(((JUST IN))):ፋኖ አዛዥ:-"በዚህ ሰዓት የወገን ጥምር ሀይል በወልድያ ዙሪያ ባሉ ቀበሌዎች እየተፋለመ ነው",እስካሁኗ ሰዓት ወልድያ ነፃነቷን አላስነካችም!!! WEEY GUUD !!!
Posted: 30 Aug 2022, 08:44
Natnael Mekonnen
"በዚህ ሰዓት የወገን ጥምር ሀይል በወልድያ ዙሪያ ባሉ ቀበሌዎች እየተፋለመ ነው። እስካሁኗ ሰዓት ወልድያ ነፃነቷን አላስነካችም። የመጡብን እንደ ህዝብ ነው። እንደ ህዝብ ልንመክታቸው ይገባል። ቤቱን ዘግቶ ወደ ሌላ ከተማ በመሸሽ ነፃነት አይገኝም።

"በዚህ ሰዓት የወገን ጥምር ሀይል በወልድያ ዙሪያ ባሉ ቀበሌዎች እየተፋለመ ነው። እስካሁኗ ሰዓት ወልድያ ነፃነቷን አላስነካችም። የመጡብን እንደ ህዝብ ነው። እንደ ህዝብ ልንመክታቸው ይገባል። ቤቱን ዘግቶ ወደ ሌላ ከተማ በመሸሽ ነፃነት አይገኝም።
