የስንዴ ነጋዴና አሜሪካው ደላላው (updated with new information)
Posted: 23 Aug 2022, 12:25
ሁላችንም አሁን እንዳየነው አብቾ የአረንጎዴ አብዬት በኩታ ገጠም ስንዴን በብዛት በማምረት ፣ የሀገር ውስጥን ፍጆታ አጥግቦ የዩክሬንን ድርሻ እንወስዳለን አለምን እንመግባለን ይላል። ታድያ አረንጎዴ አብዬት ማን ነው የጀመረው ለምን ሐይለስላሴን እዚህ ጋ ለምን ረሳናቸው ሙሉ ታሪኩ ይሄዎችላቹሁ።
in 1960 (Rockefeller) የአሜሪካው ግዙፉ ሀብታም የእርዳታ ድርጅት ነበረው በዛን ግዜ አንደ አሜሪካዊ የግብርና ተመራማሪ ሜክሲኮ ውስጥ ጥናት ያካሄድ ነበር ፣ እናም ብዙ ረሀብን ያየ ከልጅነቱ ጀምሮ ይህ የምግብ ጉዳይ ያሳስበው ስለነበር ይህ ተመራማሪ ይህንን የምግብ እጥረትን ለመቋቋም ጥናት ያረግ ነበር ። እንግዲህ ከሃይ ስደስት አመት ጥናትና ከRockefeller በተነኘው ገንዘብ ጥናቱን አጠናክሮ በሐይለ ስላሴ ግዜ ኢትዬዽያን የግብርና ተማሪዎች ወድ እዚህ ዶክተር ጥናት ተልከው የምርምሩ ተካፋይ ሆነው ይህንን ጥናት አገራችን ውስጥ እንዲያስገቡ ተወስኖ ልጆቻችን ተላኩ። ግን ሐንድ ይህንን ጥናት ከምሩዋ ውስዳ ስንዴ በስንዴ ሆነች ግን የኢትዬዽያ(ቡዳ አማሮች) ተማሪዎች ይህንን ጥናት ወድ ኢትዬዽያ ሳያመጡ ቀርቶ የወሎ ድርቅ ተከስት።ሐይሌም ከስልጣን ተፈናቅሎ የንጉሳዊ ስርዓት ለዘላለም አበቃ ፣ በስንዴ እጥረት ብቻ
እንግዲህ ይህ የሮክፌለር(Rockefeller) ጥናት ምንድን ነው። ጥናቱ እና ግኝቱ ይህንን ይመስላል።
አዲሱ ስንዴ እንዳልኩት ብዙ ምርት ይስጣል ፣ ታድያ ምርቱ ብዙ ምርት ከስጠ የስንዴው ዘለላ የስንደውን ምርት መሽከም ስለማይችል ስንዴው ዘለላ ከመታጨዱ በፊት ይወድቃል። ይህን ለማስቀረት ድንክዬ ስንዴ ዝርያ በምርምርት ተገኝቶ እነዚህ ደንክዬዎች በጣም ስለማይከብዱ ዘለላውን የማያጉበጥ ወይም የመቀንጠስ አደጋ አያስከትሉበትም ከመታጨዱ በፊት ይህ ትልቅ እምርታ ነው።
መጀመሪያ ጥናቱ ስንዴው በብዛት ምርት የሚስጥ ነው ፣ በሽታንም ይክላከላል ይበሉት እንጂ ስንዴው በተፈጥሮ ማዳበሪያ ይፈልጋል፣ ደግሞም ሮክፌለር (Rockefeller) የነዳጅ ነጋዴ ስለሆነ chemical fertilizers ደግሞ የሚስራው ከነዳጅ ወጤቶች ስለሆነ መልሶ ሮክፈለርን(Rockefeller) ይጠቅማል ማለት ነው። ይህ ብቻ አይደልም ስንዴው በበሽታ እንዳይጠቃ ፀረ ተባይ መረጨት አለበት ይህ ደግሞ የነዳጅ ተርፈ ምርት ወጤት ነው። ይህም ብቻ አይደለም ስንዴው አስር ግዜ ውሃ ይፈልጋል
ይህ ሁሉ ሆኖም ግን ሜክሲኮ ክአምስት ሚሊዬን ቶን ወድ ስምንት ሚሊዬን ቶን ስንዴ አብቅላ ለአለም ገበያ አቀረበች፣
ሕንድ ከአስራ ሁለት ሚሊዬን ቶን ወደ ሃያ ሚሊዬን ቶን በአምስት አመት ውስጥ ምርቱዋን አሳደገች፣
ችግሩ ግን ሕንድም ፣ ሜክስኮም ስንዴን አይበሉም ሕንድ የምትበላው ሩዝ ሲሆን ሚክሲካ ደግሞ ቦቆሎ ነው። ይህ እንግዲ በሕንድ እንዳልኩዋቹሁ ይህ ተሻሽሎ የቀረበው ስንዴ አስር ግዜ ውሃ ስለሚፈልግና ሕንድ የሞንሱን ዝናብ ሲጠፋ ይህ የውሃ ጥም ስንዴ መመረት አልተቻለም ። ድርቅ መጥቶ እጥረት አስከተለ፣። ደግሞ ዝናብ ባለበት ግዜ ምርቱ በጣም ብዝቶ ሕንዶች ራሳቸው ይህንን ከመጠን በላይ የተመረት ስንዴ እናቃጥለው እስከማለት ድረስው ነበር ፨ በአጠቃላይ ይህ የአረንጎዴ አብዬት ምርታማ አነበረም ለማለት ባይቻልም ብዙ ጉዳትም ቢኖረው በመጡኑም ቢሆን ሕንዶችን ከስንዴ ልመና አድኖዋቸዋል።
now watch what Dr Abiy up to starting the green revolution did he miss anything we will see it in next blog
in 1960 (Rockefeller) የአሜሪካው ግዙፉ ሀብታም የእርዳታ ድርጅት ነበረው በዛን ግዜ አንደ አሜሪካዊ የግብርና ተመራማሪ ሜክሲኮ ውስጥ ጥናት ያካሄድ ነበር ፣ እናም ብዙ ረሀብን ያየ ከልጅነቱ ጀምሮ ይህ የምግብ ጉዳይ ያሳስበው ስለነበር ይህ ተመራማሪ ይህንን የምግብ እጥረትን ለመቋቋም ጥናት ያረግ ነበር ። እንግዲህ ከሃይ ስደስት አመት ጥናትና ከRockefeller በተነኘው ገንዘብ ጥናቱን አጠናክሮ በሐይለ ስላሴ ግዜ ኢትዬዽያን የግብርና ተማሪዎች ወድ እዚህ ዶክተር ጥናት ተልከው የምርምሩ ተካፋይ ሆነው ይህንን ጥናት አገራችን ውስጥ እንዲያስገቡ ተወስኖ ልጆቻችን ተላኩ። ግን ሐንድ ይህንን ጥናት ከምሩዋ ውስዳ ስንዴ በስንዴ ሆነች ግን የኢትዬዽያ(ቡዳ አማሮች) ተማሪዎች ይህንን ጥናት ወድ ኢትዬዽያ ሳያመጡ ቀርቶ የወሎ ድርቅ ተከስት።ሐይሌም ከስልጣን ተፈናቅሎ የንጉሳዊ ስርዓት ለዘላለም አበቃ ፣ በስንዴ እጥረት ብቻ
እንግዲህ ይህ የሮክፌለር(Rockefeller) ጥናት ምንድን ነው። ጥናቱ እና ግኝቱ ይህንን ይመስላል።
አዲሱ ስንዴ እንዳልኩት ብዙ ምርት ይስጣል ፣ ታድያ ምርቱ ብዙ ምርት ከስጠ የስንዴው ዘለላ የስንደውን ምርት መሽከም ስለማይችል ስንዴው ዘለላ ከመታጨዱ በፊት ይወድቃል። ይህን ለማስቀረት ድንክዬ ስንዴ ዝርያ በምርምርት ተገኝቶ እነዚህ ደንክዬዎች በጣም ስለማይከብዱ ዘለላውን የማያጉበጥ ወይም የመቀንጠስ አደጋ አያስከትሉበትም ከመታጨዱ በፊት ይህ ትልቅ እምርታ ነው።
መጀመሪያ ጥናቱ ስንዴው በብዛት ምርት የሚስጥ ነው ፣ በሽታንም ይክላከላል ይበሉት እንጂ ስንዴው በተፈጥሮ ማዳበሪያ ይፈልጋል፣ ደግሞም ሮክፌለር (Rockefeller) የነዳጅ ነጋዴ ስለሆነ chemical fertilizers ደግሞ የሚስራው ከነዳጅ ወጤቶች ስለሆነ መልሶ ሮክፈለርን(Rockefeller) ይጠቅማል ማለት ነው። ይህ ብቻ አይደልም ስንዴው በበሽታ እንዳይጠቃ ፀረ ተባይ መረጨት አለበት ይህ ደግሞ የነዳጅ ተርፈ ምርት ወጤት ነው። ይህም ብቻ አይደለም ስንዴው አስር ግዜ ውሃ ይፈልጋል
ይህ ሁሉ ሆኖም ግን ሜክሲኮ ክአምስት ሚሊዬን ቶን ወድ ስምንት ሚሊዬን ቶን ስንዴ አብቅላ ለአለም ገበያ አቀረበች፣
ሕንድ ከአስራ ሁለት ሚሊዬን ቶን ወደ ሃያ ሚሊዬን ቶን በአምስት አመት ውስጥ ምርቱዋን አሳደገች፣
ችግሩ ግን ሕንድም ፣ ሜክስኮም ስንዴን አይበሉም ሕንድ የምትበላው ሩዝ ሲሆን ሚክሲካ ደግሞ ቦቆሎ ነው። ይህ እንግዲ በሕንድ እንዳልኩዋቹሁ ይህ ተሻሽሎ የቀረበው ስንዴ አስር ግዜ ውሃ ስለሚፈልግና ሕንድ የሞንሱን ዝናብ ሲጠፋ ይህ የውሃ ጥም ስንዴ መመረት አልተቻለም ። ድርቅ መጥቶ እጥረት አስከተለ፣። ደግሞ ዝናብ ባለበት ግዜ ምርቱ በጣም ብዝቶ ሕንዶች ራሳቸው ይህንን ከመጠን በላይ የተመረት ስንዴ እናቃጥለው እስከማለት ድረስው ነበር ፨ በአጠቃላይ ይህ የአረንጎዴ አብዬት ምርታማ አነበረም ለማለት ባይቻልም ብዙ ጉዳትም ቢኖረው በመጡኑም ቢሆን ሕንዶችን ከስንዴ ልመና አድኖዋቸዋል።
now watch what Dr Abiy up to starting the green revolution did he miss anything we will see it in next blog