ታጋይ ታደሰ ወረደ
በሰሜን ወሎ ጦርነት ፋኖ የአማራ ልዩ ሃይልና ምሊሻ ምርከኞች ነፃ ለቅቀናል፤ ይህ ጦርነት የአማራ ጦርነት አይደለም - የትግራይ ሰራዊት ዋና አዛዥ
''5,000 የሚሆኑ ምርኮኞች አሉን በሰሞኑ ውግያ የተማረኩ። በአንዴ ማርከን የማናውቀው ትልቅ ቁጥር ያለው የኮማንዶ አባላትም ማርከናል።''
ታጋይ ታደሰ ወረደ
ታጋይ ታደሰ ወረደ