Page 1 of 1

የኢትዮጵያ መንግስት የቆቦ ሕዝብ ወደ ዮኒቨርሲቲ ያድግልናል ብለው ሰጠባበቁ የነበሩትን የቆቦ ከተማ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ በአየር ድብደባ ዶግ አመድ አረግኩት እያለ ነው።

Posted: 04 Sep 2022, 20:12
by sarcasm
የኢትዮጵያ መንግስት የቆቦ ሕዝብ ወደ ዮኒቨርሲቲ ያድግልናል ብለው ሰጠባበቁ የነበሩትን የቆቦ ከተማ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ በአየር ድብደባ ዶግ አመድ አረግኩት እያለ ነው።

በኋላ ጁንታው ኣፈረሰው ብለው ለዓለም እንዳይዋሹ ለታሪክ ይመዝገብ። የቆቦ ሕዝብ እንኳን ማን እንዳፈረሰው ያውቃሉ። ኮሌጁ ኣከባቢ ያሉ ሰዎችን ሳይመቱ ይቀራሉ?