ደርብ! ወሎ ዛሬ አይዞሽ ገለቴ !
Posted: 30 Aug 2022, 10:03
ኮምቦልቻ ሱቅ እየተዘጋ፣ ባንክ በወረፋ ተጨናንቆ ለመቶ ሃያ ኪ.ሜ ከወልዲያ ደሴ በግድያ፣ በድብድብ፣ በባጃጅ ጭምር ለአንድ ሰው ስድስት እና ሰባት ሺ ብር እየተከፈለ፤ ህዝብ እየተንገላታ ነው ::
የወልድያ ከንቲባ ሙሃመድ ያሲን ባሕርዳር ምን ያደርጋል? ለምን ሸሸ? ለምን ከሕዝቡ ጋር አብሮ አይሞትም?


የወልድያ ከንቲባ ሙሃመድ ያሲን ባሕርዳር ምን ያደርጋል? ለምን ሸሸ? ለምን ከሕዝቡ ጋር አብሮ አይሞትም?




