Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

"ይሄ ጦርነት የአማራና የትግራይ ሕዝቦች ጦርነት አይደለም። ይሄ ስርዓት የጋራ ጠላት ነው።" የትግራይ ሰራዊት ዋና አዛዥ ታጋይ ታደሰ ወረደ የሰጡት ጋዜጣዊ መግልጫ

Post by sarcasm » 31 Aug 2022, 19:30

“የኢትዮጵያ ህዝብ ረጋ ብሎ እንዲያስብና ለሰላም ዕድል ለመስጠት ሲባል የጦር ሜዳ አንፀባራቂ ድሎቻችን የሚገባቸውን የሚዲያ ሽፋን እንዲያገኙ ከማድረግ ተቆጥበናል”—የትግራይ ሰራዊት ዋና አዛዥ ጄነራል ታደሰ ወረደ




Post Reply