኛ ይሉታል ። አንድም አሁን በጉራጌ ላይ ጥርስ ተነክሶ መብቱ የሜፈፈው በዚያ የቆሻሻ ጎሰኞች አይዲዮሎጂ ነው። ጉራጌ ግን ከዚህ የድኩማን ተረኞች ጥላቻ ተነስቶ ምንንም ዘላለማዊ ወዳጅ ፣ ዘላለማዊ ጠላት አያደርግም ። ባህላችን አይደለም ።
ጠላትን እነዋጋለን፣ ወዳጅ ጋር ናብራለን! ይህ ነው የፖለቲካ ዴፊኒሽን!
የፍትህና ነጻነት አመት ለጉራጌ! ሰላም ለኢትዮጵያ !!!
-
- Member+
- Posts: 7235
- Joined: 04 Feb 2007, 05:44
-
- Member+
- Posts: 7235
- Joined: 04 Feb 2007, 05:44
Re: በዚህ እንቁጣጣሽ የጉራጌን ሕዝብ ደስታ የነጠቁን የጉራጌ ጠላቶች ጥቁር ውሻ ወልደው የተረገሙ ይሁኑ! 2015 የጉራጌ ሕዝብ ነጻነት ዘመን ይሁን!!!
Over 50 civilians killed in drone strike in Amhara region including pregnant woman
November 8, 2024
Five members of the same family including a pregnant woman killed in their own home

The area that was targeted by the drone strike in Durbete district , Arge locality (image credit : BBC Amharic)
In the latest string of drone attacks against civilians in the Amhara region of Ethiopia, at least 50 are reportedly killed. Elders, children and women were among the victims. And one of the victims is reported to be a pregnant woman.
Twenty-one others were reportedly wounded and the conditions of some of them are life-threatening. Those with serious injuries were referred to a hospital in Durbete.
A day before the attack, there was a reported aerial survey in the area. “
The incident occurred Tuesday this week in the small town of Arge – which is about 40 kilometers from Achefer district’s seat of administration – Durbete, North Gojjam.
BBC Amharic has confirmed the incident from residents in the area.
According to the report, the drone strike was launched around 7:10 a.m. local time. It targeted an open air market, a primary school and health center. All the targets are said to be in close distance ; they are within a radius of 300 meters.
The source also cited the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) as saying that it has received information about it.
Children, elders who were reportedly gathering for a mediation, patients who were in maternity care and daily laborers are among the victims of the attack.
Pregnant woman who was in the health center for maternity care was killed in the attack, according to the source. The source cited a staff at the health center who confirmed it.
Another pregnant woman is also killed with four other family members while having breakfast in their own home, according to residents who spoke to BBC Amharic.
13 children who were killed in the attack were playing soccer in the premises of their school.
“It felt like the aim was to destroy the entire city,” a resident told BBC Amharic.
Another resident who reportedly arrived at the scene of the attack after hearing an explosion said “I saw littered bodies.” He described it as “shocking.”
“We have not seen something like these in our long life,” another resident said.
The Ethiopian government has not remarked about the incident, as has always been the case since it officially launched what it called “law enforcement,” operation in the Amhara region in August 2023.
BBC Amharic said it reached out to the zone and district authorities but it was not a success.
The Ethiopian government has been undertaking relentless drone strikes in the Amhara region since it launched what it calls the “final” stage of the war against “extremists” – as it refers to Fano forces.
Source: war-torn Ethiopia media outlets.
November 8, 2024
Five members of the same family including a pregnant woman killed in their own home

The area that was targeted by the drone strike in Durbete district , Arge locality (image credit : BBC Amharic)
In the latest string of drone attacks against civilians in the Amhara region of Ethiopia, at least 50 are reportedly killed. Elders, children and women were among the victims. And one of the victims is reported to be a pregnant woman.
Twenty-one others were reportedly wounded and the conditions of some of them are life-threatening. Those with serious injuries were referred to a hospital in Durbete.
A day before the attack, there was a reported aerial survey in the area. “
The incident occurred Tuesday this week in the small town of Arge – which is about 40 kilometers from Achefer district’s seat of administration – Durbete, North Gojjam.
BBC Amharic has confirmed the incident from residents in the area.
According to the report, the drone strike was launched around 7:10 a.m. local time. It targeted an open air market, a primary school and health center. All the targets are said to be in close distance ; they are within a radius of 300 meters.
The source also cited the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) as saying that it has received information about it.
Children, elders who were reportedly gathering for a mediation, patients who were in maternity care and daily laborers are among the victims of the attack.
Pregnant woman who was in the health center for maternity care was killed in the attack, according to the source. The source cited a staff at the health center who confirmed it.
Another pregnant woman is also killed with four other family members while having breakfast in their own home, according to residents who spoke to BBC Amharic.
13 children who were killed in the attack were playing soccer in the premises of their school.
“It felt like the aim was to destroy the entire city,” a resident told BBC Amharic.
Another resident who reportedly arrived at the scene of the attack after hearing an explosion said “I saw littered bodies.” He described it as “shocking.”
“We have not seen something like these in our long life,” another resident said.
The Ethiopian government has not remarked about the incident, as has always been the case since it officially launched what it called “law enforcement,” operation in the Amhara region in August 2023.
BBC Amharic said it reached out to the zone and district authorities but it was not a success.
The Ethiopian government has been undertaking relentless drone strikes in the Amhara region since it launched what it calls the “final” stage of the war against “extremists” – as it refers to Fano forces.
Source: war-torn Ethiopia media outlets.
-
- Member+
- Posts: 7235
- Joined: 04 Feb 2007, 05:44