Page 1 of 1

በሰሜን ወሎ ጦርነት ፋኖ የአማራ ልዩ ሃይልና ምሊሻ ምርከኞች ነፃ ለቅቀናል፤ ይህ ጦርነት የአማራ ጦርነት አይደለም - የትግራይ ሰራዊት ዋና አዛዥ

Posted: 01 Sep 2022, 08:03
by sarcasm
''5,000 የሚሆኑ ምርኮኞች አሉን በሰሞኑ ውግያ የተማረኩ። በአንዴ ማርከን የማናውቀው ትልቅ ቁጥር ያለው የኮማንዶ አባላትም ማርከናል።''
ታጋይ ታደሰ ወረደ