የጌታቸው ረዳ ኑዛዜ Tigray media network
Tigreas are waking up
-
Sam Ebalalehu
- Member
- Posts: 3639
- Joined: 23 Jun 2018, 21:29
Re: የጌታቸው ረዳ ኑዛዜ Tigray media network
ጌታቸውንም ሆነ መላው የ TPLF ፖለቲከኞች የተሸወዱት የምእራቡን አለም ፖለቲካ ጠንቅቀው ባለማወቃቸው ነው። የምእራቡ አለም በተለይ አሜሪካ TPLF የሚያሾረው መንግሰት የ አቢይን መንግሰት እንዲተካ ይወዳል የሚል እምነት ነበራቸው። ያ ትክክለኛ ግንዛቤ ነው። ጦርነቱ እንደተጀመረ አሜሪካ በግልፅ በTPLF አሸናፊነት ታምን ነበር። ዛሪ TPLF መሞት አለበት ያለው Herman Cohen የኢትዮጵያ ወታደር no match to the battle hardend TPLF ብሎን ነበር።
ያ አባባል የአሜሪካን የዛን ወቅት የጦርነቱን አረዳድ መግለጫ ነው።
የ መራራ ጉዲና አሜሪካ መሄድ ፣ የልደቱ አሜሪካ መሄድ ፣ የያሪድ ጥበቡ ለአያቶላ አፍቃሪ ጋዜጠኛ የአቢይ መንግሥትን እርኩስነት መተንተን ሁሉ አጋጣሚ አይደለም። የታሰበበት ነው። የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ሳይቀር ባይብሉን ወርውሮ በየሶሻል ሚዲያ ፖለቲካ መስበክ ጀምሮ ነበር። ቢቀናው ኑሮ ወደ ፖለቲካ ለመመለስ ያለውን ፍላጎት የሚያሳይ አስመሳይነት አስመዝግቧል ። የትግራይ ህዝብ በጦርነት አይቻልም አለን ኢትዮጵያ በትግራይ ህዝብ ላይ ጦርነት እንዳወጀች አምኖ። ያ አሳፋሪ አባባል ነው።
አዲስ አበባ ውስጥ የተቃዋሚ ፓርቲ መሪ የነያሪድ ጥበቡ echo ሆነ።
ነገሮችን የባሰ ውበት ለመስጠት የ ኡበር ነጂዎች ጥርቅም ኢትዮጵያ እየጠበቀችን ነው ብለው ለመላው አለም አሳወቁ።
ያ ያን ግዜ ነው። የአሁኑ ጦርነት ሊጀመር ሲል UN TPLF የነዳጅ ሌባ ነው ብሎ ከሰሰ። ሳምንት ባልሞላ ግዜ የአቢይ መንግሥት የሚሊተሪ መጋዘን መቀሌ ውስጥ ደበበ። አለም ስለትግራይ " genocide" ሊመክረን አልሞከረም። ያ አስተማሪ ክስተት ነበር። TPLF ግን የሚማር ድርጅት አይደለም።
ያ አባባል የአሜሪካን የዛን ወቅት የጦርነቱን አረዳድ መግለጫ ነው።
የ መራራ ጉዲና አሜሪካ መሄድ ፣ የልደቱ አሜሪካ መሄድ ፣ የያሪድ ጥበቡ ለአያቶላ አፍቃሪ ጋዜጠኛ የአቢይ መንግሥትን እርኩስነት መተንተን ሁሉ አጋጣሚ አይደለም። የታሰበበት ነው። የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ሳይቀር ባይብሉን ወርውሮ በየሶሻል ሚዲያ ፖለቲካ መስበክ ጀምሮ ነበር። ቢቀናው ኑሮ ወደ ፖለቲካ ለመመለስ ያለውን ፍላጎት የሚያሳይ አስመሳይነት አስመዝግቧል ። የትግራይ ህዝብ በጦርነት አይቻልም አለን ኢትዮጵያ በትግራይ ህዝብ ላይ ጦርነት እንዳወጀች አምኖ። ያ አሳፋሪ አባባል ነው።
አዲስ አበባ ውስጥ የተቃዋሚ ፓርቲ መሪ የነያሪድ ጥበቡ echo ሆነ።
ነገሮችን የባሰ ውበት ለመስጠት የ ኡበር ነጂዎች ጥርቅም ኢትዮጵያ እየጠበቀችን ነው ብለው ለመላው አለም አሳወቁ።
ያ ያን ግዜ ነው። የአሁኑ ጦርነት ሊጀመር ሲል UN TPLF የነዳጅ ሌባ ነው ብሎ ከሰሰ። ሳምንት ባልሞላ ግዜ የአቢይ መንግሥት የሚሊተሪ መጋዘን መቀሌ ውስጥ ደበበ። አለም ስለትግራይ " genocide" ሊመክረን አልሞከረም። ያ አስተማሪ ክስተት ነበር። TPLF ግን የሚማር ድርጅት አይደለም።