Page 1 of 1

ትህነግ በሁለት ዩኒፎርም ይዋጋል አንዱ የራሱ ሌላኛው የመከላከያ::ሲያጠቃ ለሽብር ሲሸሽ ደግሞ ምርኮኛ አድርጎ ይጠቀምባቸዋል!

Posted: 05 Sep 2022, 10:27
by Jirta
በጦርነት ህግ የሚያጠቃ ሠራዊት ሊማርክ ይችላል::የትህነግ ውራሪ ካልሆነ በቀር እየሸሸ የሚማርክ ሰራዊትም የውጊያ ሂደትም የለም::የመከላከያ ዩኒፎርም ያለበሳቸውን የራሱን ወታደሮች ይሆን ሲሸሽ የሚማርካቸው?