ኢዜማ ከ2 ተፈረከሰ!! ከዜማ የወጡ እነ አንዷለምና የሽዋስ አዲስ ፓርቲ ለመመስረት በእንቅስቃኤ ላይ ናቸው!! በብልጽግና የሚመራው ምርጫ ቦርድ ተብዬው የአዲስ ፓርቲ ምስረታውን እየተቃወመ
Posted: 10 Sep 2022, 09:04
ኢዜማ ከ2 ተፈረከሰ!! ከዜማ የወጡ እነ አንዷለምና የሽዋስ አዲስ ፓርቲ ለመመስረት በእንቅስቃኤ ላይ ናቸው!! በብልጽግና የሚመራው ምርጫ ቦርድ ተብዬው የአዲስ ፓርቲ ምስረታውን እየተቃወመ ነው!!
Desu Assefa Abdi
Sept. 8 2022
ሰበር ዜና
"ምርጫ ቦርድ የእነ አቶ የሽዋስ አሰፋን አዲስ ፓርቲ ምስረታ ጥያቄ ውድቅ አደረገ"
..... ይሁንና በዚህ ውድድር የተሸነፈው ቡድን ከአቶ አንዱአለም አራጌ ውጪ በአቶ ሀብታሙ ኪታባ (በኢዜማ ምርጫ ውድድር እጩ የድርጅቱ ም/መሪ ሆኖ የተወዳደረው) እና አሁን ደግሞ ከኢዜማ በመውጣት ሊ/መንበር በመሆን እነ አቶ የሽዋሽ አስፋን፤ አቶ አበበ ቀስቶን፤ አቶ ዳንኤል ሽበሺን፤ አቶ ያሬድ ጸጋዬን እና ሌሎችንም የጨመረ ስብስብ ይዘው የአዲስ ፓለቲካ ፓርቲ ለማቋቋም ምርጫ ቦርድ ከሰሞኑ ጥያቄ አቅርበው እንደነበር የደረሰኝ ዜና ያሳያል፡፡
ይሁንና ምርጫ ቦርድ ጥያቄውን የጠየቁት ግለሰቦች እስከ ቅርብ ግዜ ድረስ በኢዜማ ፓርቲ አባልነታቸው የሚታወቁና ከድርጅቱ ወተው አዲስ ፓርቲ የማቋቋም አላማ ካላቸው በመጀመሪያ ከድርጅቱ የመልቀቂያ ደብዳቤ ወስደው ደብዳቤውን ከወሰዱበት ቀን ጀምሮ ለስድስት ወራቶች የትኛውም ፓርቲ አባል አልመሆናቸውን ማረጋገጫ ካመጡ በኋላ አዲስ ፓርቲ የመመስረት ጥያቄያቸውን በድጋሚ እንደሚያይላቸው ማሳወቁን ተያይዞ የደረሰኝ መረጃ ያሳያል፡፡
ሙሉውን ከዚህ ሊንክ ላይ አንብቡ!
Desu Assefa Abdi
Sept. 8 2022
ሰበር ዜና
"ምርጫ ቦርድ የእነ አቶ የሽዋስ አሰፋን አዲስ ፓርቲ ምስረታ ጥያቄ ውድቅ አደረገ"
..... ይሁንና በዚህ ውድድር የተሸነፈው ቡድን ከአቶ አንዱአለም አራጌ ውጪ በአቶ ሀብታሙ ኪታባ (በኢዜማ ምርጫ ውድድር እጩ የድርጅቱ ም/መሪ ሆኖ የተወዳደረው) እና አሁን ደግሞ ከኢዜማ በመውጣት ሊ/መንበር በመሆን እነ አቶ የሽዋሽ አስፋን፤ አቶ አበበ ቀስቶን፤ አቶ ዳንኤል ሽበሺን፤ አቶ ያሬድ ጸጋዬን እና ሌሎችንም የጨመረ ስብስብ ይዘው የአዲስ ፓለቲካ ፓርቲ ለማቋቋም ምርጫ ቦርድ ከሰሞኑ ጥያቄ አቅርበው እንደነበር የደረሰኝ ዜና ያሳያል፡፡
ይሁንና ምርጫ ቦርድ ጥያቄውን የጠየቁት ግለሰቦች እስከ ቅርብ ግዜ ድረስ በኢዜማ ፓርቲ አባልነታቸው የሚታወቁና ከድርጅቱ ወተው አዲስ ፓርቲ የማቋቋም አላማ ካላቸው በመጀመሪያ ከድርጅቱ የመልቀቂያ ደብዳቤ ወስደው ደብዳቤውን ከወሰዱበት ቀን ጀምሮ ለስድስት ወራቶች የትኛውም ፓርቲ አባል አልመሆናቸውን ማረጋገጫ ካመጡ በኋላ አዲስ ፓርቲ የመመስረት ጥያቄያቸውን በድጋሚ እንደሚያይላቸው ማሳወቁን ተያይዞ የደረሰኝ መረጃ ያሳያል፡፡
ሙሉውን ከዚህ ሊንክ ላይ አንብቡ!
Please wait, video is loading...