Page 1 of 1

የትግራይ ጀነራሎች ያስደነቃቸዉን የሙርኮኞች ብዛት/ ኦነግ ከትግራይ ሰራዊት ለመገናኘት/ የክብር ሞት ነዉ'' ዶ/ር ቴድሮስ ኣድሓኖም

Posted: 27 Aug 2022, 00:04
by Halafi Mengedi

Re: የትግራይ ጀነራሎች ያስደነቃቸዉን የሙርኮኞች ብዛት/ ኦነግ ከትግራይ ሰራዊት ለመገናኘት/ የክብር ሞት ነዉ'' ዶ/ር ቴድሮስ ኣድሓኖም

Posted: 27 Aug 2022, 00:25
by Digital Weyane
  • ትንቢተ ሕዝቅኤል ምዕራፍ 13

    ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ውሸታችሁን ለሚሰሙት ሕዝቤ እየዋሻችሁ ሞት የማይገባቸውን ነፍሳት ትገድሉ ዘንድ በሕይወትም መኖር የማይገባቸውን ነፍሳት በሕይወት ታኖሩ ዘንድ ስለ ጭብጥ ገብስና ስለ ቍራሽ እንጀራ በሕዝቤ ዘንድ አርክሳችሁኛል።

    ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ እኔ ነፍሳትን እንደ ወፍ በምታጠምዱባት በመከዳችሁ ላይ ነኝ፥ ከክንዳችሁም ወስጄ እቀድዳታለሁ፥ እንደ ወፍም የምታጠምዱአቸውን ነፍሳት እለቅቃለሁ።

    ሽፋኖቻችሁን ደግሞ እቀድዳለሁ ሕዝቤንም ከእጃችሁ አድናለሁ፥ ከዚያም ወዲያ በእጃችሁ ለመታደን አይሆኑም፤ እኔም እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ታውቃላችሁ።

    እኔም ያላሳዘንሁትን የጻድቁን ልብ በውሸት አሳዝናችኋልና፥ በሕይወትም ይኖር ዘንድ ከክፉ መንገድ እንዳይመለስ የኃጢአተኛውን እጅ አበርትታችኋልና ስለዚህ ከንቱን ራእይ እንግዲህ አታዩም ምዋርትንም አታምዋርቱም፥ ሕዝቤንም ከእጃችሁ አድናለሁ፤ እኔም እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ታውቃላችሁ።

Re: የትግራይ ጀነራሎች ያስደነቃቸዉን የሙርኮኞች ብዛት/ ኦነግ ከትግራይ ሰራዊት ለመገናኘት/ የክብር ሞት ነዉ'' ዶ/ር ቴድሮስ ኣድሓኖም

Posted: 27 Aug 2022, 00:36
by Halafi Mengedi
Bologna maids were told to farm in western Tigray but they found the killer of their commanders, colonels and generals and said "Adey maarey" Egrey Awxi'eni???