የኢትዮጵያ መንግስት የቆቦ ሕዝብ ወደ ዮኒቨርሲቲ ያድግልናል ብለው ሰጠባበቁ የነበሩትን የቆቦ ከተማ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ በአየር ድብደባ ዶግ አመድ አረግኩት እያለ ነው።
Posted: 04 Sep 2022, 20:12
የኢትዮጵያ መንግስት የቆቦ ሕዝብ ወደ ዮኒቨርሲቲ ያድግልናል ብለው ሰጠባበቁ የነበሩትን የቆቦ ከተማ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ በአየር ድብደባ ዶግ አመድ አረግኩት እያለ ነው።
በኋላ ጁንታው ኣፈረሰው ብለው ለዓለም እንዳይዋሹ ለታሪክ ይመዝገብ። የቆቦ ሕዝብ እንኳን ማን እንዳፈረሰው ያውቃሉ። ኮሌጁ ኣከባቢ ያሉ ሰዎችን ሳይመቱ ይቀራሉ?
በኋላ ጁንታው ኣፈረሰው ብለው ለዓለም እንዳይዋሹ ለታሪክ ይመዝገብ። የቆቦ ሕዝብ እንኳን ማን እንዳፈረሰው ያውቃሉ። ኮሌጁ ኣከባቢ ያሉ ሰዎችን ሳይመቱ ይቀራሉ?