^^^{{{JUST IN}}}^^^:All Of ደደቢት Moutains R Controlled By Etdf & Fanos(((ኡኡኡኡይ ባይድድን)))!!! WEEY GUUD !!!
Posted: 08 Sep 2022, 09:04
Natnael Mekonnen
በጀግናው የኢትዮጵያ መከላክያ ሰራዊት የማጥቃት ዘመቻ የደደቢት ተራሮች በከፍተኛ ተጋድሎ ነፃ ወጥቷል ። የህወሓት ጉጀሌ ጀሌ ለክፉ ቀን ይሆነኛል ብሎ በከባባድ ፈንጆች ያጠረው የደደቢት ተራሮችን ጀግናው የመከላክያ ሰራዊት ምሽጎቹ ተደርምሰው ሙሉ በሙሉ ከህወሓት ሃይል ነጻ ወጥተዋል::
ጋሽ ደርቤ

በጀግናው የኢትዮጵያ መከላክያ ሰራዊት የማጥቃት ዘመቻ የደደቢት ተራሮች በከፍተኛ ተጋድሎ ነፃ ወጥቷል ። የህወሓት ጉጀሌ ጀሌ ለክፉ ቀን ይሆነኛል ብሎ በከባባድ ፈንጆች ያጠረው የደደቢት ተራሮችን ጀግናው የመከላክያ ሰራዊት ምሽጎቹ ተደርምሰው ሙሉ በሙሉ ከህወሓት ሃይል ነጻ ወጥተዋል::
ጋሽ ደርቤ
