Page 1 of 1
አቢይ አህመድ በዩክሬን ስንዴ ጉዳይ ዋሽቷል! 20 ሚሊዮን ኢትዮጵያዊያን በርሃብ እየሞቱ አቢይ ግን በጉራጌ ኮማንድ ፖስት ሚሊዮኖች ብር ያባክናል !
Posted: 08 Sep 2022, 01:05
by Horus
መቼ ነው በዚች አገር ብርሃን የሚፈነጥቀው?
Re: አቢይ አህመድ በዩክሬን ስንዴ ጉዳይ ዋሽቷል! 20 ሚሊዮን ኢትዮጵያዊያን በርሃብ እየሞቱ አቢይ ግን በጉራጌ ኮማንድ ፖስት ሚሊዮኖች ብር ያባክናል !
Posted: 08 Sep 2022, 01:48
by Horus
መንግስት ጉራጌን የማምከን ፕሮጀክት ፕላን አድርጎ እየሰራ ነው! የኢትዮጵያ ሕዝብ ይህን ግፍ እንዲቃወም ጉራጌ ጥሪ እያደረገ ነው
Re: አቢይ አህመድ በዩክሬን ስንዴ ጉዳይ ዋሽቷል! 20 ሚሊዮን ኢትዮጵያዊያን በርሃብ እየሞቱ አቢይ ግን በጉራጌ ኮማንድ ፖስት ሚሊዮኖች ብር ያባክናል !
Posted: 08 Sep 2022, 02:24
by Horus
አቢይ አህመድ በጉራጌ ላይ ኮማንድ ፖስት አቁሞ ያለፈውን ቀይ መስመር ላመታት እንዲጸጽተው እናደርጋለን! ጉራጌ ምን አይነት ታላቅ ሕዝብ እንደ ሆነ እናስተምረዋልን !!!
Re: አቢይ አህመድ በዩክሬን ስንዴ ጉዳይ ዋሽቷል! 20 ሚሊዮን ኢትዮጵያዊያን በርሃብ እየሞቱ አቢይ ግን በጉራጌ ኮማንድ ፖስት ሚሊዮኖች ብር ያባክናል !
Posted: 08 Sep 2022, 02:34
by Horus
Re: አቢይ አህመድ በዩክሬን ስንዴ ጉዳይ ዋሽቷል! 20 ሚሊዮን ኢትዮጵያዊያን በርሃብ እየሞቱ አቢይ ግን በጉራጌ ኮማንድ ፖስት ሚሊዮኖች ብር ያባክናል !
Posted: 08 Sep 2022, 04:04
by Wedi
Horus wrote: ↑08 Sep 2022, 01:05
አቢይ አህመድ በዩክሬን ስንዴ ጉዳይ ዋሽቷል! 20 ሚሊዮን ኢትዮጵያዊያን በርሃብ እየሞቱ አቢይ ግን በጉራጌ ኮማንድ ፖስት ሚሊዮኖች ብር ያባክናል !
መቼ ነው በዚች አገር ብርሃን የሚፈነጥቀው?
ከBBC አማርኛ ዜና የተወሰደ
ተመድ ከዩክሬን የገዛው የእርዳታ ስንዴ ኢትዮጵያ ደረሰ
7 መስከረም 2022
ከዩክሬን የተገዛውን የእርዳታ እህል የጫኑ ስልሳ የጭነት መኪናዎች በዛሬው እለት፣ ጳጉሜ 2/ 2014 ዓ.ም ኢትዮጵያ ደረሱ ።
እህሉ የተገዛው በተባበሩት መንግሥታት የዓለም ምግብ ፕሮግራም ድርጅት ሲሆን በአፍሪካ ቀንድ ሃገራት ለሚደረገው እርዳታ እንዲውል የታሰበ ነው።
ስንዴውን የጫነችው መርከብ በጥቁር ባህር የምትገኘውን የዩክሬኗን ፒቭደንኒን ለቃም ከወጣች አንድ ወር ያህል ገደማ አስቆጥሯል ።
ባለፈው ሳምንት ጂቡቲ የደረሰችው መርከብ የሊባኖስ ባንዲራ ያላትና ብሬቭ ኮማንደር የምትሰኝ ሲሆን፣ 23 ሺህ ቶን ስንዴ ጭነት መያዟ ተነግሯል።
ሩስያ በዩክሬን ያደረገችውን ወረራ ተከትሎ ወደ አፍሪካ የደረሰው የመጀመሪያው የእህል ጭነት ነው።
ኢትዮጵያ የደረሰው የስንዴ አቅርቦት ከአንድ ሚሊዮን ተኩል በላይ በችጋር ላይ ያሉ ሰዎችን ለአንድ ወር ለመመገብ የሚረዳ መሆኑን የአለም ምግብ ፕሮግራም ለቢቢሲ ተናግሯል።
Read more
https://www.bbc.com/amharic/articles/c510lzkrm9do