Shocking: በመድኃኔአለም ! በአብዛኛው የአማራ ክልል ከተሞች የሠዓት እላፊ ታወጀ
Posted: 30 Aug 2022, 22:23
ለሰው- ከምሽቱ 1፡00 እስከ ንጋቱ 12፡00
ለተሽከርካሪ - ከምሽቱ 12፡00 እስከ ንጋቱ 12፡00
ለተፈናቃይ - ከካምፕ ውጭ መንቀሳቀስ ሙሉ በሙሉ ክልክል ነው።
ሰው- ከምሽቱ 2፡00 በኋላ
ለተሽከርካሪ- ከምሽቱ 12፡00 ጀምሮ
መጠጥ ቤቶች - ከምሽቱ 2፡00 ጀምሮ
ተሽከርካሪ- ከምሽቱ 12፡00 ጀምሮ
መጠጥ ቤቶች- ከምሽቱ 2፡00 ጀምሮ
ሰው- ከምሽቱ 2፡00 ጀምሮ
ለከተማው ነዋሪ- ከምሽቱ 2፡00 ጀምሮ
ለምግብና መጠጥ ቤቶች ከምሽቱ 1፡00 ጀምሮ
ለማንኛውም እንግዳ- ከምሽቱ 1፡00 ጀምሮ
ለታክሲ- ከምሽቱ 2፡ዐዐ ጀምሮ
ለባጃጅ- ከምሽቱ 1፡00 ጀምሮ
ሰውም፣ታክሲዎችም- ከቀኑ 11፡00 ጀምሮ
ሰው- ከምሽቱ 2፡00 እስከ ጧቱ 12፡00 ድረስ
ተሽከርካሪ- ከምሽቱ 12፡ዐዐ እስከ ጧቱ 12፡ዐዐ
ለምግብና መጠጥ ቤቶች -ከምሽቱ 2፡00 በኋላ
ለተሽከርካሪ - ከምሽቱ 2፡00 በኋላ
ለምግብና መጠጥ ቤቶች- ከምሽቱ 2፡00 በኋላ
ለተፈናቃይ- ከምሽቱ 12፡00 ጀምሮ ወደ ከተማዋም ወደ ጣቢያም መግባት ክልክል ነው።
ለባጃጅ- ከምሽቱ 1፡00 በኋላ
ለተፈናቃይ- ከምሽቱ 12፡00 በኋላ ወደ ከተማውም ወደ ጣቢያም መግባት ክልክል ነው።