ወሎ ወለዬ ነው ጥርት ያለ ማንነት አለው ። ምስራቅ አማራ የሚባል ማንነት የለም !
ወሎ ምስራቅ አማራ ከሆነ ጎንደር ሰሜን አማራ ጎጃም ምእራብ ከማራ ተብሎ ይጠራ
እራሳቸውን ለመግለፅ በኩራት እኔኮ ጎንደሬ ነኝ ወይም ጎጃሜ ነኝ የሚሉ ሰዎች ወሎዬውን በስሙ ለመጥራት ለምን ተፀየፉት ። የወሎ ሰው ወለዬ ነኝ ሲል እንደዛ አይባልም ወለዬነት ጎጠኝነት ነው "ምስራቅ አማራ" ነህ ይሉትና ; ዞር ብለው እኔኮ ኩሩ ጎንደሬ ነኝ ይሉሃል ። ኦቦ ኩሩው በጎንደሬነትህ ማን ላይ ነው የምትኮራው ? ወለዬው ላይ ነው