Page 1 of 1

{{{JUST IN}}}:በዋግ ኽምራ ዞን በዝቋላ ወረዳ ስር የነበረና ኣሸባሪ ህወሓት ይተማመንበት የነበረው የቅዳሚት ማዕከል ምሽግ በጥምር ሃይሉ በሙሉ ተደምስሷል!!! WEEY GUUD !!!

Posted: 31 Aug 2022, 12:45
by tarik
Natnael Mekonnen

ሰበር ዜና‼️
በዋግ ኽምራ ዞን በዝቋላ ወረዳ ስር የነበረና ጁንታው ይተማመንበት የነበረው የቅዳሚት ማዕከል ምሽግ በጥምር ሃይሉ ሙሉ በሙሉ ተደምስሷል:: በዚህም ምክንያት ጁንታው ወደ አብርገሌ ከተማ እየሸሸ ነው አብርገሌ ማለት ለሰቆጣ 65 ኪሎ ሜትር ይርቃል ለመቀሌ ደግሞ 45 ኪሎ ሜትር ይርቃል
እያመመው መጣ‼️