(((JUST IN))):Terrorist-Tplf Attacks Amhara & Eritrea:-EAF Downs Sudan Plane Heading 2 Meqele With Arms!!! WEEY GUUD !!!
Posted: 24 Aug 2022, 10:01
Center for research and documentation ማእከል ምርምርን ስነዳን ግዱሳት ሃገራዉያን
·
ጃንዳ ማለሊት፡ ሎሚ ብወገን ግንባር ራያ ኣብ ልዕሊ ሓይሊ ፈደራል ኢትዮጲያን ሓይልታት ክልል ኣምሓራን መጠነ ሰፊሕ መጥቃዕቲ ከፊታ ኣላ። ብዘይካ'ዚ ብወገን ኤርትራ ጽዑቕ ናይ ከቢድ ብረት ደብዳብ ከተካይድ ሓዲራ ኣላ። ዕላምኡ እንታይ'ዩ? ትንታነና ተጸበዩ
--------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
Natnael Mekonnen
At 5am today (the TPLF) has attacked on the Eastern Front; from Bisober, Zobel and Tekulshe direction. By carrying out such measure, it has effectively broken the ceasefire," the government's communications service said in a statement.
https://l.facebook.com/l.php?u=https%3A ... YaWXsbuOcj
-----------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
Natnael Mekonnen
ከሰዓታት በፊት የኢትዮጵያ አየር ሃይል ብዬ ነበር
ሰበር ዜና
ለህውሃት የጦር መሳሪያ ጭኖ በሱዳን አልፎ የአየር ክልላችንን ጥሶ ሲገባ የነበረ አውሮፕላን በጀግናው አየር ሃይል ተመትቶ ወድቋል።
የኢትዮጵያን መዳከም የሚፈልጉና ለዚሁም ለዘመናት የሚንቀሳቀሱ ህወሃትን በመደገፍ ላይ የሚገኙ ታሪካዊ ጠላቶች ንብረት እንደሆነ የሚታመን አውሮፕላን ለሽብር ቡድኑ የጦር መሳሪያ ጭኖ በሱዳን አልፎ የአየር ክልላችንን ጥሶ ሲገባ በጀግናው አየር ሃይል ተመትቶ ወድቋል
በሀገር መከላከያ ሠራዊት የመከላከያ ህብረት ዘመቻ ዋና መምሪያ የመከላከያ ኃይል ስምሪት ኃላፊ ሜጀር ጀኔራል ተስፋዬ አያሌው ለኢዜአ እንደገለጹት፤ ላለፉት በርካታ ወራት ከፍኛ ወታደራዊ ዝግጅት ሲያደርግ የቆየው አሸባሪው ህወሃት ካለፉት ሁለት ሳምንታት ጀምሮ ኃይሉን ለውጊያ ሲያስጠጋ ነበር።
በየጊዜውም ተኩስ እየከፈተ የሀገር መከላከያን ሲተነኩስ መቆየቱንም ነው ያነሱት።
ቡድኑ መንግስት የዘረጋውን የሰላም አማራጭ ከቁብ ሳይቆጥርና የሰላም ሂደቱ ቴክኒካሊ ፈርሷል ብሎ መግለጫ ባወጣ ማግስት ትናንት ነሐሴ 18 ቀን 2014 ዓ.ም ሌሊት 11 ሰዓት ላይ በቆቦ ግራና ቀኝ ባሉ አካባቢዎች፣ በዞብል ተራራ፣ በቢሶበርና በወትወት ውጊያ መክፈቱን ገልጸዋል።
በዚህም የተኩስ አቁም ስምምነቱን ማፍረሱን ጠቅሰው፤ የሽብር ቡድኑ እየላከ ያለው ጀሌ በሀገር መከላከያ ሠራዊትና በጸጥታ ሃይልች እየተለበለበ ነው ብለዋል።
ሜጀር ጀኔራሉ አክለውም በሱዳን አድርጎ የአየር ክልላችንን ጥሶ በሁመራ ሰሜናዊ ክፍል በኩል ወደ ትግራይ ሊያልፍ የነበረና ለሽብር ቡድኑ የጦር መሳሪያ ሊያቀበል የነበረ የማንንቱ ያልታወቀ አውፕላንም በጀግናው አየር ሃይል ሌሊት አራት ሰዓት ላይ ተመትቶ መውደቁን ገልጸዋል።
ፌስቡክ ላይ የማይወጡ ምስል ቪዲዮዎችና መረጃዎችን ለማግኘት ቴሌግራ
·
ጃንዳ ማለሊት፡ ሎሚ ብወገን ግንባር ራያ ኣብ ልዕሊ ሓይሊ ፈደራል ኢትዮጲያን ሓይልታት ክልል ኣምሓራን መጠነ ሰፊሕ መጥቃዕቲ ከፊታ ኣላ። ብዘይካ'ዚ ብወገን ኤርትራ ጽዑቕ ናይ ከቢድ ብረት ደብዳብ ከተካይድ ሓዲራ ኣላ። ዕላምኡ እንታይ'ዩ? ትንታነና ተጸበዩ
--------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
Natnael Mekonnen
At 5am today (the TPLF) has attacked on the Eastern Front; from Bisober, Zobel and Tekulshe direction. By carrying out such measure, it has effectively broken the ceasefire," the government's communications service said in a statement.
https://l.facebook.com/l.php?u=https%3A ... YaWXsbuOcj
-----------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
Natnael Mekonnen
ከሰዓታት በፊት የኢትዮጵያ አየር ሃይል ብዬ ነበር
ሰበር ዜና
ለህውሃት የጦር መሳሪያ ጭኖ በሱዳን አልፎ የአየር ክልላችንን ጥሶ ሲገባ የነበረ አውሮፕላን በጀግናው አየር ሃይል ተመትቶ ወድቋል።
የኢትዮጵያን መዳከም የሚፈልጉና ለዚሁም ለዘመናት የሚንቀሳቀሱ ህወሃትን በመደገፍ ላይ የሚገኙ ታሪካዊ ጠላቶች ንብረት እንደሆነ የሚታመን አውሮፕላን ለሽብር ቡድኑ የጦር መሳሪያ ጭኖ በሱዳን አልፎ የአየር ክልላችንን ጥሶ ሲገባ በጀግናው አየር ሃይል ተመትቶ ወድቋል
በሀገር መከላከያ ሠራዊት የመከላከያ ህብረት ዘመቻ ዋና መምሪያ የመከላከያ ኃይል ስምሪት ኃላፊ ሜጀር ጀኔራል ተስፋዬ አያሌው ለኢዜአ እንደገለጹት፤ ላለፉት በርካታ ወራት ከፍኛ ወታደራዊ ዝግጅት ሲያደርግ የቆየው አሸባሪው ህወሃት ካለፉት ሁለት ሳምንታት ጀምሮ ኃይሉን ለውጊያ ሲያስጠጋ ነበር።
በየጊዜውም ተኩስ እየከፈተ የሀገር መከላከያን ሲተነኩስ መቆየቱንም ነው ያነሱት።
ቡድኑ መንግስት የዘረጋውን የሰላም አማራጭ ከቁብ ሳይቆጥርና የሰላም ሂደቱ ቴክኒካሊ ፈርሷል ብሎ መግለጫ ባወጣ ማግስት ትናንት ነሐሴ 18 ቀን 2014 ዓ.ም ሌሊት 11 ሰዓት ላይ በቆቦ ግራና ቀኝ ባሉ አካባቢዎች፣ በዞብል ተራራ፣ በቢሶበርና በወትወት ውጊያ መክፈቱን ገልጸዋል።
በዚህም የተኩስ አቁም ስምምነቱን ማፍረሱን ጠቅሰው፤ የሽብር ቡድኑ እየላከ ያለው ጀሌ በሀገር መከላከያ ሠራዊትና በጸጥታ ሃይልች እየተለበለበ ነው ብለዋል።
ሜጀር ጀኔራሉ አክለውም በሱዳን አድርጎ የአየር ክልላችንን ጥሶ በሁመራ ሰሜናዊ ክፍል በኩል ወደ ትግራይ ሊያልፍ የነበረና ለሽብር ቡድኑ የጦር መሳሪያ ሊያቀበል የነበረ የማንንቱ ያልታወቀ አውፕላንም በጀግናው አየር ሃይል ሌሊት አራት ሰዓት ላይ ተመትቶ መውደቁን ገልጸዋል።
ፌስቡክ ላይ የማይወጡ ምስል ቪዲዮዎችና መረጃዎችን ለማግኘት ቴሌግራ






