Page 1 of 1

የድምፃዊ አበበ ካሴን መርህ የለሽነት

Posted: 26 Aug 2022, 21:00
by sarcasm
ሟችንም ገዳይንም እንዴት እኩል ማሞገስ ይቻላል?

ድምጻዊው ግን አድርጎታል።ከሰሞኑ ተወዳጅ ከሆኑ የባህል ሙዚቃዎች አንዱ ተብሎ የድምፃዊ አበበ ካሴን እናት አለም ዳንሻ የተባለ ዜማ አንድ ወዳጄ ልኮልኝ አየሁት።የግጥም ድርሰቱ የራሱ በሆነዉ በዚህ ስራ ውስጥ የወልቃይት አካባቢን ባህል፣ዉበት ጀግንነት እና የትግል ታሪክ ይዘረዝራል።

በጣም በሚገርም ሁኔታ ድምፃዊ አበበ ካሴ በዚህ አዲስ ስራው ዉበቱን ባህሉን ጀግንነቱን እና ታሪኩን ከምድረ ገፅ ለማጥፋት ተግቶ የታገለዉንና እየታገለ ያለዉን ጨካኙን የህወሓት ቡድን እያሞገሰ ያዜመ ቀደምት ድምፃዊ ነዉ።

ሰዉ እንዴት በዚህ መጠን ሟችንም ገዳይንም እኩል ማወደስ ይችላል?ጓድ ፕሬዝዳንት እንዲህ አይነት ትግል ነዉ የገጠመን ነበር ያሉት?

ሁለቱም ሙዚቃዎች ተያይዘዋል
Please wait, video is loading...

unprincipledness