Page 1 of 1

^^^{{{JUST IN}}}^^^:All Of ደደቢት Moutains R Controlled By Etdf & Fanos(((ኡኡኡኡይ ባይድድን)))!!! WEEY GUUD !!!

Posted: 08 Sep 2022, 09:04
by tarik
Natnael Mekonnen

በጀግናው የኢትዮጵያ መከላክያ ሰራዊት የማጥቃት ዘመቻ የደደቢት ተራሮች በከፍተኛ ተጋድሎ ነፃ ወጥቷል ። የህወሓት ጉጀሌ ጀሌ ለክፉ ቀን ይሆነኛል ብሎ በከባባድ ፈንጆች ያጠረው የደደቢት ተራሮችን ጀግናው የመከላክያ ሰራዊት ምሽጎቹ ተደርምሰው ሙሉ በሙሉ ከህወሓት ሃይል ነጻ ወጥተዋል::

ጋሽ ደርቤ